<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0" xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" xmlns:spotify="http://www.spotify.com/ns/rss" xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/" xmlns:content="http://purl.org/rss/1.0/modules/content/" xmlns:georss="http://www.georss.org/georss" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">
 <channel>
  <title>ከኤኮኖሚው ዓለም</title>
  <link>https://www.dw.com/am/program-17635310?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
  <description>በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።</description>
  <language>am</language>
  <copyright>2026 DW</copyright>
  <pubDate>Fri, 15 May 2026 18:29:28 GMT</pubDate>
  <lastBuildDate>Fri, 15 May 2026 18:29:28 GMT</lastBuildDate>
  <atom:link href="https://rss.dw.com/xml/podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben" rel="self"/>
  <image>
   <url>https://static.dw.com/image/74945535_7.png</url>
   <title>ከኤኮኖሚው ዓለም</title>
   <link>https://www.dw.com/am/program-17635310?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
  </image>
  <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74945535_7.png"/>
  <itunes:block>no</itunes:block>
  <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
  <itunes:author>DW</itunes:author>
  <itunes:owner>
   <itunes:name>DW</itunes:name>
   <itunes:email>podcasts@dw.com</itunes:email>
  </itunes:owner>
  <itunes:subtitle>በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።</itunes:subtitle>
  <itunes:summary>በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።</itunes:summary>
  <itunes:category text="Business">
   <itunes:category text="Business News"/>
  </itunes:category>
  <itunes:category text="Government &amp; Organizations"/>
  <spotify:countryOfOrigin>et us sa de dj gb</spotify:countryOfOrigin>
  <ttl>10</ttl>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77153694</guid>
   <pubDate>Wed, 13 May 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>ባይናንስ ከአርብ ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረግ ግብይት ያቆማል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ባይናንስ-ከአርብ-ጀምሮ-በኢትዮጵያ-ብር-የሚደረግ-ግብይት-ያቆማል/audio-77153694?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በዓለም ትልቁ የክሪፕቶከረንሲ መገበያያ የሆነው ባይናንስ ከመጪው አርብ ጀምሮ በብር የሚደረጉ ግብይቶች እንደሚያቆም አስታውቋል። ባይናንስ በዘረጋው የመገበያያ መድረክ ከኢትዮጵያ የሚሳተፉት ክሪፕቶከረንሲ “አዋጭ ኢንቨስትመንት” እንደሆነ የሚያምኑ ወጣቶች ናቸው። መሰል ግብይቶች ግን ለሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ተመራጭ እየሆኑ መጥተዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ባይናንስ, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/dwelle/dira/mp3/amh/72DACC8A_2.mp3" type="audio/mpeg" length="11987916"/>
   <itunes:duration>12:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67520947_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77071403</guid>
   <pubDate>Wed, 6 May 2026 17:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት የስድስት ወራት የሀገር ውስጥ ብድር ወለድ ክፍያ ካለፈው ዓመት ሲነጻጸር 250% ጨመረ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-የስድስት-ወራት-የሀገር-ውስጥ-ብድር-ወለድ-ክፍያ-ካለፈው-ዓመት-ሲነጻጸር-250-ጨመረ/audio-77071403?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት የ2018 የመጀመሪያ መንፈቅ የሀገር ውስጥ ብድር ወለድ ክፍያ 126.5 ቢሊዮን ብር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው ሰነድ አሳይቷል። የወለድ ክፍያው በስድስት ወራት ለዕዳ ከተመደበው በጀት 64.6% ድርሻ አለው። ካለፈው ዓመት ተመሣሣይ ወቅት አኳያ ሲነጻጸር ግን ከ250 በመቶ በላይ ጨምሯል። በ2017 የመጀመሪያ ስድስት ወራት ለሀገር ውስጥ ወለድ መንግሥት 36 ቢሊዮን ብር ከፍሎ ነበር።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ገንዘብ ሚኒስቴር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/dwelle/dira/mp3/amh/900CEBA9_2.mp3" type="audio/mpeg" length="10528416"/>
   <itunes:duration>10:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70324944_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76901387</guid>
   <pubDate>Wed, 22 Apr 2026 17:05:00 GMT</pubDate>
   <title>የአውሮፓ ኅብረት የበጀት ድጋፍን ጨምሮ ለኢትዮጵያ 559 ሚሊዮን ዩሮ ለማቅረብ ቃል ገባ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የአውሮፓ-ኅብረት-የበጀት-ድጋፍን-ጨምሮ-ለኢትዮጵያ-559-ሚሊዮን-ዩሮ-ለማቅረብ-ቃል-ገባ/audio-76901387?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የአውሮፓ ኅብረት በትግራይ ጦርነት ምክንያት ያቋረጠውን የበጀት ድጋፍ ወደ 140 ሚሊዮን ዩሮ ከፍ አድርጎ እንደሚጀምር አስታውቋል። ለዲጂታል ኢኮኖሚ 150 ሚሊዮን ዩሮ፤ ኤሌክትሪክ ለማስፋፋት፣ ፋይበር ኦፕቲክ ለመዘርጋትና የአሸጎዳ የንፋስ ኃይል ማመንጫን ለመጠገን 269 ሚሊዮን ዩሮ ያቀርባል። የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ 130 ሚሊዮን ዩሮ ለዘመን ባንክ እና ለኢትዮጵያ መንግሥት ለማበደር ሥምምነት ተፈራርሟል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የአውሮፓ ኅብረት, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/7A9516E9_2-podcast-42805-76901387.mp3" type="audio/mpeg" length="13506290"/>
   <itunes:duration>10:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67815474_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76796905</guid>
   <pubDate>Wed, 15 Apr 2026 16:49:00 GMT</pubDate>
   <title>በአየር ንብረት ለውጥ የኢትዮጵያ ቡና አብቃይ አካባቢዎች ሲስፋፉ በኮሎምቢያ እና ሖንዱራስ እንደሚቀንስ ጥናት አሳየ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በአየር-ንብረት-ለውጥ-የኢትዮጵያ-ቡና-አብቃይ-አካባቢዎች-ሲስፋፉ-በኮሎምቢያ-እና-ሖንዱራስ-እንደሚቀንስ-ጥናት-አሳየ/audio-76796905?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የአየር ንብረት ለውጥ በኢትዮጵያ ለአረቢካ ቡና በጣም ምቹ የሆነውን አካባቢ አሁን ከሚገኝበት 38% በመቶ በምዕተ-ዓመቱ አጋማሽ ወደ 49% ከፍ ሊያደርገው እንደሚችል አንድ ጥናት አሳይቷል። በሮቦ ባንክ ጥናት መሠረት የዓለም ሙቀት ሲጨምር በኢትዮጵያ ደጋማ አካቢዎችን ቡና አምራች ሊያደርጋቸው ቢችልም ኮሎምቢያ እና ሖንዱራስ ተጎጂ ናቸው። ደጋማ አካባቢዎች ሞቃታማ እየሆኑ ሲሔዱ በቡና አመቺነታቸው ቢጨምርም የዝቅተኛ ወይም ቆላማ አካባቢዎች በአንጻሩ ይቀንሳል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ቡና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/DC8772DA_2-podcast-42805-76796905.mp3" type="audio/mpeg" length="14332878"/>
   <itunes:duration>11:20</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76019139_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76712136</guid>
   <pubDate>Wed, 8 Apr 2026 16:58:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት “ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ” የሚከላከል ደንብ እንዲያወጣ እና የግብር እፎይታ እንዲሰጥ ተጠየቀ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-ያልተገባ-የዋጋ-ጭማሪ-የሚከላከል-ደንብ-እንዲያወጣ-እና-የግብር-እፎይታ-እንዲሰጥ-ተጠየቀ/audio-76712136?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>አምስት ሊትር ዘይት በአሶሳ፣ ደሴ እና መቐለ ከተሞች ከ2,200 እስከ 2,500 ብር እየተሸጠ ነው። የመንግሥት መዋቅሮች የዋጋ ጭማሪዎችን ለመቆጣጠር ጥረት እያደረጉ ነው። የኢትዮጵያ ሸማቾች መብቶች ተቆርቋሪ ድርጅት “ያልተገቡ የዋጋ ጭማሪዎችን በግልጽ የሚከለክል እና የሚያስቀጣ ልዩ መመሪያ” መንግሥት በአስቸኳይ እንዲያወጣ ጥሪ አቅርቧል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/CE939494_2-podcast-42805-76712136.mp3" type="audio/mpeg" length="13988697"/>
   <itunes:duration>10:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76712452_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76630611</guid>
   <pubDate>Wed, 1 Apr 2026 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢራን ጦርነት በኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት ላይ “አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ይጠበቃል”</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢራን-ጦርነት-በኢትዮጵያ-የዋጋ-ግሽበት-ላይ-አሉታዊ-ተጽዕኖ-እንደሚኖረው-ይጠበቃል/audio-76630611?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በኢትዮጵያ የነጭ ናፍጣ አቅርቦት በአማካይ በቀን ከ9.2 ሚሊዮን ሊትር ወደ 4.5 ሚሊየን ሊትር ቀንሷል። ሀገሪቱ የኢራን ጦርነት ሲቀሰቀስ የገዛችውን 180,000 ሜትሪክ ቶን ነዳጅ ማስገባት አልቻለችም። በወር ከ15 እስከ 20 ቢሊዮን ብር ለነዳጅ ለመደጎም መገደዱን የገለጸው መንግሥት ዜጎች “ቅድሚያ የማይሰጣቸው ጉዞዎች እንዲሰርዙ” መክሯል። የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ የኢራን ጦርነት ያስከተለውን የነዳጅ ቀውስ ለመቋቋም ኢትዮጵያውያን “ቅድሚያ የማይሰጣቸው ጉዞዎች እንዲሰርዙ” መክረዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1C92991E_2-podcast-42805-76630611.mp3" type="audio/mpeg" length="14952817"/>
   <itunes:duration>11:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76366580_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76531053</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Mar 2026 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>በአማራ ክልል ያለው የነዳጅ ዘይት እጥረትና ድብቅ ገበያ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በአማራ-ክልል-ያለው-የነዳጅ-ዘይት-እጥረትና-ድብቅ-ገበያ/audio-76531053?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ነዳጅ ከማደያዎች ውጪ በሊትር ደሴ 350 ብር፣ ኮምቦልቻ 500 ብር ዳባት 900 ብር መሸጡን አሽከርካሪዎች ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። በጎንደር እና ባሕር ዳር በነዳጅ ማደያዎች ለወረፋ ከ2,000 እስከ 10,000 ብር ይከፈላል። በአማራ ክልል የነዳጅ እጥረት እና የዋጋ ለውጥ በግብርና እና በኢንዱስትሪ ምርቶች መሸጫ ላይ ጭማሪ አስከትሏል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>አማራ ክልል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/D0E45D99_2-podcast-42805-76531053.mp3" type="audio/mpeg" length="13145453"/>
   <itunes:duration>10:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76528977_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76418811</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Mar 2026 17:09:00 GMT</pubDate>
   <title>የነዳጅ ዋጋ ጨምሮ የቡና ሲቀንስ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ብርቱ ፈተና ከፊቱ ተጋርጦበታል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነዳጅ-ዋጋ-ጨምሮ-የቡና-ሲቀንስ-የኢትዮጵያ-ኢኮኖሚ-ብርቱ-ፈተና-ከፊቱ-ተጋርጦበታል/audio-76418811?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በታኅሳስ፣ ጥር እና የካቲት ወራት በኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት ነጠላ አሀዝ ሆኖ የተመዘገበው የዋጋ ግሽበት የነዳጅ ዋጋ ሲያሻቅብ ሊባባስ ይችላል። የነዳጅ ዋጋ የናረው ሀገሪቱ በቡና ንግድ በዓለም አቀፍ ገበያ የተጋረጠባትን ፈተና ለመሻገር በምትሞክርበት ወቅት መሆኑ በባለሥልጣናቱ ዘንድ ሌላ ሥጋት የፈጠረ ጉዳይ ነው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/94B45365_2-podcast-42805-76418811.mp3" type="audio/mpeg" length="11484554"/>
   <itunes:duration>08:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75488193_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76309512</guid>
   <pubDate>Wed, 11 Mar 2026 17:13:00 GMT</pubDate>
   <title>የነዳጅ ዋጋ “አስፈሪ በሆነ መልኩ” ሲንር ኢትዮጵያ “የቁጠባ እርምጃዎች” ልትከተል ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነዳጅ-ዋጋ-አስፈሪ-በሆነ-መልኩ-ሲንር-ኢትዮጵያ-የቁጠባ-እርምጃዎች-ልትከተል-ነው/audio-76309512?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን በገጠሙት ጦርነት የነዳጅ ዋጋ ሲንር የኢትዮጵያ መንግሥት ለቤንዚን እና ለነጭ ናፍጣ በሊትር የሚያደርገው ድጎማ በ44 ብር ገደማ እንደጨመረ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ ተናግረዋል። ከነዳጅ በተጨማሪ የማዳበሪያ ዋጋ በዓለም ገበያ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ የኢትዮጵያ ገበሬዎችን ሊፈታተን ይችላል። ጦርነቱ ከመቀስቀሱ በፊት የ50 ኪሎግራም የዩሪያ ከረጢት በኢትዮጵያ ከ12 እስከ 15 ዶላር ይሸጥ ነበር። በዓለም አቀፍ ገበያ የ30% የዋጋ ጭማሪ ሲከሰት በኢትዮጵያ ያለው የችርቻሮ ዋጋ ከ16 እስከ 20 ዶላር ከፍ ይላል ተብሎ እንደሚገመት የቢዝነስ ደቨሎፕመንት ባለሙያው ኢዶሳ ታመነ ይናገራሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢራን, እስራኤል, አሜሪካ, ኢትዮጵያ, ማዳበሪያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/8684CA6E_2-podcast-42805-76309512.mp3" type="audio/mpeg" length="13715066"/>
   <itunes:duration>10:41</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76307373_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76218076</guid>
   <pubDate>Wed, 4 Mar 2026 16:48:00 GMT</pubDate>
   <title>እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን የገጠሙት ጦርነት በዓለም ገበያ የነዳጅ ዋጋ እንዲጨምር አደረገ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/እስራኤል-እና-አሜሪካ-ከኢራን-የገጠሙት-ጦርነት-በዓለም-ገበያ-የነዳጅ-ዋጋ-እንዲጨምር-አደረገ/audio-76218076?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በዓለም ገበያ የነዳጅ ዋጋ እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን ጦርነት ከመግጠማቸው በፊት ከነበረው ዋጋ 12% ገደማ ጨምሮ 82 ዶላር አካባቢ ደርሷል። በቀጠር እና ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ነዳጅ ማምረቻዎች፤ በሖርሙዝ ወሽመጥ የሚቀዝፉ መርከቦች ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል። በሖርሙዝ የመርከቦች ምልልስ በ80% ቀንሷል፤ ወደ 3,200 የሚሆኑ መርከቦች ሥራ ፈተዋል</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/C876F4D4_2-podcast-42805-76218076.mp3" type="audio/mpeg" length="14862715"/>
   <itunes:duration>11:53</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76191539_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76124204</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Feb 2026 17:09:00 GMT</pubDate>
   <title>ለኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ የአጋርነት መዋጮ መሰብሰብ ተጀምሯል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ለኢትዮጵያ-አደጋ-ስጋት-ምላሽ-ፈንድ-የአጋርነት-መዋጮ-መሰብሰብ-ተጀምሯል/audio-76124204?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ለኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ የባንክና ቴሌኮም አገልግሎቶችን ጨምሮ በተለያዩ ስልቶች የአጋርነት መዋጮ መሰብሰብ ተጀምሯል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር የሚገኝ ተቋም ባልደረባ ባለፈው ወር ከደመወዛቸው 0.5% መቆረጡን ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል። ባለሙያዎች እንደ አሜሪካ ያሉ ሀገራት የሚሰጡት ርዳታ በመቀነሱ አደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ እንደሚያስፈልግ ቢስማሙም መዋጮው ጫና እንደሚኖረው ተናግረዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/4A66516F_2-podcast-42805-76124204.mp3" type="audio/mpeg" length="12574690"/>
   <itunes:duration>09:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632495_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76027038</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Feb 2026 18:07:00 GMT</pubDate>
   <title>በኢትዮጵያ ጦርነት ዳግም ሲያንዣብብ የትግራይ ክልል ነዋሪዎችና ኢኮኖሚ ካሁኑ ዳፋው ተጭኗቸዋል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በኢትዮጵያ-ጦርነት-ዳግም-ሲያንዣብብ-የትግራይ-ክልል-ነዋሪዎችና-ኢኮኖሚ-ካሁኑ-ዳፋው-ተጭኗቸዋል/audio-76027038?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በኢትዮጵያ ሌላ ጦርነት ሲያዣብብ በትግራይ ክልል የነዳጅ ምርቶች፣ ጤፍ እና ዘይትን ጨምሮ የምግብ ግብዓቶች በአንድ ሣምንት የዋጋ ጭማሪ ታይቶባቸዋል። በክልሉ ከኤቲኤም ገንዘብ ማግኘት አይቻልም። ባንኮች ደንበኞቻቸው ወጪ የሚያደርጉትን የገንዘብ መጠን ገድበዋል። በክልሉ በተፈጠረ ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት ምክንያት ለንግድ እና አገልግሎቶች ክፍያ የሚፈጸመው በሞባይል የገንዘብ ማዘዋወሪያዎች ሆኗል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ትግራይ ክልል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/648D76DD_2-podcast-42805-76027038.mp3" type="audio/mpeg" length="14147628"/>
   <itunes:duration>11:08</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/55725769_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75920634</guid>
   <pubDate>Wed, 11 Feb 2026 18:45:00 GMT</pubDate>
   <title>“ማህበረሰቡ ላይ ከፍተኛ ለውጥ እያመጣን ትርፋማ መሆን እንችላለን” የላቭግራስ ኢትዮጵያ መሥራች ዮናስ አድማሱ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ማህበረሰቡ-ላይ-ከፍተኛ-ለውጥ-እያመጣን-ትርፋማ-መሆን-እንችላለን-የላቭግራስ-ኢትዮጵያ-መሥራች-ዮናስ-አድማሱ/audio-75920634?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የብሪታኒያ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት (BII) ለላቭግራስ ኢትዮጵያ የአምስት ሚሊዮን ዶላር ፋይናንስ እንደሚያቀርብ አስታውቋል። ኩባንያው በሱሉልታ በሚገኘው ፋብሪካ ከጤፍ ፓስታ እና ኩኪሶችን ጨምሮ የተለያዩ ምግቦች እያመረተ ለዓለም ገበያ የሚያቀርብ ነው። ላቭግራስ ብድሩን ያገኘው “ማኅበረሰቡ ላይ አዎንታዊ ለውጥ እያመጣን ትርፋማ መሆን እንችላለን” የሚል ግልጽ ዓላማ ስላለው እንደሆነ ማኔጂንግ ዳይሬክተሩ ዮናስ አድማሱ ይናገራሉ። ዮናስ ኩባንያውን ከመመሥረታቸው በፊት በቢኤንፒ ፓሪባ፣ ጄፔ ሞርጋን እና ክሬዲት ስዊዝ ባንኮች ሠርተዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ላቭግራስ ኢትዮጵያ, ዮናስ አድማሱ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/D6F86928_2-podcast-42805-75920634.mp3" type="audio/mpeg" length="20511248"/>
   <itunes:duration>17:47</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75914404_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75807696</guid>
   <pubDate>Wed, 4 Feb 2026 17:02:00 GMT</pubDate>
   <title>የግል አበዳሪዎች ኢትዮጵያን ሊከሱ እንደሚችሉ ቢገልጹም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአከፋፈል ሽግሽግ ይጠብቃሉ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግል-አበዳሪዎች-ኢትዮጵያን-ሊከሱ-እንደሚችሉ-ቢገልጹም-ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-የአከፋፈል-ሽግሽግ-ይጠብቃሉ/audio-75807696?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያን ዕዳ ለማሸጋሸግ በሚደረገው ጥረት “በሁለት ዓመት ይከፈል የነበረው ዕዳ እንደየአበዳሪው ሁኔታ እስከ 15 ዓመት እንዲራዘም ሥምምነት” መፈጸሙን ተናግረዋል። የግል አበዳሪዎች ግን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ያደረጉት ሥምምነት ውድቅ ከሆነ በኋላ በእንግሊዝ ፍርድ ቤት ክስ ሊመሠርቱ እንደሚችሉ ገልጸዋል። ገንዘብ ሚኒስቴር እና የግል አበዳሪዎች በመርኅ ደረጃ ያደረጉት ሥምምነት ተግባራዊ ቢሆን ኖሮ “የኢትዮጵያ ሕዝብ ብዙ እንዲከፍል በማስገደድ አስፈላጊ የመንግሥት አገልግሎቶችን አደጋ ላይ ይጥላል” የሚሉት የዴብት ጀስቲስ ዋና ዳይሬክተር ሐይዲ ቻው ውድቅ መደረጉን ደግፈዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ, የዕዳ አከፋፈል ሽግሽግ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/D640995A_2-podcast-42805-75807696.mp3" type="audio/mpeg" length="13111252"/>
   <itunes:duration>10:03</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75807279_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75702683</guid>
   <pubDate>Wed, 28 Jan 2026 17:36:00 GMT</pubDate>
   <title>በጨረታ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ያከፋፈለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በካፒታል ገበያ በኩል የባንኮች የውጭ ምንዛሪ መገበያያ ሥራ አስጀመረ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በጨረታ-ግማሽ-ቢሊዮን-ዶላር-ያከፋፈለው-የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ባንክ-በካፒታል-ገበያ-በኩል-የባንኮች-የውጭ-ምንዛሪ-መገበያያ-ሥራ-አስጀመረ/audio-75702683?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በጨረታ 500 ሚሊዮን ዶላር ያከፋፈለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ (ESX) በኩል ባንኮች የውጭ ምንዛሪ የሚገበያዩበት ሥርዓት አስጀምሯል። ባንኮች በመጫረቻ ዋጋ የጠየቁት 592.3 ሚሊዮን ዶላር ከቀረበው በላይ ነበር። ከ31 ባንኮች ለ25ቱ የተከፋፈለው ዶላር መጠን ከፍተኛ ቢሆንም በምንዛሪ ተመን ላይ ትልቅ ለውጥ አላመጣም።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የውጭ ምንዛሪ ጨረታ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/DF5292D9_2-podcast-42805-75702683.mp3" type="audio/mpeg" length="14454115"/>
   <itunes:duration>11:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72884137_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75593781</guid>
   <pubDate>Wed, 21 Jan 2026 17:17:00 GMT</pubDate>
   <title>የድህረ ምርት ብክነትና በምግብ ዋስትና ላይ ያለው ተፅዕኖ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የድህረ-ምርት-ብክነትና-በምግብ-ዋስትና-ላይ-ያለው-ተፅዕኖ/audio-75593781?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የድህረ ምርት ብክነት, ግብርና ሚኒስቴር, ፋኦ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/F29C3144_2-podcast-42805-75593781.mp3" type="audio/mpeg" length="13799435"/>
   <itunes:duration>10:47</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/71462069_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75502971</guid>
   <pubDate>Wed, 14 Jan 2026 12:25:00 GMT</pubDate>
   <title>ከኤኮኖሚዉ ዓለም፣ የግዙፉ አዉሮፕላን ማረፊያ ግንባታና ፈተናዎቹ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ከኤኮኖሚዉ-ዓለም፣-የግዙፉ-አዉሮፕላን-ማረፊያ-ግንባታና-ፈተናዎቹ/audio-75502971?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንደሚሉት በ3 ሺህ 900 ሄክታር ቦታ ላይ የሚያርፈው አዲሱ የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ በሙሉ አቅሙ ሲጠናቀቅ 110 ሚሊየን ደንበኞችን በዓመት የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ አየር መንገድ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1521C414_2-podcast-42805-75502971.mp3" type="audio/mpeg" length="14757878"/>
   <itunes:duration>11:47</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75500926_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75207720</guid>
   <pubDate>Wed, 17 Dec 2025 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>ጀርመን ለኢትዮጵያ በምትሰጠው ድጋፍ ለጸጥታ ጉዳዮች ትኩረት እየሰጠች ነው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ጀርመን-ለኢትዮጵያ-በምትሰጠው-ድጋፍ-ለጸጥታ-ጉዳዮች-ትኩረት-እየሰጠች-ነው/audio-75207720?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ እና ጀርመን ባለፈው ሣምንት 100 ሚሊዮን ዩሮ ቀጥተኛ የበጀት ድጋፍን ጨምሮ ለሦስት ዓመታት የሚዘልቅ “የትብብር ማዕቀፍ ሥምምነት” ተፈራርመዋል። በሥምምነቱ ጀርመን ለኢትዮጵያ 206 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ጀርመን, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/34F5E5C8_2-podcast-42805-75207720.mp3" type="audio/mpeg" length="10096243"/>
   <itunes:duration>06:55</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/61103254_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75097830</guid>
   <pubDate>Wed, 10 Dec 2025 17:19:00 GMT</pubDate>
   <title>በኢትዮጵያ ምርጫ ሲቃረብ ገዥው ብልጽግና ፓርቲ ወደ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች እያደላ ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በኢትዮጵያ-ምርጫ-ሲቃረብ-ገዥው-ብልጽግና-ፓርቲ-ወደ-ኢኮኖሚያዊ-ጉዳዮች-እያደላ-ነው/audio-75097830?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ሰባተኛ ምርጫ በመካሔድ ላይ የሚገኙ ግጭቶች፣ የፖለቲካ ምኅዳር መጥበብ እና የተቃዋሚዎች መዳከም አጥሎበታል። ገዥው ብልጽግና ፓርቲ እንደ ስኬት የሚቆጥራቸውን ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አጉልቶ ለማቅረብ ሲጥር ይታያል። የኑሮ ውድነት፣ ሥራ አጥነት እና የድሕነት መጨመርን የመሳሰሉ አንገብጋቢ ጉዳዮች ክርክር ሊደረግባቸው የሚገባ ጉዳዮች ናቸው።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ, ብልጽግና ፓርቲ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/260BC4C6_2-podcast-42805-75097830.mp3" type="audio/mpeg" length="13230563"/>
   <itunes:duration>10:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/59389930_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75003890</guid>
   <pubDate>Wed, 3 Dec 2025 17:49:00 GMT</pubDate>
   <title>የካፒታል ገበያ አገልግሎት አቅራቢዎች “እባካችሁ በተሰጣችሁ ፈቃዶች ላይ አትተኙባቸው”</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የካፒታል-ገበያ-አገልግሎት-አቅራቢዎች-እባካችሁ-በተሰጣችሁ-ፈቃዶች-ላይ-አትተኙባቸው/audio-75003890?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን, የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/94B00DCC_2-podcast-42805-75003890.mp3" type="audio/mpeg" length="13018015"/>
   <itunes:duration>09:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68779872_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74912252</guid>
   <pubDate>Wed, 26 Nov 2025 17:48:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ እና የጀርመን ቢዝነስ ፎረም በበርሊን ተካሔደ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-እና-የጀርመን-ቢዝነስ-ፎረም-በበርሊን-ተካሔደ/audio-74912252?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ እና የጀርመን ኩባንያዎችን ከመንግሥት ባለሥልጣናት እና ከልማት ድርጅቶች የሚያገናኘው የቢዝነስ ፎረም በበርሊን ተካሒዷል። መርሐ-ግብሩ በታዳሽ ኃይል፣ በግብርና ውጤቶች ማቀነባበሪያ እና በዲጂታላይዜሽን ዘርፎች የተሰማሩ ኩባንያዎች የተጋበዙበት ነው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ጀርመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/B3E7F554_2-podcast-42805-74912252.mp3" type="audio/mpeg" length="12968126"/>
   <itunes:duration>09:55</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69266012_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74812226</guid>
   <pubDate>Wed, 19 Nov 2025 16:57:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ አምስት ተጨማሪ ኩባንያዎች እያቋቋመ ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ኢንቨስትመንት-ሆልዲንግስ-አምስት-ተጨማሪ-ኩባንያዎች-እያቋቋመ-ነው/audio-74812226?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የመማሪያ መጻሕፍት አታሚ ድርጅት እና የወጣቶች የኢንቨስትመንት ባንክ ጨምሮ በዚህ ዓመት አምስት ኩባንያዎች እንደሚያቋቁም አሳውቋል። ከሁለት የሩሲያ ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ሥምምነቶች የተፈራረመው ተቋም ከ2011 ጀምሮ የስኳር ፋብሪካዎች ለመሸጥ ሲደረግ የነበረው ጥረት አቋርጧል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/ADA6306D_2-podcast-42805-74812226.mp3" type="audio/mpeg" length="15987308"/>
   <itunes:duration>13:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/60717480_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74717218</guid>
   <pubDate>Wed, 12 Nov 2025 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>በሰኔ ይጠናቀቃል የተባለው የመገጭ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ወጪ ስንት ነው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በሰኔ-ይጠናቀቃል-የተባለው-የመገጭ-ግድብ-ግንባታ-ፕሮጀክት-ወጪ-ስንት-ነው/audio-74717218?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በ2.5 ቢሊዮን ብር የመነሻ ዋጋ ተጀመረው የመገጭ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት በጀት 20.7 ቢሊዮን ብር መድረሱን የፌድራል ሥነ-ምግባር እና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ሰነድ አሳይቷል። ለግንባታው በ2018 በጀት ውስጥ ከ4.9 ቢሊዮን ብር በላይ ተመድቧል። መንግሥት 13 ዓመታት የተጓተተው ግንባታ በስምንት ወራት እንደሚጠናቀቅ ገልጿል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር, ጎንደር, አማራ ክልል, መገጭ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/659E5B67_2-podcast-42805-74717218.mp3" type="audio/mpeg" length="13549298"/>
   <itunes:duration>10:31</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74667490_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74631337</guid>
   <pubDate>Wed, 5 Nov 2025 16:20:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ክልሎች እና ከተሞች የማዘጋጃ ቤት ቦንድ ቢያወጡ ማን ያበድራቸዋል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ክልሎች-እና-ከተሞች-የማዘጋጃ-ቤት-ቦንድ-ቢያወጡ-ማን-ያበድራቸዋል/audio-74631337?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በቅርቡ ይፋ ባደረገው ሰነድ የክልል መንግሥታት እና የከተማ መስተዳድሮች ቦንድ በማውጣት ከገበያው የሚበደሩበት ሥርዓት የመዘርጋት ፍላጎት እንዳለው ፍንጭ ሰጥቷል። የማዘጋጃ ቤት ወይም የከተማ አስተዳደር ቦንዶች ለመሠረተ-ልማት ግንባታ የሚያስፈልግ ገንዘብ ለመበደር የሚያገለግሉ ናቸው። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የሲዳማ ክልል በቁልፍ የልማት ዘርፎች ረገድ ያለባቸውን የገንዘብ እጥረት ለመቅረፍ ቦንድ በማውጣት ከገበያው የመበደር ፍላጎት እንዳላቸው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በቅርቡ ይፋ ያደረገው አንድ ጥናት አሳይቷል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የማዘጋጃ ቤት ቦንዶች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/236C4CF3_2-podcast-42805-74631337.mp3" type="audio/mpeg" length="13214169"/>
   <itunes:duration>10:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70488859_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74547660</guid>
   <pubDate>Wed, 29 Oct 2025 17:05:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የውጭ ዕዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንዳሉት “ከ23 ቢሊዮን ዶላር አይበልጥም”?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የውጭ-ዕዳ-ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-አሕመድ-እንዳሉት-ከ23-ቢሊዮን-ዶላር-አይበልጥም/audio-74547660?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ የውጭ ዕዳ ከ23 ቢሊዮን ዶላር እንደማይበልጥ ተናግረዋል። የዓለም ባንክ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የዕዳ ዘላቂነት ትንተና በአንጻሩ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የተበደሩትን ጨምሮ የኢትዮጵያ የውጭ ዕዳ 31.7 ቢሊዮን ዶላር እንደሆነ ያሳያል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ, ኢትዮጵያ, የውጭ ዕዳ, የኢትዮጵያ የውጭ ዕዳ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/B4EC8FDD_2-podcast-42805-74547660.mp3" type="audio/mpeg" length="14961903"/>
   <itunes:duration>11:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74529299_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74463764</guid>
   <pubDate>Wed, 22 Oct 2025 17:49:00 GMT</pubDate>
   <title>የዶላር ምንዛሪ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንድ ሣምንት ብቻ ከአምስት ብር በላይ ጨመረ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዶላር-ምንዛሪ-በኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-በአንድ-ሣምንት-ብቻ-ከአምስት-ብር-በላይ-ጨመረ/audio-74463764?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ባለፈው አንድ ሣምንት ንግድ ባንክ ዶላር የሚገዛበት እና የሚሸጥበት ተመን አምስት ብር ከ50 ሳንቲም ገደማ ከፍ ብሏል። የብሔራዊ ባንክ አመልካች ዕለታዊ የምንዛሪ ተመን በአንጻሩ 150 ብር ከ90 ሳንቲም ደርሷል። ብር በውጭ ምንዛሪ ገበያው መዳከሙን ሲቀጥል ብሔራዊ ባንክ እርምጃ ለመውሰድ በድጋሚ ዝቷል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የውጭ ምንዛሪ, ንግድ ባንክ, ብሔራዊ ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/6BA22562_2-podcast-42805-74463764.mp3" type="audio/mpeg" length="13851013"/>
   <itunes:duration>10:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/40911938_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74373042</guid>
   <pubDate>Wed, 15 Oct 2025 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስር የውጪ ምንዛሪ ጨረታዎች ምን አሳኩ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ባንክ-አስር-የውጪ-ምንዛሪ-ጨረታዎች-ምን-አሳኩ/audio-74373042?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓት ለውጥ ከተደረገ ወዲህ ባካሔዳቸው ጨረታዎች ከ690 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለባንኮች አከፋፍሏል። ጨረታዎቹ በትይዩ ገበያ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የውጪ ምንዛሪ ገበያውን ማረጋጋት ቢችሉም ዋንኛ ዓላማቸውን ያሳኩ አይመስልም። በመደበኛ እና ትይዩ ገበያዎች የምንዛሪ ተመን ሲጨምር ልዩነታቸው አልጠበበም።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የውጪ ምንዛሪ ግብይት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/3638FD74_2-podcast-42805-74373042.mp3" type="audio/mpeg" length="13463233"/>
   <itunes:duration>10:26</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67141708_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74284290</guid>
   <pubDate>Wed, 8 Oct 2025 17:16:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ልማት ፕሮጀክት እንደ ቀደሙት ሙከራዎች ያሰጋል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የኦጋዴን-የተፈጥሮ-ጋዝ-ልማት-ፕሮጀክት-እንደ-ቀደሙት-ሙከራዎች-ያሰጋል/audio-74284290?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት በሶማሌ ክልል ያስጀመረውን የነዳጅ ልማት ፕሮጀክት የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር አንድ አንጃ ተቃውሟል። ኦብነግ ፕሮጀክቱ “ምክክር” እንዳልተደረገበት እና ሕዝቡ “ፈቃዱን እንዳልሰጠ” ተችቷል። ከዚህ ቀደም በነዳጅ ፍለጋ ወቅት ከባድ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን የሚያስታውሱ ተመራማሪዎች አዲሱ ፕሮጀክት “ጥንቃቄ” እንደሚሻ ይመክራሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሶማሌ ክልል, ጎዴ, ኢጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ, የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር, ኦብነግ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/E27FB0F8_2-podcast-42805-74284290.mp3" type="audio/mpeg" length="13495799"/>
   <itunes:duration>10:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/63271658_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74207200</guid>
   <pubDate>Wed, 1 Oct 2025 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>ኢትዮጵያ ለቢሊዮን ዶላር ዕዳ ሽግሽግ ከቦንድ ባለቤቶች ጋር የሚደረገውን ውይይት ውጤት እየጠበቀች ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ኢትዮጵያ-ለቢሊዮን-ዶላር-ዕዳ-ሽግሽግ-ከቦንድ-ባለቤቶች-ጋር-የሚደረገውን-ውይይት-ውጤት-እየጠበቀች-ነው/audio-74207200?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ ከ10 ዓመታት በፊት ከግል ባለወረቶች አንድ ቢሊዮን ዶላር የተበደረችበት ቦንድ ባለቤቶች እና የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ፓሪስ ዉስጥ ውይይት ጀምረዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ከግል አበዳሪዎቹ ጋር የሚደረገውን ድርድር ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የተራዘመ የብድር አቅርቦት አራተኛ ግምገማ በፊት የማጠናቀቅ ዕቅድ አለው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/71603EBD_2-podcast-42805-74207200.mp3" type="audio/mpeg" length="13020391"/>
   <itunes:duration>09:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68353435_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74125050</guid>
   <pubDate>Wed, 24 Sep 2025 16:44:00 GMT</pubDate>
   <title>የፖለቲካ ኢኮኖሚስቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ የቤት ሥራዎች ምንድናቸው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የፖለቲካ-ኢኮኖሚስቱ-የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ባንክ-ገዥ-እዮብ-ተካልኝ-የቤት-ሥራዎች-ምንድናቸው/audio-74125050?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 11ኛ ገዥ እዮብ ተካልኝ የፖለቲካ ኢኮኖሚስት ናቸው። ከገንዘብ ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት በሱዳን ጎዳና ወደሚገኘው አዲሱ ቢሯቸው ሲዛወሩ ብሔራዊ ባንክ በርካታ ሥራዎች ጀምሮ ይጠብቃቸዋል። ሹመታቸው አነጋጋሪ የመሆኑን ያህል እዮብ በብሔራዊ ባንክ ገዥነታቸው የሚያሳልፏቸው ውሳኔዎችም በዐይነ ቁራኛ የሚታዩ ይሆናሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, ዶክተር እዮብ ተካልኝ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/BE488EDE_2-podcast-42805-74125050.mp3" type="audio/mpeg" length="13451156"/>
   <itunes:duration>10:25</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/52045949_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">74033527</guid>
   <pubDate>Wed, 17 Sep 2025 17:10:00 GMT</pubDate>
   <title>ዘምዘም ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን አምስት ቢሊዮን ብር ለማድረስ ለኢትዮጵያ ዲያስፖራ አክሲዮኖች እየሸጠ ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ዘምዘም-ባንክ-የተከፈለ-ካፒታሉን-አምስት-ቢሊዮን-ብር-ለማድረስ-ለኢትዮጵያ-ዲያስፖራ-አክሲዮኖች-እየሸጠ-ነው/audio-74033527?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ከወለድ ነጻ ባንክ የሆነው ዘምዘም ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን አምስት ቢሊዮን ብር ለማድረስ አክሲዮኖች ለዲያስፖራ እየሸጠ ነው። ባንኩ እስከ መጪው ሰኔ ወር ድረስ ሁለት ቢሊዮን ብር ገደማ ማሰባሰብ ይኖርበታል። የሸሪአ መርህ የሚከተሉ ባንኮች፣ አጠቃላይ ሐብታቸው፣ ተቀማጭ እና የደንበኞቻቸው ቁጥር ቢጨምርም በተጠበቀው ልክ ለማደግ መፍትሔ የሚሹ ጉዳዮች አሉ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዘምዘም ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/0040609D_2-podcast-42805-74033527.mp3" type="audio/mpeg" length="14937831"/>
   <itunes:duration>11:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67141708_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73953554</guid>
   <pubDate>Wed, 10 Sep 2025 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አቅርቦትን ማሳደግ ወይስ ለጎረቤት ሀገራት መሸጥ? የቱ ይቀድማል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በኢትዮጵያ-የኤሌክትሪክ-አቅርቦትን-ማሳደግ-ወይስ-ለጎረቤት-ሀገራት-መሸጥ-የቱ-ይቀድማል/audio-73953554?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከሚያመነጨው ኃይል መሸመት ይፈልጋሉ። ህዳሴ ኃይል ማመንጨት ከጀመረ ወዲህ የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ወደ 54% ከፍ ቢልም የዓለም ባንክ በሐምሌ ይፋ ያደረገው ሰነድ በኢትዮጵያ በገጠር እና የከተማ ዳርቻዎች የሚኖሩ ወደ 71 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በቂ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያገኙ አሳይቷል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል, ኢትዮጵያ, ኬንያ, ደቡብ ሱዳን, ግብጽ, ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/87469B3E_2-podcast-42805-73953554.mp3" type="audio/mpeg" length="15277620"/>
   <itunes:duration>12:19</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73935596_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73867951</guid>
   <pubDate>Wed, 3 Sep 2025 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>“ሰላም ከሌለ ልማት የለም። ልማት ከሌለ ሰላም የለም” የአፍሪካ ልማት ባንክ አዲሱ ፕሬዝዳንት ሲዲ ዑል ታ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ሰላም-ከሌለ-ልማት-የለም።-ልማት-ከሌለ-ሰላም-የለም-የአፍሪካ-ልማት-ባንክ-አዲሱ-ፕሬዝዳንት-ሲዲ-ዑል-ታ/audio-73867951?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ናይጄሪያዊውን አኪንዉሚ አዴሲና የተኩት የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዝደንት ሲዲ ዑል ታ ባለፈው ሰኞ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል። አዲሱ ፕሬዝደንት የፋይናንስ ሚኒስትሮች እና የብሔራዊ ባንክ ገዥዎችን በሚያካትተው የአፍሪካ ልማት ባንክ አስተዳደር ቦርድ የተመረጡት ግንቦት 21 ቀን 2017 በተካሔደ ምርጫ ነው። የሞሪታኒያው ሰው የሚመሩት አኅጉራዊ ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሚያስገነባው አቡሴራ አውሮፕላን ማረፊያ 8 ቢሊዮን ዶላር ብድር የማፈላለግ ኃላፊነት ወስዷል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሲዲ ዑል ታ, አኪንዉሚ አዴሲና, የአፍሪካ ልማት ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/565A0F1B_2-podcast-42805-73867951.mp3" type="audio/mpeg" length="14479670"/>
   <itunes:duration>11:29</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72732260_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73788477</guid>
   <pubDate>Wed, 27 Aug 2025 18:15:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሥራ ለመፍጠር ሲያነክስ “ስደት እንደ አማራጭ ሳይሆን እንደ ብቸኛ መፍትሔ እየተቆጠረ ነው”</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ኢኮኖሚ-ሥራ-ለመፍጠር-ሲያነክስ-ስደት-እንደ-አማራጭ-ሳይሆን-እንደ-ብቸኛ-መፍትሔ-እየተቆጠረ-ነው/audio-73788477?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያውያን የተሻለ የሥራ እና የገቢ አማራጭ ፍለጋ ወደ አረብ ሀገራት፣ ደቡብ አፍሪካ እና በሰሐራ በኩል ወደ አውሮፓ ሲጓዙ ለሞት፣ ስቃይ እና እንግልት ይዳረጋሉ። ዜናውን የሰሙ አለፍ ሲልም ሰቆቃውን የሚያውቁ ከመሰደድ አልተቆጠቡም። ተማራማሪዎች በኢትዮጵያ “ስደት እንደ አማራጭ ሳይሆን እንደ ብቸኛ መፍትሔ እየተቆጠረ” መምጣቱን ይናገራሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ስደት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/3F9E533E_2-podcast-42805-73788477.mp3" type="audio/mpeg" length="16189627"/>
   <itunes:duration>13:16</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67681707_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73709164</guid>
   <pubDate>Wed, 20 Aug 2025 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት በ160 ቢሊዮን ብር ደመወዝ ሊያሻሽል መሆኑን ሲያሳውቅ ሠራተኞች የዋጋ ጭማሪ አስግቷቸዋል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-በ160-ቢሊዮን-ብር-ደመወዝ-ሊያሻሽል-መሆኑን-ሲያሳውቅ-ሠራተኞች-የዋጋ-ጭማሪ-አስግቷቸዋል/audio-73709164?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የመንግሥት ሠራተኞች ከመስከረም 2018 ጀምሮ ይደረጋል የተባለው የደመወዝ ጭማሪ እጃቸው ከመግባቱ በፊት የሸቀጦች ዋጋ እና የመኖሪያ ቤት ኪራይ በመሳሰሉት ላይ ጭማሪ ሊያስከትል እንደሚችል ሥጋታቸውን ተናግረዋል። የደመወዝ ጭማሪው 160 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን ተሿሚዎች፣ ተመራጮች፣ የመከላከያ እና የፖሊስ ሠራዊት አባላትን ጨምሮ ለሁሉም የመንግሥት ሠራተኞች የሚደረግ ነው። ደመወዝ ይጨመራል ሲባል “ያልተገባ” የዋጋ ጭማሪ ሊኖር እንደሚችል ያመኑት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ መንግሥት እርምጃ እንደሚወስድ ገልጸዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የደመወዝ ጭማሪ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/76CFAC56_2-podcast-42805-73709164.mp3" type="audio/mpeg" length="12172074"/>
   <itunes:duration>09:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72965364_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73629292</guid>
   <pubDate>Wed, 13 Aug 2025 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት በትራምፕ 10% ታሪፍ ላይ ከአሜሪካ እንዲደራደር ባለሙያዎች መከሩ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-በትራምፕ-10-ታሪፍ-ላይ-ከአሜሪካ-እንዲደራደር-ባለሙያዎች-መከሩ/audio-73629292?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በኢትዮጵያ ላይ የጣለው 10% ታሪፍ ከነሐሴ 01 ቀን 2017 ጀምሮ ሥራ ላይ ውሏል። የኢትዮጵያ ሸቀጦች ወደ አሜሪካ ሲገቡ የሚከፈለው ቀረጥ “ከሌሎች ሀገሮች ጋር ሲነጻጸር አነስተኛ ቢሆንም ጉዳቱ በጣም ከፍተኛ” ይሆናል የሚሉ ባለሙያዎች መንግሥት ከዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር እንዲደራደር መክረዋል። ይሁናን ዝቅተኛው ቀረጥ 50% ታሪፍ የተጣለባት የሕንድ ኩባንያዎች ኢትዮጵያን እንዲያማትሩ አድርጓል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዶናልድ ትራምፕ, ታሪፍ, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/92F2FF20_2-podcast-42805-73629292.mp3" type="audio/mpeg" length="14431667"/>
   <itunes:duration>11:26</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72121976_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73552822</guid>
   <pubDate>Wed, 6 Aug 2025 17:19:00 GMT</pubDate>
   <title>የብሔራዊ ባንክ ገዥ በትይዩ የውጪ ምንዛሪ ገበያ የሚንቀሳቀስ ገንዘብ እንደሚወረስ አስጠነቀቁ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የብሔራዊ-ባንክ-ገዥ-በትይዩ-የውጪ-ምንዛሪ-ገበያ-የሚንቀሳቀስ-ገንዘብ-እንደሚወረስ-አስጠነቀቁ/audio-73552822?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከአሜሪካ እና ከዱባይ የሚዘወሩትን ጨምሮ በውጪ ምንዛሪ ትይዩ ገበያ ላይ ዘመቻ ጀምሯል። ባንኩ ከፍተኛ ልዩነት የሚታይባቸው ይፋዊ እና ትይዩ ተመኖች ተዋህደው ወጥ የውጪ ምንዛሪ ገበያ እንዲፈጠር ይፈልጋል። ነጋዴዎችን ጨምሮ ኢ-መደበኛውን ገበያ ለሚጠቀሙ ገንዘባቸው ሊወረስ እንደሚችል የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ አስጠንቅቀዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/7B03ECD1_2-podcast-42805-73552822.mp3" type="audio/mpeg" length="13772288"/>
   <itunes:duration>10:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72402595_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73474618</guid>
   <pubDate>Wed, 30 Jul 2025 17:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የውጪ ምንዛሪ ሥርዓት ለውጥ በዓመቱ ምን አሳካ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የውጪ-ምንዛሪ-ሥርዓት-ለውጥ-በዓመቱ-ምን-አሳካ/audio-73474618?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓት ለውጥ ካደረገ ወዲህ የሸቀጦች የወጪ ንግድ እና ሐዋላን ጨምሮ ሀገሪቱ 32 ቢሊዮን ዶላር ማግኘቷን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። በለውጡ ብር ዶላርን ከመሳሰሉ የመገበያያ ገንዘቦች ያለው የምንዛሪ ተመን እየተዳከመ ሲሔድ እንደ ነዳጅ ያሉ ሸቀጦች ዋጋ እየጨመረ የሸማቾችን አቅም እየተፈታተነ ይገኛል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/39FAB6D8_2-podcast-42805-73474618.mp3" type="audio/mpeg" length="14815133"/>
   <itunes:duration>11:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68353435_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73385586</guid>
   <pubDate>Wed, 23 Jul 2025 17:02:00 GMT</pubDate>
   <title>የመንግሥት የቀጣዩ ዓመት የፋይናንስ ዘርፍ ትኩረት ምን ላይ ነው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመንግሥት-የቀጣዩ-ዓመት-የፋይናንስ-ዘርፍ-ትኩረት-ምን-ላይ-ነው/audio-73385586?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኤኮኖሚ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/297E5F0B_2-podcast-42805-73385586.mp3" type="audio/mpeg" length="12935838"/>
   <itunes:duration>09:53</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73069229_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73301204</guid>
   <pubDate>Wed, 16 Jul 2025 16:48:00 GMT</pubDate>
   <title>ኢትዮጵያ ተስፋ የጣለችበት የካፒታል ገበያ ፍሬ መቼ ይታያል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ኢትዮጵያ-ተስፋ-የጣለችበት-የካፒታል-ገበያ-ፍሬ-መቼ-ይታያል/audio-73301204?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በደረሰበት ምዕራፍ መንግሥት እና የዘርፉ ተዋንያን ከፍ ያለ ተስፋ ሰንቀዋል። ገበያው የመንግሥት የግምጃ ቤት ሰነዶች፣ የወጋገን እና የገዳ ባንኮችን አክሲዮኖች መዝግቦ ለሁለተኛ ገበያ አቅርቧል። ባለሙያዎች “ፈጣን ግብይት” እስኪፈጠር መታገስ እንደሚያስፈልግ ይናገራሉ። ነገር ግን “ቀስ በቀስ እያደገ ካልመጣ ሊሞት ይችላል” የሚል ሥጋትም አለ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/6A5153D7_2-podcast-42805-73301204.mp3" type="audio/mpeg" length="15464035"/>
   <itunes:duration>12:31</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73295476_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73216628</guid>
   <pubDate>Wed, 9 Jul 2025 17:11:00 GMT</pubDate>
   <title>ኢትዮጵያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ፊቷን ከያዮ እና ድሬዳዋ ወደ ጎዴ አዞረች</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ኢትዮጵያ-ማዳበሪያ-ፋብሪካ-ለመገንባት-ፊቷን-ከያዮ-እና-ድሬዳዋ-ወደ-ጎዴ-አዞረች/audio-73216628?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ሜቴክ በያዮ የጀመረው የማዳበሪያ ፋብሪካ ኢትዮጵያን በቢሊዮን ብሮች አክስሮ ገበሬ አስለቅሶ ቆሟል። በሞሮኮ ኩባንያ በድሬዳዋ ሊገነባ የታቀደው ከወረቀት አልዘለለም። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግሥት በሶማሌ ክልል በምትገኘው ጎዴ ከተፈጥሮ ጋዝ ማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ተስፋውን በናይጄሪያዊው ባለጠጋ አሊኮ ዳንጎቴ ላይ አሳርፏል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>አሊኮ ዳንጎቴ, ኢትዮጵያ, ያዮ ማዳበሪያ ፋብሪካ, ጎዴ ማዳበሪያ ፋብሪካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/CD6DE3EF_2-podcast-42805-73216628.mp3" type="audio/mpeg" length="12697210"/>
   <itunes:duration>09:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/18663077_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73127548</guid>
   <pubDate>Wed, 2 Jul 2025 17:11:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የማስተማሪያ ሆስፒታሎች በጀት መፈተሽ እንዳለበት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ ተናገሩ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ዩኒቨርሲቲዎች-የማስተማሪያ-ሆስፒታሎች-በጀት-መፈተሽ-እንዳለበት-የገንዘብ-ሚኒስትሩ-አቶ-አሕመድ-ሽዴ-ተናገሩ/audio-73127548?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት ለ2018 ለትምህርት 114.7 ቢሊዮን ብር መድቧል። በትምህርት ሚኒስቴር ሥር ለሚገኙ 47 ዩኒቨርሲቲዎች ለመደበኛ እና ካፒታል ወጪ በጠቅላላ የተመደበው 106 ቢሊዮን ብር ገደማ ነው። ግንባታቸው ያልተጠናቀቀ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና የማስተማሪያ ሆስፒታሎች የበጀት ጉዳይ ግን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መነጋገሪያ ሆኗል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዩኒቨርሲቲዎች, የትምህርት በጀት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/A5CF7F80_2-podcast-42805-73127548.mp3" type="audio/mpeg" length="12269246"/>
   <itunes:duration>09:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67952736_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">73039797</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Jun 2025 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የብር ምንዛሪ ተመን እየላሸቀ ሲሔድ የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማ አስቀረ-ከዚያስ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የብር-ምንዛሪ-ተመን-እየላሸቀ-ሲሔድ-የኢትዮጵያ-መንግሥት-የነዳጅ-ድጎማ-አስቀረ-ከዚያስ/audio-73039797?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት ለነዳጅ ግብይት ያደርግ የነበረውን “ጥቅል ድጎማ” ከግንቦት ወር ጀምሮ አቁሟል። እርምጃው ኢትዮጵያውያን ቤንዚን እና ናፍጣን የመሳሰሉ የነዳጅ ውጤቶች ሲገዙ የዓለም ገበያ ዋጋን እንዲከፍሉ የሚያደርግ ነው። የድጎማ መቅረት ለመንግሥት ወጪ ፋታ የሚሰጥ ቢሆንም በገበያው ወደ ሸማቾች የሚተላለፍ ጫና ሊያስከትል ይችላል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የነዳጅ ድጎማ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/2379425E_2-podcast-42805-73039797.mp3" type="audio/mpeg" length="13655478"/>
   <itunes:duration>10:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/60661561_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72965448</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Jun 2025 15:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት የዋጋ ግሽበትን የተመለከቱ አሐዞች የገበያውን እውነታ ምን ያክል ያሳያሉ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-የዋጋ-ግሽበትን-የተመለከቱ-አሐዞች-የገበያውን-እውነታ-ምን-ያክል-ያሳያሉ/audio-72965448?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት በግንቦት ወር የዋጋ ግሽበት 14.4% ሆኖ መመዝገቡን አስታውቋል። ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር እንቁላል፣ አትክልት፣ ሥጋ እና ስኳርን መሰል ግብዓቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ታይቶባቸዋል። የዋጋ ግሽበት 34.5% ከደረሰበት ከ2014 ወዲህ በከፍተኛ መጠን ቢቀንስም የኑሮ ውድነት አሁንም ሸማቾችን በኃይል እየተፈታተነ ይገኛል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የዋጋ ግሽበት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/15847045_2-podcast-42805-72965448.mp3" type="audio/mpeg" length="15512259"/>
   <itunes:duration>12:34</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72965403_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72876498</guid>
   <pubDate>Wed, 11 Jun 2025 17:23:00 GMT</pubDate>
   <title>ከኢትዮጵያ የ2018 አጠቃላይ በጀት 24 በመቶ ገደማ ለዕዳ ክፍያ ተመደበ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ከኢትዮጵያ-የ2018-አጠቃላይ-በጀት-24-በመቶ-ገደማ-ለዕዳ-ክፍያ-ተመደበ/audio-72876498?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ከ2018 የኢትዮጵያ 1.93 ትሪሊዮን ብር በጀት 463 ቢሊዮን ብር ለዕዳ ክፍያ ተመድቧል። የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት “የተሟላ” የሚሉት የኢኮኖሚ ማሻሻያ ላይ ያተኮረው በጀት ለአዳዲስ ፕሮጀክቶች ገንዘብ አልመደበም። በቀጣዩ ዓመት 1.2 ትሪሊዮን ብር ገቢ ከሀገር ውስጥ ለመሰብሰብ አዳዲስ የታክስ ፖሊሲዎች ሥራ ላይ እንደሚያውል መንግሥት አስታውቋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኤኮኖሚ, ኢትዮጵያ, 2018 በጀት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/73B1ECD1_2-podcast-42805-72876498.mp3" type="audio/mpeg" length="13251193"/>
   <itunes:duration>10:12</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67125592_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72791966</guid>
   <pubDate>Wed, 4 Jun 2025 16:53:00 GMT</pubDate>
   <title>የዶናልድ ትራምፕ ታክስ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የሚላከውን ሐዋላ ወደ ኢ-መደበኛው ገበያ ሊገፋ ይችላል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዶናልድ-ትራምፕ-ታክስ-ከአሜሪካ-ወደ-ኢትዮጵያ-የሚላከውን-ሐዋላ-ወደ-ኢ-መደበኛው-ገበያ-ሊገፋ-ይችላል/audio-72791966?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በአሜሪካ የሚኖሩ የውጪ ሀገር ሰዎች ሐዋላ ሲልኩ 3.5 በመቶ ታክስ እንዲከፍሉ የሚያስገድድ የሕግ ረቂቅ በዩናይትድ ስቴትስ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቆ የሴኔቱን ይኹንታ እየጠበቀ ነው። ሕጉ ተግባራዊ ከሆነ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከአሜሪካ ሐዋላ በሚቀበሉ በርካታ ሃገራት ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አሜሪካ, ሐዋላ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/DE86A367_2-podcast-42805-72791966.mp3" type="audio/mpeg" length="16208559"/>
   <itunes:duration>13:18</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72678230_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72700027</guid>
   <pubDate>Wed, 28 May 2025 17:07:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት ለውጥ ለገበሬዎች ምን ይዞ ይመጣ ይሆን?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የግብርና-ኤክስቴንሽን-አገልግሎት-ለውጥ-ለገበሬዎች-ምን-ይዞ-ይመጣ-ይሆን/audio-72700027?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ከ60,000 በላይ የልማት ሠራተኞች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት መሠረታዊ ለውጥ የሚያደርግበት ምዕራፍ ላይ ነው። አገልግሎቱ እስከ ቀበሌ የተዘረጋ መዋቅር ቢኖረውም ውጤታማ አይደለም። መንግሥት ተቆጣጥሮት የቆየውን አገልግሎት የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስተዳደር የግሉን ዘርፍ ጨምሮ ለሌሎች ተዋንያን አሳልፎ ለመስጠት ቆርጧል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1FB5EF1D_2-podcast-42805-72700027.mp3" type="audio/mpeg" length="15709235"/>
   <itunes:duration>12:46</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/37702284_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72626000</guid>
   <pubDate>Wed, 21 May 2025 16:18:00 GMT</pubDate>
   <title>የኬንያው ኬሲቢ ግሩፕ ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ በሥራ ላይ ከሚገኙ ባንኮች አንዱን መግዛት ይፈልጋል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኬንያው-ኬሲቢ-ግሩፕ-ወደ-ኢትዮጵያ-ሲገባ-በሥራ-ላይ-ከሚገኙ-ባንኮች-አንዱን-መግዛት-ይፈልጋል/audio-72626000?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኬንያው ኬሲቢ ግሩፕ ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ “ቅርንጫፍ ለመክፈት ወይም አዲስ ለማቋቋም” ሳይሆን በሥራ ላይ ከሚገኙት አንዱን መግዛት ይፈልጋል። በታኅሳስ 2018 ገደማ የውጪ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። መጪዎቹ ወራት የኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ በርከት ያሉ ለውጦች የሚያይበት ይመስላል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኬሲቢ ግሩፕ, ኬንያ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/54661CE4_2-podcast-42805-72626000.mp3" type="audio/mpeg" length="13375653"/>
   <itunes:duration>10:20</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67141708_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72545100</guid>
   <pubDate>Wed, 14 May 2025 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>አሜሪካ እና ቻይና አንዳቸው በሌላቸው ሸቀጦች ላይ የጣሉትን ታሪፍ ከዛሬ ጀምሮ ቀነሱ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/አሜሪካ-እና-ቻይና-አንዳቸው-በሌላቸው-ሸቀጦች-ላይ-የጣሉትን-ታሪፍ-ከዛሬ-ጀምሮ-ቀነሱ/audio-72545100?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>አሜሪካ እና ቻይና አንዳቸው በሌላቸው ሸቀጦች ላይ የጣሉትን ታሪፍ ከዛሬ ጀምሮ ለ90 ቀናት በከፍተኛ መጠን ቀንሰዋል። ሁለቱ የንግድ ከባድ ሚዛን ተፋላሚዎች ታሪፍ የቀነሱት ከጥቂት ቀናት ከፍተኛ ባለሥልጣኖቻቸው በተስማሙት መሠረት ነው። በሥምምነቱ መሠረት የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ወደ አሜሪካ ገበያ በሚገቡ የቻይና ሸቀጦች ላይ የጣለውን ታሪፍ ከ145 በመቶ ወደ 30 በመቶ ይቀንሳል። ቻይና በአሜሪካ ሸቀጦች ላይ የጣለችው ታሪፍ በአንጻሩ ከ125 በመቶ ወደ 10 በመቶ ዝቅ ይላል። ዶናልድ ትራምፕ በታሪፍ የጀመሩት የንግድ ጦርነት የዓለም ኢኮኖሚ ዕድገትን እንደሚያቀዛቅዝ አስግቶ ነበር።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ቻይና, አሜሪካ, ታሪፍ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/B9470F06_2-podcast-42805-72545100.mp3" type="audio/mpeg" length="12427743"/>
   <itunes:duration>09:21</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72180352_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72466869</guid>
   <pubDate>Wed, 7 May 2025 16:25:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና ክልሎች የሚሰበስቡት ግብር በሚያዝያ ወር “ከትሪሊዮን ብር ይሻገራል”</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ፌድራል-መንግሥት-እና-ክልሎች-የሚሰበስቡት-ግብር-በሚያዝያ-ወር-ከትሪሊዮን-ብር-ይሻገራል/audio-72466869?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ እስከ ሚያዝያ 2017 ድረስ ባሉት ዘጠኝ ወራት ፌድራል መንግሥት እና ክልሎች ከታክስ የሰበሰቡት ገቢ ከአንድ ትሪሊዮን ብር በላይ እንደሚሆን ተናግረዋል። ከዚህ ውስጥ ፌድራል መንግሥት 720 ቢሊዮን ብር ሰብስቧል። የታክስ ገቢ ከ2016 ተመሳሳይ ወቅት ሲነጻጸር በ279 ቢሊዮን ብር ቢልቅም ወይዘሮ ዓይናለም በቂ ነው የሚል ዕምነት የላቸውም። በ2017 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ መንግሥት 1.5 ትሪሊዮን ብር በግብር መልክ የመሰብሰብ ዕቅድ አለው። ከዚህ ውስጥ የፌድራል መንግሥት 900 ቢሊዮን ብር፤ የክልል መንግሥታት በአንጻሩ 600 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ ይጠበቅባቸዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ገቢዎች ሚኒስቴር, ዓይናለም ንጉሴ, ታክስ, ግብር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/5D4EED80_2-podcast-42805-72466869.mp3" type="audio/mpeg" length="12197585"/>
   <itunes:duration>09:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632495_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72402739</guid>
   <pubDate>Wed, 30 Apr 2025 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሐ-ግብር የሚመሩ ሹማምንት በዋሽንግተን ምን አሉ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያን-የኢኮኖሚ-ማሻሻያ-መርሐ-ግብር-የሚመሩ-ሹማምንት-በዋሽንግተን-ምን-አሉ/audio-72402739?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት እና የዓለም ባንክ የጸደይ ጉባኤ በዋሽንግተን ሲካሔድ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት መንግሥታቸው ተግባራዊ ስለሚያደርገው የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ውጤቶቹ ማብራሪያ ሲሰጡ ሰንብተዋል። ኢትዮጵያ የዕዳ አከፋፈል ሽግሽግ እየጠበቀች ለመሠረተ-ልማት ግንባታ አማራጭ የገንዘብ ምንጭ እያፈላለገች ነው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF), የዓለም ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/9F3A7D2C_2-podcast-42805-72402739.mp3" type="audio/mpeg" length="14001987"/>
   <itunes:duration>10:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72309383_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72323786</guid>
   <pubDate>Wed, 23 Apr 2025 16:58:00 GMT</pubDate>
   <title>የትራምፕ ታሪፍ የዓለምን ኢኮኖሚ ዕድገት እንዳቀዛቀዘ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ትንበያ አሳየ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የትራምፕ-ታሪፍ-የዓለምን-ኢኮኖሚ-ዕድገት-እንዳቀዛቀዘ-ዓለም-አቀፉ-የገንዘብ-ድርጅት-ትንበያ-አሳየ/audio-72323786?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ለዓለም ዋና ዋና ኢኮኖሚዎች በጥር የሰጠውን የዕድገት ትንበያ የዶናልድ ትራምፕ ታሪፍ ባስከተለው ውጥረት ምክንያት ከልሷል። ተቋሙ የኢትዮጵያ አጠቃላይ ሀገራዊ ምርት በ6.6% ያድጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ይፋ አድርጓል። ትንበያው የኢትዮጵያ መንግሥት በ2017 ከሚጠብቀው ኢኮኖሚያዊ ዕድገት በ1.8 በመቶ ዝቅ ያለ ነው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አሜሪካ, ቻይና, ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/F444FA24_2-podcast-42805-72323786.mp3" type="audio/mpeg" length="13105481"/>
   <itunes:duration>10:03</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72181301_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72116934</guid>
   <pubDate>Wed, 2 Apr 2025 17:18:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያውያን መከራ በደቡብ አፍሪካ የፍልሰት ጉዞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያውያን-መከራ-በደቡብ-አፍሪካ-የፍልሰት-ጉዞ/audio-72116934?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኤኮኖሚ, ኢትዮጵያ, ስደት, ደቡብ አፍሪቃ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/25293D2F_2-podcast-42805-72116934.mp3" type="audio/mpeg" length="11693577"/>
   <itunes:duration>08:35</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72117542_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">72048256</guid>
   <pubDate>Wed, 26 Mar 2025 15:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ለዕዳ ሽግሽግ ድርድር እንዲዘጋጁ ገንዘብ ሚኒስቴር አሳሰበ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የመንግሥት-የልማት-ድርጅቶች-ለዕዳ-ሽግሽግ-ድርድር-እንዲዘጋጁ-ገንዘብ-ሚኒስቴር-አሳሰበ/audio-72048256?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ገንዘብ ሚኒስቴር “ዋና ዋና” ላላቸው የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ከአበዳሪ መንግሥታት ጋር ለሚደረግ የመግባቢያ ሥምምነት ድርድር እንዲዘጋጁ ማሳሰቢያ ሰጥቷል። የገንዘብ ሚኒቴር ተቋማቱ እንዲዘጋጁ ያሳሰበው ኢትዮጵያ አበዳሪዎቿን ከሚወክለው ኮሚቴ ጋር የ8.4 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ዕዳ ለማሸጋሸግ “በመርኅ ደረጃ” ሥምምነት ላይ ከደረሰች በኋላ ነው። ከአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር የተደረሰው ሥምምነት በጎርጎሮሳዊው አቆጣጠር ከ2023 እስከ 2028 ባሉት ዓመታት ለኢትዮጵያ 2.5 ቢሊዮን ዶላር ገደማ የዕዳ ክፍያ እፎይታ ይሰጣል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ገንዘብ ሚኒስቴር, የኢትዮጵያ የዕዳ አከፋፈል ሽግሽግ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/90B70F6B_2-podcast-42805-72048256.mp3" type="audio/mpeg" length="13886744"/>
   <itunes:duration>10:52</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/64697404_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71977376</guid>
   <pubDate>Wed, 19 Mar 2025 17:27:00 GMT</pubDate>
   <title>ለኢትዮጵያ ከዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት ምን አለ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ለኢትዮጵያ-ከዓለም-የንግድ-ድርጅት-አባልነት-ምን-አለ/audio-71977376?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ሀገራት በቡድን ከኢትዮጵያ ልዑካን ጋር የተደራደሩበት አምስተኛ ስብሰባ ዛሬ በጄኔቫ ተካሒዷል። ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የጀመረችውን ሒደት ለማጠናቀቅ ወደ ጄኔቫ የተመለሰችው “በተቋሙ ላይ ከፍተኛ ጥያቄ” በሚነሳበት ወቅት ነው። ባለፉት ዓመታት የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ሀገራት ብሔራዊ ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ እና ተገዳዳሪዎቻቸውን ለመቅጣት የድርጅቱን ሕግጋት እየጣሱ መሔዳቸውን ባለሙያዎች ታዝበዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የዓለም የንግድ ድርጅት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/83F6D021_2-podcast-42805-71977376.mp3" type="audio/mpeg" length="13625143"/>
   <itunes:duration>10:36</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/16183908_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71901294</guid>
   <pubDate>Wed, 12 Mar 2025 18:12:00 GMT</pubDate>
   <title>የአፍሪካ መንግሥታት የናጠጡ ባለጠጎችን የሐብት ግብር ማስከፈል አለባቸው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የአፍሪካ-መንግሥታት-የናጠጡ-ባለጠጎችን-የሐብት-ግብር-ማስከፈል-አለባቸው/audio-71901294?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ብርቱ የኢኮኖሚ ፈተናዎች እየገጠሟቸው ነው። መንግሥታት የተሻለ የጤና አገልግሎት ለማቅረብ፣ ትምህርት ቤቶች፣ መንገዶች እና ሌሎች መሠረተ-ልማቶች ለመገንባት የሚያስፈልጋቸውን ገንዘብ ለማግኘት ሲቸገሩ የአፍሪካ ሀገራት በየጊዜው እየጨመረ በሚሔድ የዕዳ ጫና እየቃተቱ ነው። ላለፉት በርካታ ዓመታት የአፍሪካ መንግሥታት በአማካይ ለጤና አገልግሎት ከመደቡት የበለጠ ለዕዳ ክፍያ ወጪ አድርገዋል። በአኅጉሪቱ የናጠጡ ባለጠጎች ቁጥር ሲጨምር የሐብት ግብር ማስከፈል እንዲጀመር የሚደረጉ ጥሪዎችም ከፍ ብለው መሰማት ጀምረዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢኮኖሚ, አፍሪካ, የሐብት ግብር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/98D1B6D6_2-podcast-42805-71901294.mp3" type="audio/mpeg" length="12979344"/>
   <itunes:duration>09:55</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/60821484_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71837189</guid>
   <pubDate>Wed, 5 Mar 2025 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በብድር ወለድ ምጣኔ ማሻሻያ ፊቱን ወደ ገበያ ተመን አዞረ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-በብድር-ወለድ-ምጣኔ-ማሻሻያ-ፊቱን-ወደ-ገበያ-ተመን-አዞረ/audio-71837189?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ለዓመታት ለመንግሥት “ርካሽ” ብድር ሲሰጥ የቆየው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሠረታዊ የወለድ ምጣኔ ማሻሻያ ተግባራዊ ሲያደርግ ፊቱን ወደ ገበያ ተመን አዙሯል። ንግድ ባንክ ከዚህ ቀደም ከውጪ ምንዛሪ ግኝት ጋር በተያያዘ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ደንበኞቹ የሚያቀርባቸውን ጥቅማ ጥቅሞች በመተው ለወጪ ንግድ በሚሰጠው ብድር የሚያስከፍለውን ወለድ አሳድጓል። በማሻሻያው የግብርና ብድር ወለድ በመጠኑ ሲቀንስ የኮንዶሚኒየም የመኖሪያ ቤቶች በነበረበት ቀጥሏል። ንግድ ባንክ ከአርብ ጀምሮ ለቤት መግዣ በ14 በመቶ ለተሽከርካሪ በ15 በመቶ ወለድ ያበድራል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ, የቤት መግዣ ብድር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/C7D59891_2-podcast-42805-71837189.mp3" type="audio/mpeg" length="13786668"/>
   <itunes:duration>10:46</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67141687_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71676490</guid>
   <pubDate>Wed, 19 Feb 2025 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ቦንድ ባለቤቶች የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅትን ሪፖርት ለምን ተቃወሙ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ቦንድ-ባለቤቶች-የዓለም-አቀፉ-የገንዘብ-ድርጅትን-ሪፖርት-ለምን-ተቃወሙ/audio-71676490?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ የገጠማት የዕዳ ጫና የመክፈያ ጊዜ በማራዘም የሚፈታ የአጭር ጊዜ የገንዘብ እጥረት ወይስ የተለቃችውን ብድር ለመቀነስ የሚያስገድድ የመክፈል ችግር? ጉዳዩ መንግሥት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለማስፋፋት እና ስኳር ፋብሪካዎች ለመገንባት ሲነሳ አንድ ቢሊዮን ዶላር ያበደሩ የግል ኢንቨስተሮችን ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ሪፖርት እያወዛገበ ነው።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ዕዳ, ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/2CE097E3_2-podcast-42805-71676490.mp3" type="audio/mpeg" length="13030407"/>
   <itunes:duration>09:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/71560920_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71588783</guid>
   <pubDate>Wed, 12 Feb 2025 19:02:00 GMT</pubDate>
   <title>ኢትዮጵያ የመረጠችው የሊብራል ኢኮኖሚ ሥርዓት ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችል ከባቢ አለ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ኢትዮጵያ-የመረጠችው-የሊብራል-ኢኮኖሚ-ሥርዓት-ውጤታማ-እንዲሆን-የሚያስችል-ከባቢ-አለ/audio-71588783?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ በታሪኳ ከየትኛውም ጊዜ በላይ አሁን የበለጠ ወደ ሊብራል የኢኮኖሚ ሥርዓት ማዘንበሏን ባለሙያዎች ይስማማሉ። ሊብራል የኤኮኖሚ ሥርዓት ግለሰቦች ያለ መንግሥት ጣልቃ ገብነት በነጻ እንዲገበያዩ የሚፈቅድ ነው። ሊብራል ኤኮኖሚ በኢትዮጵያ ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችል የፖለቲካ ሥርዓት እና ጠንካራ የግል ዘርፍ አለ?</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሊብራል ኤኮኖሚ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/CDFCFAD2_2-podcast-42805-71588783.mp3" type="audio/mpeg" length="13656707"/>
   <itunes:duration>10:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/64163833_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71514712</guid>
   <pubDate>Wed, 5 Feb 2025 16:53:00 GMT</pubDate>
   <title>የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ታሪፍን እንደ መሣሪያ የመጠቀም ሥልት የዓለም የንግድ ሥርዓትን አስግቷል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የአሜሪካ-ፕሬዝዳንት-ዶናልድ-ትራምፕ-ታሪፍን-እንደ-መሣሪያ-የመጠቀም-ሥልት-የዓለም-የንግድ-ሥርዓትን-አስግቷል/audio-71514712?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገራቸዉን የንግድ ጉድለት ለማሟላት እና ፖለቲካዊ ጉዳዮቻቸውን ለማስፈጸም ታሪፍን እንደ መሣሪያ እየተጠቀሙ ነው። አሜሪካ ከሜክሲኮ እና ከካናዳ በምትሸምታቸው ሸቀጦች ላይ 25 በመቶ ታሪፍ እንዲጣል ትራምፕ ያስተላለፉት ውሳኔ ለ30 ቀናት እንዲቆም ተደርጓል። በቻይና ላይ የተጣለው ታሪፍ ሥራ ላይ የዋለ ሲሆን የፕሬዝደንት ሺ ዢፒንግ መንግሥት በአጸፋው በአሜሪካ ሸቀጦች ላይ ተመሣሣይ እርምጃ ወስዷል። ቻይና ጉዳዩን ወደ የዓለም የንግድ ድርጅት እንደምትወስድ ዝታለች። የዓለም የንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ ኢዌላ የታሪፍ ውጥረት የፈጠሩ ሀገራት አደብ እንዲገዙ ጥሪ አቅርበዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>አሜሪካ, ታሪፍ, ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ, ቻይና, ካናዳ, ሜክሲኮ, የዓለም የንግድ ድርጅት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/504F7B0E_2-podcast-42805-71514712.mp3" type="audio/mpeg" length="12820208"/>
   <itunes:duration>09:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/71460134_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71450390</guid>
   <pubDate>Wed, 29 Jan 2025 17:20:00 GMT</pubDate>
   <title>የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ውሳኔዎች በኢትዮጵያ ላይ ምን ተጽዕኖ ያሳድራሉ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የአሜሪካ-ፕሬዝደንት-ዶናልድ-ትራምፕ-ውሳኔዎች-በኢትዮጵያ-ላይ-ምን-ተጽዕኖ-ያሳድራሉ/audio-71450390?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ባለፉት አምስት አመታት አሜሪካ ለኢትዮጵያ 7.6 ቢሊዮን ዶላር ሰጥታለች። ባለፈው ዓመት ብቻ ግጭት፣ ድርቅ እና የምግብ ዋስትና እጦት ለገጠማቸው ኢትዮጵያውያን የሕይወት አድን ርዳታ ለማቅረብ አሜሪካ 676 ሚሊዮን ዶላር ወጪ አድርጋለች። ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ የምትሰጠው ርዳታ ለ90 ቀናት እንዲቆም ያሳለፉት ውሳኔ ካሁኑ ተጽዕኖ አሳድሯል። ትራምፕ በጎርጎሮሳዊው 2020 በታላቁ የኅዳሴ ግድብ መዘዝ የሚነታረኩትን ኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን ለማደራደር ሞክረው ሲከሽፍባቸው አዲስ አበባን ያስቆጣ አስተያየት ሰጥተው ነበር።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አሜሪካ, ዶናልድ ትራምፕ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/A5B1075B_2-podcast-42805-71450390.mp3" type="audio/mpeg" length="14600035"/>
   <itunes:duration>11:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/52013120_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71375992</guid>
   <pubDate>Wed, 22 Jan 2025 17:50:00 GMT</pubDate>
   <title>ዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ስለ ኢትዮጵያ የኤኮኖሚ ማሻሻያ ምን አሉ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ዓለም-ባንክ-እና-ዓለም-አቀፉ-የገንዘብ-ድርጅት-ስለ-ኢትዮጵያ-የኤኮኖሚ-ማሻሻያ-ምን-አሉ/audio-71375992?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ የኤኮኖሚ ማሻሻያ ለዜጎች ፈታኝ ቢሆንም ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት እና ዓለም ባንክ በጥሩ ሁኔታ እየተካሔደ ነው የሚል እምነት አላቸው። ዓለም ባንክ ያለፈው ዓመት የማክሮ ኤኮኖሚ ማሻሻያ ለሀገሪቱ ምጣኔ ሐብት ዕድገት ጥቅም እንደሚኖረው አስታውቋል። የማሻሻያውን አፈጻጸም የገመገመው አይኤምኤፍ 248 ሚሊዮን ዶላር ለመንግሥት ለቋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኤኮኖሚ ማሻሻያ, ዓለም ባንክ, ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF)</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/09C39DD9_2-podcast-42805-71375992.mp3" type="audio/mpeg" length="13728467"/>
   <itunes:duration>10:42</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/64163833_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71302706</guid>
   <pubDate>Wed, 15 Jan 2025 17:12:00 GMT</pubDate>
   <title>በኢትዮጵያ የንብረት ታክስ ማን ስንት ይከፍላል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በኢትዮጵያ-የንብረት-ታክስ-ማን-ስንት-ይከፍላል/audio-71302706?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያውያን በቤት እና በመሬት ግብር የሚከፍሉበት የንብረት ታክስ በተቃዋሚዎች ኃይለኛ ትችት ቢገጥመውም በአራት ተቃውሞ እና በአስር ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽጸድቋል። ተቃዋሚዎች አዲሱ ታክስ በሸማቾች ላይ ጫና እንደሚፈጠር አስጠንቅቀዋል። መንግሥት “ፍትኃዊ የሀብት ክፍፍል የሚያሰፍን” ያለው የንብረት ታክስ በክልሎች ይሰበሰባል። ለመሆኑ በንብረት ታክስ ማን ስንት ይከፍላል? የማይከፍሉትስ እነ ማን ናቸው?</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የንብረት ታክስ, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/41A14B03_2-podcast-42805-71302706.mp3" type="audio/mpeg" length="14019984"/>
   <itunes:duration>11:00</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67125639_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71250622</guid>
   <pubDate>Wed, 8 Jan 2025 17:33:00 GMT</pubDate>
   <title>ኢትዮጵያ ለኤሌክትሪክ ማመንጫዎች እና መሠረተ-ልማቶች ግንባታ 14 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋታል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ኢትዮጵያ-ለኤሌክትሪክ-ማመንጫዎች-እና-መሠረተ-ልማቶች-ግንባታ-14-ቢሊዮን-ዶላር-ያስፈልጋታል/audio-71250622?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ ከናፍጣ ከሚመነጭ ብርሀን ከተዋወቀች ከ127 ዓመታት ገደማ በኋላም በሺሕዎች የሚቆጠሩ ቀበሌዎች አሁንም ጭለማ ውስጥ ናቸው። ኃይል የማስፋፋት ኃላፊነት የተጣለበት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኪሳራ ተጭኖታል። ሀገሪቱ እየጨመረ የሚሔደውን የኤሌክትሪክ ፍላጎት ለማሟላት የሚያስችሉ የኃይል ማመንጫዎች፣ ማስተላለፊያ እና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለመገንባት 14 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ያስፈልጋታል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል, የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/E0CEF363_2-podcast-42805-71250622.mp3" type="audio/mpeg" length="13897835"/>
   <itunes:duration>10:53</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/38779365_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71196515</guid>
   <pubDate>Wed, 1 Jan 2025 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የዝንጅብል አምራቾች የገጠማቸው የገበያ ተግዳሮት</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዝንጅብል-አምራቾች-የገጠማቸው-የገበያ-ተግዳሮት/audio-71196515?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኤኮኖሚ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/3FE63469_2-podcast-42805-71196515.mp3" type="audio/mpeg" length="11587240"/>
   <itunes:duration>08:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/71196738_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71158812</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Dec 2024 17:06:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የዕዳ ዘላቂነት ትንተና በዓለም ባንክ ባለሙያዎች ጥያቄ ተነሳበት</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የዕዳ-ዘላቂነት-ትንተና-በዓለም-ባንክ-ባለሙያዎች-ጥያቄ-ተነሳበት/audio-71158812?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) እና ዓለም አቀፉ የልማት ማኅበር (IDA) ያጸደቁት የኢትዮጵያ የዕዳ ዘላቂነት ትንተና በዓለም ባንክ ባለሙያዎች ጥያቄ ተነስቶበታል። እስከ 2023 የኢትዮጵያ የውጪ ዕዳ 33.2 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል። የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኤማኑዌል ማክሮ የ3 ቢሊዮን ዩሮ የዕዳ አከፋፈል ማሻሻያ በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ተናግረዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF), ዓለም ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/C478E5E2_2-podcast-42805-71158812.mp3" type="audio/mpeg" length="12255617"/>
   <itunes:duration>09:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/38690694_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71097067</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Dec 2024 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>የውጪ ባንኮች ከሀገር ውስጥ ገብተው እንዲሰሩ መፈቀድ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የውጪ-ባንኮች-ከሀገር-ውስጥ-ገብተው-እንዲሰሩ-መፈቀድ/audio-71097067?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/F8BE2691_2-podcast-42805-71097067.mp3" type="audio/mpeg" length="12908717"/>
   <itunes:duration>09:51</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632477_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">71025957</guid>
   <pubDate>Wed, 11 Dec 2024 16:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ምን ይዞ መጣ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሪል-እስቴት-ልማት-እና-የማይንቀሳቀስ-ንብረት-ግብይትና-ግመታ-አዋጅ-ምን-ይዞ-መጣ/audio-71025957?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግመታን አጣምሮ የያዘው አዋጅ “ብዙ የሚያሻሙ” ነገሮች ቢኖሩትም ባለሙያዎች “ገበያውን ቅርጽ ያስይዘዋል” ብለው ይጠብቃሉ። አዋጁ ያለ ደንበኛው ፈቃድ “ቢያንስ 80% ያልተጠናቀቀ ቤት” ማስተላለፍ ይከለክላል። በዘርፉ የሚደረገው ግብይት በባንክ ወይም በኤሌክሮኒክ የክፍያ ዘዴ ብቻ እንዲሆን ተወስኗል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, የሪል እስቴት አዋጅ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1FC39941_2-podcast-42805-71025957.mp3" type="audio/mpeg" length="13890680"/>
   <itunes:duration>10:52</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67957828_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70962162</guid>
   <pubDate>Wed, 4 Dec 2024 17:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሪፖርት ምን ያሳያል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ባንክ-ሪፖርት-ምን-ያሳያል/audio-70962162?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በ2017 የመጀመሪያ መንፈቅ የወጪ ንግድ በ81% ማደጉን የብሔራ ባንክ ሪፖርት ያሳያል። የንግድ ሚዛን ጉድለት እየቀነሰ በመሔዱ የሀገሪቱ የክፍያ ሚዛን ተሻሽሎ ትርፍ 573 ሚሊዮን ዶላር መድረሱን ይጠቁማል። የሐምሌው የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥዓት ለውጥ በዶላር የክፍያ ግዴታ በነበረባቸው ባንኮች ላይ ስላደረሰው ኪሳራ ግን ምንም አላለለም።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/9A881984_2-podcast-42805-70962162.mp3" type="audio/mpeg" length="13004076"/>
   <itunes:duration>09:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68165069_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70901366</guid>
   <pubDate>Wed, 27 Nov 2024 19:11:00 GMT</pubDate>
   <title>ከግማሽ ትሪሊዮን ብር በላይ የሚልቀው የ 2017 ተጨማሪ በጀት አንድምታ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ከግማሽ-ትሪሊዮን-ብር-በላይ-የሚልቀው-የ-2017-ተጨማሪ-በጀት-አንድምታ/audio-70901366?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>በጀት, ተጨማሪ በጀት, የተወካዮች ምክር ቤት, በጀት መፅደቅ, የ2017 በጄት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/AD1D4119_2-podcast-42805-70901366.mp3" type="audio/mpeg" length="12551372"/>
   <itunes:duration>09:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632459_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70835033</guid>
   <pubDate>Wed, 20 Nov 2024 17:11:00 GMT</pubDate>
   <title>የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደረሰኝ ቁጥጥር ለምን ከመርካቶ ተቃውሞ ገጠመው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-የደረሰኝ-ቁጥጥር-ለምን-ከመርካቶ-ተቃውሞ-ገጠመው/audio-70835033?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመርካቶ አስመጪዎች፣ አከፋፋዮች እና ቸርቻሪዎች ደረሰኝ መቁረጣቸውን ለማረጋገጥ የጀመረው ቁጥጥር ከገበያው ተዋናዮች ተቃውሞ ገጥሞታል። ቁጥጥሩ ከተጀመረ በኋላ ባለፉት ሣምንታት በመርካቶ የንግድ መደብሮች ተዘግተው ነበር። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 የመጀመሪያ መንፈቅ የሰበሰበው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አኳያ በ12 ቢሊዮን ብር ከፍ ቢልም ከዕቅዱ በ10 ቢሊዮን ብር ገደማ ዝቅ ያለ ነው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አዲስ አበባ, ኤኮኖሚ, መርካቶ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/38443718_2-podcast-42805-70835033.mp3" type="audio/mpeg" length="11852081"/>
   <itunes:duration>08:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/47351452_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70773346</guid>
   <pubDate>Wed, 13 Nov 2024 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>የጀርመን ጥምር መንግሥት ሲፈርስ ሀገሪቱ የተጣለባት የብድር ገደብ ሚና ምንድነው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጀርመን-ጥምር-መንግሥት-ሲፈርስ-ሀገሪቱ-የተጣለባት-የብድር-ገደብ-ሚና-ምንድነው/audio-70773346?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ጀርመን በምትመራበት መሠረታዊ ሕግ ከአጠቃላይ ዓመታዊ የምርት መጠን (GDP) ከ0.35 በመቶ በላይ እንዳትበደር ገደብ ተጥሎባታል። የሀገሪቱ ኤኮኖሚን ለማነቃቃት ገደቡ እንዲነሳ በሚሹት መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ እና አይሆንም የሚል አቋም በነበራቸው በቀድሞው የፋይናንስ ሚኒስትር ክርስቲያን ሊንድነር መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የጀርመን ጥምር መንግሥት ፈርሷል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ጀርመን, የጀርመን ጥምር መንግሥት, መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ, ክርስቲያን ሊንድነር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/6AB106A9_2-podcast-42805-70773346.mp3" type="audio/mpeg" length="13029876"/>
   <itunes:duration>09:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70758392_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70715778</guid>
   <pubDate>Wed, 6 Nov 2024 17:05:00 GMT</pubDate>
   <title>የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ዕዳ ክፍያ በኢትዮጵያውያን ትከሻ ላይ ተጫነ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመንግሥት-የልማት-ድርጅቶች-ዕዳ-ክፍያ-በኢትዮጵያውያን-ትከሻ-ላይ-ተጫነ/audio-70715778?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ገንዘብ ሚኒስቴር የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን 845.3 ቢሊዮን ብር የንግድ ባንክ ዕዳ ከነወለዱ ለመክፈል ተረክቧል። መንግሥት ንግድ ባንክን ለመታደግ በተከተለው አካሔድ ትምህርት እና ጤና የመሳሰሉ አገልግሎቶች ለመሥራት የሚያስፈልገውን ገንዘብ ለዕዳ ክፍያ ሊያውል አሊያም ገቢውን ለማሳደግ ተጨማሪ ግብር ሊያስከፍል እንደሚችል ባለሙያዎች ይናገራሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ገንዘብ ሚኒስቴር, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ, የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/45F172FE_2-podcast-42805-70715778.mp3" type="audio/mpeg" length="14085233"/>
   <itunes:duration>11:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68700089_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70643329</guid>
   <pubDate>Wed, 30 Oct 2024 16:53:00 GMT</pubDate>
   <title>ኢትዮጵያውያን የአፍሪካ ኮምት ተሳታፊዎች በጀርመን በቀሰሙት ልምድ ሀገራቸውን ለመጥቀም ተስፋ ሰንቀዋል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ኢትዮጵያውያን-የአፍሪካ-ኮምት-ተሳታፊዎች-በጀርመን-በቀሰሙት-ልምድ-ሀገራቸውን-ለመጥቀም-ተስፋ-ሰንቀዋል/audio-70643329?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>አራት ኢትዮጵያውያን አፍሪካ ኮምት በተባለው እና በጎርጎሮሳዊው ከ2023 እስከ 2025 በሚዘልቀው መርሐ-ግብር በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ይኸ መርሐ-ግብር አፍሪካውያን ወጣት ባለሙያዎችን ከሥመ -ጥር የጀርመን ኩባንያዎች የሚያገናኝ ነው። ገነት አታክልት እና ጌቱ ታደለ በሁለት ግዙፍ የጀርመን ኩባንያዎች ውስጥ ለስምንት ወራት እየሰሩ ሲማቁ ቆይተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ጀርመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/D9FCEDA7_2-podcast-42805-70643329.mp3" type="audio/mpeg" length="14497435"/>
   <itunes:duration>11:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70639435_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70582010</guid>
   <pubDate>Wed, 23 Oct 2024 16:24:00 GMT</pubDate>
   <title>በኢትዮ-ቴሌኮም መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ ልብ መባል ያለባቸው ጉዳዮች የትኞቹ ናቸው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በኢትዮ-ቴሌኮም-መደበኛ-የአክሲዮን-ሽያጭ-ልብ-መባል-ያለባቸው-ጉዳዮች-የትኞቹ-ናቸው/audio-70582010?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኢትዮ-ቴሌኮምን መደበኛ አክሲዮን ሽያጭ ከጀመረ በኋላ የኩባንያውን ያለፈ ዓመት ገቢ እና ትርፍ በማስላት “ያዋጣል” ወይስ “አያዋጣም” የሚሉ ትንታኔዎች በማኅበራዊ ድረ-ገጾች እና በመገናኛ ብዙኃን እየታዩ ነው። መንግሥት ከመደበኛ አክሲዮኖች ሽያጭ 30 ቢሊዮን ብር (255 ሚሊዮን ዶላር) የማግኘት ዕቅድ ያለው ሲሆን ወደፊት የኢትዮ-ቴሌኮም 45 በመቶ ድርሻ ለውጪ ባለወረቶች ይሸጣል ተብሎ ይጠበቃል። ለመሆኑ ልብ መባል ያለባቸው ጉዳዮች የትኞቹ ናቸው? ባለሙያዎችስ ምን ይመክራሉ?</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኢትዮ-ቴሌኮም, የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ, የኢትዮጵያ ሴኪዩሪቲስ ኤክስቼንጅ, የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ, የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/07BA4FB0_2-podcast-42805-70582010.mp3" type="audio/mpeg" length="13584399"/>
   <itunes:duration>10:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70274892_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70517406</guid>
   <pubDate>Wed, 16 Oct 2024 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ባንኮች የውጪ ምንዛሪ መሸጫ እና መግዣ ተመን ልዩነት ወደ 2% ቢያጠቡም የሚያስከፍሉትን ኮሚሽን አላሳወቁም</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ባንኮች-የውጪ-ምንዛሪ-መሸጫ-እና-መግዣ-ተመን-ልዩነት-ወደ-2-ቢያጠቡም-የሚያስከፍሉትን-ኮሚሽን-አላሳወቁም/audio-70517406?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ባንኮች በውጪ ምንዛሪ መግዣ እና መሸጫ ተመኖቻቸው መካከል ያለውን ልዩነት የብሔራዊ ባንክን የፖሊሲ ለውጥ ተከትሎ ወደ 2 በመቶ ዝቅ አድርገዋል። እርምጃው የባንኮች የዶላር የመሸጫ ተመን ከ6 እስከ 10 ብር እንዲቀንስ አድርጎታል። ይሁንና ባንኮቹ በተቆጣጣሪው በታዘዙት መሠረት ለደንበኞቻቸው ከውጪ ምንዛሪ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶች ሲያቀርቡ የሚጠይቁትን ክፍያ እና ኮሚሽን ይፋ አላደረጉም።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, የውጪ ምንዛሪ ግብይት, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ, አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/4DD4583D_2-podcast-42805-70517406.mp3" type="audio/mpeg" length="13139769"/>
   <itunes:duration>10:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67599368_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70387837</guid>
   <pubDate>Wed, 2 Oct 2024 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>የባህል አልባሳት ግብይት መድራት እና ኤኮኖሚው ላይ የሚኖረው አንድምታ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የባህል-አልባሳት-ግብይት-መድራት-እና-ኤኮኖሚው-ላይ-የሚኖረው-አንድምታ/audio-70387837?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኤኮኖሚ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/875918C4_2-podcast-42805-70387837.mp3" type="audio/mpeg" length="12946271"/>
   <itunes:duration>09:53</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67028335_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70325045</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Sep 2024 16:39:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት ሠራተኞች ከሚጠበቀው የደመወዝ ጭማሪ ለምን ተስፋ አጡ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-ሠራተኞች-ከሚጠበቀው-የደመወዝ-ጭማሪ-ለምን-ተስፋ-አጡ/audio-70325045?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>መምህራን እና የጤና ባለሙያዎች የኢትዮጵያ መንግሥት በ91.4 ቢሊዮን ብር ባቀደው የደመወዝ ጭማሪ ደስተኞች አልሆኑም። የመንግሥት “ለኑሮ ውድነት መደጎሚያ የደመወዝ ማሻሻያ” የመከላከያ ሠራዊት እና የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ለ2.4 ሚሊዮን ሠራተኞች የሚደረግ ነው። ዕቅዱ ከተተገበረ ዝቅተኛ ተከፋይ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ በ332% ከፍ ይላል። ገንዘብ ሚኒስቴር እና ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን “ተጠንቶ እና ተደግፎ የቀረበው እና በማክሮ ኤኮኖሚ ኮሚቴ የታየው የደመወዝ ጭማሪ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ” መቅረቡን በማኅበራዊ ድረ ገጾች የተሰራጨው ሰነድ ይጠቁማል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የደመወዝ ጭማሪ, ገንዘብ ሚኒስቴር, ፌድራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን, አሕመድ ሽዴ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/3B84CA92_2-podcast-42805-70325045.mp3" type="audio/mpeg" length="16687184"/>
   <itunes:duration>13:48</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/60133035_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70255173</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Sep 2024 17:00:00 GMT</pubDate>
   <title>የኬንያ እና የጀርመን የስደት እና የሰለጠኑ ሠራተኞች የሥራ ዕድል ሥምምነት</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኬንያ-እና-የጀርመን-የስደት-እና-የሰለጠኑ-ሠራተኞች-የሥራ-ዕድል-ሥምምነት/audio-70255173?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የሰለጠኑ ኬንያውያን ሠራተኞች በጀርመን መሥራት እና መኖር የሚችሉበት ሥምምነት ባለፈው ሣምንት በበርሊን ከተማ ተፈርሟል። ሥምምነቱ በጀርመን የመኖር ፈቃድ የሌላቸው ኬንያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የሚያደርግ ነው። ኬንያ ለወጣቶቿ አመርቂ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ብቻ ሳይሆን 82 ቢሊዮን ዶላር የውጪ ዕዳዋን ለመክፈል የከበዳት ሀገር ሆናለች።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ጀርመን, ኬንያ, አፍሪካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/A88F0337_2-podcast-42805-70255173.mp3" type="audio/mpeg" length="13628788"/>
   <itunes:duration>10:36</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70216047_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70192786</guid>
   <pubDate>Wed, 11 Sep 2024 16:54:00 GMT</pubDate>
   <title>ሐዋላን ወደ መደበኛው ሥርዓት ለመመለስ ያቀደው የኢትዮጵያ የ100 ቢሊዮን ብር ዕቅድ ይሳካል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ሐዋላን-ወደ-መደበኛው-ሥርዓት-ለመመለስ-ያቀደው-የኢትዮጵያ-የ100-ቢሊዮን-ብር-ዕቅድ-ይሳካል/audio-70192786?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ባንኮች ሐዋላ ለሚላክላቸው ደንበኞች እስከ 17 በመቶ የሚደርስ የአዲስ ዓመት ስጦታ ቃል ገብተዋል። የአንዳንዶቹ ባንኮች ስጦታ ከመደበኛው የዶላር ምንዛሪ ሲደመር በተለምዶ ጥቁር ከሚባለው የጎንዮሽ ገበያ የሚያቀራርባቸው ነው። የኢትዮጵያ 31 ባንኮች ሐዋላ ለሚልኩ የ100 ቢሊዮን ብድር ማዘጋጀታቸውን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምሕረቱ ይፋ አድርገዋል</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሐዋላ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/9CC35204_2-podcast-42805-70192786.mp3" type="audio/mpeg" length="13314811"/>
   <itunes:duration>10:16</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69919411_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70135129</guid>
   <pubDate>Wed, 4 Sep 2024 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>አበዳሪን ከተበዳሪ ያገናኘው የቻይና አፍሪካ ዘጠነኛ የትብብር ፎረም</title>
   <link>https://www.dw.com/am/አበዳሪን-ከተበዳሪ-ያገናኘው-የቻይና-አፍሪካ-ዘጠነኛ-የትብብር-ፎረም/audio-70135129?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ በርካታ መሪዎች የሚሳተፉበት ዘጠነኛው የቻይና አፍሪካ ፎረም ዛሬ በቤጂንግ ተጀምሯል። ቻይና ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለበርካታ የአፍሪካ ሀገሮች ዋና አበዳሪ ሆናለች። አንጎላ፣ ኢትዮጵያ፣ ግብጽ፣ ናይጄሪያ ከቻይና በቢሊዮኖች ዶላሮች በመበደር ከአፍሪካ ቀዳሚ ሀገር ናቸው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አፍሪካ, ቻይና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/15B287D2_2-podcast-42805-70135129.mp3" type="audio/mpeg" length="15283815"/>
   <itunes:duration>12:20</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70129795_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70073330</guid>
   <pubDate>Wed, 28 Aug 2024 17:29:00 GMT</pubDate>
   <title>አምስት ፋብሪካዎች በ2016 ያመረቱት ስኳር ከኢትዮጵያ ፍላጎት 10% ገደማ ብቻ ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/አምስት-ፋብሪካዎች-በ2016-ያመረቱት-ስኳር-ከኢትዮጵያ-ፍላጎት-10-ገደማ-ብቻ-ነው/audio-70073330?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ወንጂ ሸዋ፣ መተሐራ፣ ፊንጫ፣ ከሰም እና ጣና በለስ ፋብሪካዎች በ2016 ያመረቱት 124,097 ቶን ስኳር እንደሆነ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዐስታውቋል። ይኸ የሚሸፍነው 10% የኢትዮጵያን የስኳር ዓመታዊ ፍላጎት ብቻ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት ኸርነስት ኤንድ ያንግ በተባለ አማካሪ ኩባንያ ያሠራው የገበያ ጥናት የሀገሪቱ የስኳር ፍላጎት በጎርጎሮሳዊው 2020/2021 መጨረሻ 1.2 ሚሊዮን ቶን እንደሚገመት ያሳያል። መንግሥት እስከ ጥር ስምንት ስኳር ፋብሪካዎችን በመሸጥ የፈሰሳባቸውን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ብር መመለስ እና የግል መዋዕለ-ንዋይ ወደ ዘርፉ ለመሳብ አቅዷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ስኳር, የወንጂ ስኳር ፋብሪካ, መተሐራ ስኳር ፋብሪካ, ፊንጫ ስኳር ፋብሪካ, ጣና በለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክት, ከሰም ስኳር ፋብሪካ, ገንዘብ ሚኒስቴር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/306D6FC4_2-podcast-42805-70073330.mp3" type="audio/mpeg" length="14106148"/>
   <itunes:duration>11:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/50560700_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">70009324</guid>
   <pubDate>Wed, 21 Aug 2024 17:18:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት ታክስ ሳይጨምር ከዘርፉ የሚሰበስበውን ገቢ 4 በመቶ ማሳደግ ይችላል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-ታክስ-ሳይጨምር-ከዘርፉ-የሚሰበስበውን-ገቢ-4-በመቶ-ማሳደግ-ይችላል/audio-70009324?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ ከታክስ የምትሰበስበው ገቢ ከአጠቃላይ ሀገራዊ ምርት (GDP) 4 በመቶ ለመጨመር መንግሥት ታቅዷል። ለ2017 በጸደቀው በጀት መንግሥት ከታክስ 502 ቢሊዮን ብር ሊሰበስብ ተዘጋጅቶ ነበር። በጀቱ ሲሻሻል በዕቅዱ መሠረት ከአጠቃላይ ሀገራዊ ምርት በአንድ በመቶ ጨምሮ ወደ 850 ቢሊዮን ብር ገደማ ከፍ ብሎ እንደሚከለስ ይጠበቃል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ገንዘብ ሚኒስቴር, ታክስ, የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ, አቶ አሕመድ ሽዴ, ፍጹም አሰፋ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/C97D1C61_2-podcast-42805-70009324.mp3" type="audio/mpeg" length="13450320"/>
   <itunes:duration>10:25</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632459_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69943184</guid>
   <pubDate>Wed, 14 Aug 2024 17:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ መንግሥት የኤሌክትሪክ ታሪፍን ቢያንስ በየሦስት ወሩ በ10 በመቶ ሊጨምር ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-መንግሥት-የኤሌክትሪክ-ታሪፍን-ቢያንስ-በየሦስት-ወሩ-በ10-በመቶ-ሊጨምር-ነው/audio-69943184?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ታሪፍ በየሦስት ወሩ ቢያንስ በ10% ለመጨመር ተዘጋጅቷል። ጭማሪው መንግሥት ከዓለም ባንክ 1.5 ቢሊዮን ዶላር እርዳታ እና ብድር ባገኘበት ሥምምነት የተካተተ ነው። በሥራ ላይ ያለው ተመን ዕዳ ክፍያን ጨምሮ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ወጪ የሚሸፍነው 18% ብቻ ነው</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዓለም ባንክ, የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት, የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል, የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1C344352_2-podcast-42805-69943184.mp3" type="audio/mpeg" length="13235092"/>
   <itunes:duration>10:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/65246860_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69880475</guid>
   <pubDate>Wed, 7 Aug 2024 14:23:00 GMT</pubDate>
   <title>ዶላር ፍለጋ፦ የኢትዮጵያ ባንኮች እና የጥቁር ገበያው ፉክክር እስከ የት ይጓዛል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ዶላር-ፍለጋ፦-የኢትዮጵያ-ባንኮች-እና-የጥቁር-ገበያው-ፉክክር-እስከ-የት-ይጓዛል/audio-69880475?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ በገበያ ላይ የተመሠረተ የውጭ ምንዛሪ ተመን ሥርዓት መከተል ከጀመረች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ብሔራዊ ባንክ ባካሔደው ጨረታ አንድ ዶላር በ107 ብር ከ90 ሣንቲም ተሸጧል። ተመኑ ትላንት በባንኮች ከነበረው አማካኝ ምንዛሪ በ4 ብር ገደማ ከፍ ያለ ነው። ባንኮች በምንዛሪ ተመን ሲሽቀዳደሙ በተለምዶ ጥቁር እየተባለ የሚጠራው የትይዩ ገበያ ተዋንያን አድፍጠው ይታዘባሉ። በአዲሱ በገበያ ላይ የተመሠረተ የውጭ ምንዛሪ ተመን ሥርዓት የዋጋ ግሽበት በጥር ከ30 እስከ 35 በመቶ ሊደርስ እንደሚችል የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ሰነድ ያሳያል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ብር, ዶላር, ትይዩ ገበያ, ጥቁር ገበያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/F2DF1FBE_2-podcast-42805-69880475.mp3" type="audio/mpeg" length="13220388"/>
   <itunes:duration>10:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/63112604_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69824484</guid>
   <pubDate>Wed, 31 Jul 2024 16:22:00 GMT</pubDate>
   <title>ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ያጸደቀው የኢትዮጵያ የተራዘመ የብድር አቅርቦት የፖሊሲ አላባዎች የሚሳኩ ናቸው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ዓለም-አቀፉ-የገንዘብ-ድርጅት-ያጸደቀው-የኢትዮጵያ-የተራዘመ-የብድር-አቅርቦት-የፖሊሲ-አላባዎች-የሚሳኩ-ናቸው/audio-69824484?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ያጸደቀው የተራዘመ የብድር አቅርቦት የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ ያሉበትን ሥር የሰደዱ ችግሮች ለመቅረፍ የተወጠኑ አምስት የፖሊሲ አላባዎች አሉት። የገቢ እና የወጪ ንግድ ሚዛን ጉድለትን ለማረቅ እና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቅረፍ በገበያ ላይ የተመሰረተ የውጭ ምንዛሪ ተመን ሥርዓት ተግባራዊ ማድረግ ይገኝበታል። የተራዘመ የብድር አቅርቦት የተሰኘውን መርሐ-ግብር ለማስፈጸም የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ለኢትዮጵያ 3.4 ቢሊዮን ዶላር ብድር አጽድቋል። ዓለም ባንክ 1.5 ቢሊዮን ዶላር ብድር እና እርዳታ ሰጥቷል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF), አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ, ብሔራዊ ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/DE414E40_2-podcast-42805-69824484.mp3" type="audio/mpeg" length="16267473"/>
   <itunes:duration>13:21</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632495_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69756393</guid>
   <pubDate>Wed, 24 Jul 2024 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>ካማላ ሐሪስ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነው ቢመረጡ ምን አይነት ኤኮኖሚያዊ እንድምታ ይኖረዋል?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ካማላ-ሐሪስ-የአሜሪካ-ፕሬዝደንት-ሆነው-ቢመረጡ-ምን-አይነት-ኤኮኖሚያዊ-እንድምታ-ይኖረዋል/audio-69756393?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ጆ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ራሳቸውን ሲያገልሉ ዴሞክራቶች የመነቃቃት አዝማሚያ አሳይተዋል። በንግድ ሥራ የተሰማሩ ኩባንያዎች በአንጻሩ ካማላ ሐሪስ የመጀመሪያዋ ሴት የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነው ቢመረጡ በኤኮኖሚው ረገድ ምን ለውጥ እንደሚኖር እርግጠኞች አይደሉም። በርካታ ኩባንያዎች ግብር ለመቀነስ ቃል የገቡት ዶናልድ ትራምፕ እንዲመረጡ ይደግፋሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>አሜሪካ, ጆ ባይደን, ካሚላ ሐሪስ, ዶናልድ ትራምፕ, ጄድ ቫንስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1C0DE9F1_2-podcast-42805-69756393.mp3" type="audio/mpeg" length="15118751"/>
   <itunes:duration>12:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69736631_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69695120</guid>
   <pubDate>Wed, 17 Jul 2024 16:57:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የመገበያያ ገንዘብ ልውውጥ ሥምምነት እንዴት ያለ ነው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-እና-የተባበሩት-አረብ-ኤሚሬቶች-የመገበያያ-ገንዘብ-ልውውጥ-ሥምምነት-እንዴት-ያለ-ነው/audio-69695120?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ማዕከላዊ ባንክ 817 ሚሊዮን ዶላር ዋጋ ያለው የመገበያያ ገንዘብ ልውውጥ ሥምምነት ተፈራርመዋል። ባንኮቹ ሥምምነቱ “በሁለቱ ሀገራት መካከል የፋይናንስ እና የንግድ ትብብርን ይደግፋል” ብለዋል። ሥምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ማዕከላዊ ባንክ ገዥ ኻሊድ ሞሐመድ ባላማ ናቸው። ባንኮቹ በድንበር ተሻጋሪ ክፍያዎች ብር እና ድርሐም የበለጠ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ እንዲሁም የክፍያ እና የመልዕክት መለዋወጫ ሥርዓቶችን ለማስተሳሰር የመግባቢያ ሥምምነቶች ተፈራርመዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/5E5FB048_2-podcast-42805-69695120.mp3" type="audio/mpeg" length="13191290"/>
   <itunes:duration>10:08</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632459_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69553046</guid>
   <pubDate>Wed, 3 Jul 2024 17:11:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ሠራተኞች አማካኝ ገቢ ለመሠረታዊ ፍላጎቶች ከሚያስፈልገው የመኖሪያ ደመወዝ በ2000 ብር ያነሰ ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ሠራተኞች-አማካኝ-ገቢ-ለመሠረታዊ-ፍላጎቶች-ከሚያስፈልገው-የመኖሪያ-ደመወዝ-በ2000-ብር-ያነሰ-ነው/audio-69553046?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በኢትዮጵያ አማካኝ ወርሀዊ ደመወዝ 3000 ብር እንደሆነ ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት (ILO) ይፋ አድርጓል። ይኸ ለመሠረታዊ ፍላጎቶች ከሚያስፈልገው መኖሪያ ደመወዝ (Living Wage) እጅግ ያነሰ ነው። ኢትዮጵያ እንደ ጎረቤቶቿ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶማሊያ ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ካልደነገጉ የመጨረሻዎቹ የአፍሪካ ሀገራት አንዷ ናት።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት, አቶ አሕመድ ሽዴ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/933E8F2A_2-podcast-42805-69553046.mp3" type="audio/mpeg" length="13514991"/>
   <itunes:duration>10:29</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/57905129_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69481073</guid>
   <pubDate>Wed, 26 Jun 2024 17:46:00 GMT</pubDate>
   <title>የብሔራዊ ባንክን ካፒታል ከ500 ሚሊዮን ወደ 10 ቢሊዮን ብር የሚያሳድግ የአዋጅ ረቂቅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የብሔራዊ-ባንክን-ካፒታል-ከ500-ሚሊዮን-ወደ-10-ቢሊዮን-ብር-የሚያሳድግ-የአዋጅ-ረቂቅ-ለሕዝብ-ተወካዮች-ምክር-ቤት-ቀርቧል/audio-69481073?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተከፈለ ካፒታል ከ500 ሚሊዮን ብር ወደ 10 ቢሊዮን ብር የሚያሳድግ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል። በረቂቅ አዋጁ “የዋጋ መረጋጋትን ለማረጋገጥ የገንዘብ ፖሊሲን ቀርጾ ተግባራዊ ማድረግ” የብሔራዊ ባንክ ዋና ዓላማ ነው። መንግሥት ከብሔራዊ ባንክ የሚወስደው የብድር መጠን፣ የአከፋፈል ሁኔታ እና ወለድ የሚወስኑ ድንጋጌዎች ተካተውበታል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/C85DFD9A_2-podcast-42805-69481073.mp3" type="audio/mpeg" length="13637653"/>
   <itunes:duration>10:36</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632495_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69417633</guid>
   <pubDate>Wed, 19 Jun 2024 16:09:00 GMT</pubDate>
   <title>ለብድር አሰጣጥ ጠበቅ ያሉ መመሪያዎች ያወጣው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እስከ ዛሬ የት ነበር?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ለብድር-አሰጣጥ-ጠበቅ-ያሉ-መመሪያዎች-ያወጣው-የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ባንክ-እስከ-ዛሬ-የት-ነበር/audio-69417633?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የመንግሥት ባንኮች እና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች እንደ “ተዛማጅ ወገኖች” እንደሚቆጠሩ ወስኗል። የባንኩ መመሪያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተቋማቱ የሚሰጠውን የብድር መጠን እንዲገድብ የሚያስገድድ ነው። እስከ ጎርጎሮሳዊው 2022/23 ብቻ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች 777.8 ቢሊዮን ብር የንግድ ባንክ ዕዳ አለባቸው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1D352BE8_2-podcast-42805-69417633.mp3" type="audio/mpeg" length="13038755"/>
   <itunes:duration>09:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/64510980_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69346253</guid>
   <pubDate>Wed, 12 Jun 2024 16:55:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የበጀት ጉድለት በ2017 ከአጠቃላይ ሀገራዊ የምርት መጠን 2.1% ድርሻ ይኖረዋል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የበጀት-ጉድለት-በ2017-ከአጠቃላይ-ሀገራዊ-የምርት-መጠን-2-1-ድርሻ-ይኖረዋል/audio-69346253?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በ2017 የኢትዮጵያ የበጀት ጉድለት ከአጠቃላይ ሀገራዊ የምርት መጠን 2.1% ድርሻ እንደሚኖረው አቶ አሕመድ ሽዴ ተናግረዋል። መንግሥት ለሚቀጥለው ዓመት ያዘጋጀው 971 ቢሊዮን ብር በጀት 358.5 ቢሊዮን ብር ጉድለት ይገጥመዋል። ከ2017 በጀት 139.3 ቢሊዮን ብር ለዕዳ ክፍያ የታቀደ ነው። መንግሥት ኤኮኖሚው በ8.4% ያድጋል ብሎ ይጠብቃል። ኢትዮጵያ የምትከተለው የውጭ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓት በ2017 እንደሚቀጥል የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገልጸዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/DC363280_2-podcast-42805-69346253.mp3" type="audio/mpeg" length="13846111"/>
   <itunes:duration>10:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67125592_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69278308</guid>
   <pubDate>Wed, 5 Jun 2024 17:43:00 GMT</pubDate>
   <title>ደቡብ ኮሪያ እና አፍሪካ አንዳቸው ከሌላው የሚፈልጉት ምንድነው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ደቡብ-ኮሪያ-እና-አፍሪካ-አንዳቸው-ከሌላው-የሚፈልጉት-ምንድነው/audio-69278308?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>በመጀመሪያው የኮሪያ አፍሪካ ጉባኤ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ እና የኬንያን ጨምሮ 25 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ተገኝተዋል። ከደቡብ ኮሪያ የወጪ እና ገቢ ንግድ አፍሪካ ያላት ድርሻ ከ2% ያነሰ ነው። የአፍሪካ መሪዎች ደቡብ ኮሪያ ከደረሰችበት የቴክኖሎጂ ዕድገት እንድታቋድሳቸው ይፈልጋሉ። ደቡብ ኮሪያ በአንጻሩ በአፍሪካ ማዕድናት ላይ አይኗን ጥላለች።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ደቡብ ኮሪያ, አፍሪካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/69A8F3FD_2-podcast-42805-69278308.mp3" type="audio/mpeg" length="11700570"/>
   <itunes:duration>08:35</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69268248_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69214904</guid>
   <pubDate>Wed, 29 May 2024 17:04:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ብድር 65 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የሀገር-ውስጥ-እና-የውጭ-ብድር-65-ቢሊዮን-ዶላር-ደርሷል/audio-69214904?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 65 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ ባለፈው ሣምንት ተናግረዋል። ወደ 1.2 ትሪሊዮን ብር ያሻቀበው የመንግሥት የሀገር ውስጥ ብድር “ጫናው፣ ክምችቱ እየጨመረ፣ እየከፋ” ሊሔድ እንደሚችል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አብርሃም ዓለማየሁ አስጠንቅቀዋል። ሀገሪቱ በጦርነት የወደመውን መልሶ ለመገንባት የጀመረችው ጥረትም በታቀደው ፍጥነት ተግባራዊ አልሆነም።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ገንዘብ ሚኒስቴር, አቶ አሕመድ ሽዴ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/0006163F_2-podcast-42805-69214904.mp3" type="audio/mpeg" length="12909950"/>
   <itunes:duration>09:51</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632459_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69152499</guid>
   <pubDate>Wed, 22 May 2024 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>አዲሱ የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም አዋጅ ምን ይዞ መጣ?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/አዲሱ-የገጠር-መሬት-አስተዳደር-እና-አጠቃቀም-አዋጅ-ምን-ይዞ-መጣ/audio-69152499?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ገበሬዎች እና አርብቶ አደሮች በመሬታቸው የመጠቀም መብታቸውን አስይዘው ከባንክ እንዲበደሩ የሚፈቅድ አዋጅ ባለፈው ሣምንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል። በአዲሱ የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም አዋጅ ባለመብቶች መሬታቸውን ማከራየት እና ከባለ ሐብቶች ጋር በጋራ ማልማት ጭምር ተፈቅዶላቸዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም አዋጅ, ኢትዮጵያ, የግብርና ሚኒስቴር, የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/78AD1DB1_2-podcast-42805-69152499.mp3" type="audio/mpeg" length="14179597"/>
   <itunes:duration>11:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/37702284_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69091104</guid>
   <pubDate>Wed, 15 May 2024 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር የወሰደው እርምጃ ለውጥ እያመጣ ነው?</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ባንክ-የዋጋ-ግሽበትን-ለመቆጣጠር-የወሰደው-እርምጃ-ለውጥ-እያመጣ-ነው/audio-69091104?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት እንደሚለው በሚያዝያ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት የሚያድግበት ፍጥነት የመለዘብ አዝማሚያ አሳይቶ 23 በመቶ ገደማ ደርሷል። የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ የታየውን ለውጥ “ታላቅ ዕምርታ” ብለውታል። የምግብ ነክ ዕቃዎች የዋጋ ግሽበት ግን ባለፈው ሚያዝያ ወር 27 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል። ዳቦ እና ጥራጥሬን የመሳሰሉ ምግቦች ከ2015 ሚያዝያ አኳያ አሁንም ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ አሳይተዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ, የዋጋ ንረት, የዋጋ ግሽበት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/1E15A99C_2-podcast-42805-69091104.mp3" type="audio/mpeg" length="12116864"/>
   <itunes:duration>09:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68632495_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">69030088</guid>
   <pubDate>Wed, 8 May 2024 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>በጋዛ የወደመውን መልሶ ለመገንባት እስከ 50 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/በጋዛ-የወደመውን-መልሶ-ለመገንባት-እስከ-50-ቢሊዮን-ዶላር-ያስፈልጋል/audio-69030088?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>እስራኤል በጋዛ ለሰባት ወራት ባካሔደችው ወታደራዊ ዘመቻ የወደመውን መልሶ ለመገንባት እስከ 50 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ የተመድ አስታውቋል። ጦርነቱ ከ1.7 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ወደ ድሕነት ሲገፋ ሥራ አጥነት ከ25% ወደ 46 አሻቅቧል። በጦርነቱ የወደሙ መኖሪያ ቤቶችን መልሶ ለመገንባት እስከ 80 ዓመታት ሊወስድ ይችላል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ጋዛ, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/9C8E865C_2-podcast-42805-69030088.mp3" type="audio/mpeg" length="12103757"/>
   <itunes:duration>09:00</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69021152_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">68973232</guid>
   <pubDate>Wed, 1 May 2024 17:19:00 GMT</pubDate>
   <title>ሶማሌላንድ የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ ትፈልጋለች</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ሶማሌላንድ-የበርበራ-ወደብ-የኢትዮጵያን-30-በመቶ-ጭነት-እንዲያስተናግድ-ትፈልጋለች/audio-68973232?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ንብረት የሆነው ዱባይ ወርልድ ኩባንያ የሚያስተዳድረው የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ የሶማሌላንድ ባለሥልጣናት አቅደዋል። ለዚህም የወደብ አጠቃቀም እና የጉምሩክ ሥርዓቶችን የተመለከተ ሥምምነት በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መካከል መፈረም አለበት። ሥምምቱ በሚቀጥሉት 60 ቀናት ሊፈረም እንደሚችል የሶማሌላንድ የወደቦች አስተዳደር ባለሥልጣን ኃላፊ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሶማሌላንድ, በርበራ ወደብ, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/5E83E5C7_2-podcast-42805-68973232.mp3" type="audio/mpeg" length="12556380"/>
   <itunes:duration>09:29</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68953109_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">68852018</guid>
   <pubDate>Wed, 17 Apr 2024 17:11:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ ገበያ ለውጭ ባለወረቶች ሲፈቀድ ባለሙያዎች ተስፋ እና ሥጋት ተሰምቷቸዋል</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-ገበያ-ለውጭ-ባለወረቶች-ሲፈቀድ-ባለሙያዎች-ተስፋ-እና-ሥጋት-ተሰምቷቸዋል/audio-68852018?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ለኢትዮጵያውያን ተከልለው የቆዩ የወጪ እና ገቢ ንግድ ሥራዎች ለውጭ ባለወረቶች ተፈቅደዋል። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ መመሪያ የውጭ ባለወረቶች በጅምላ እና ችርቻሮ ንግድ ዘርፎች ጭምር እንዲሳተፉ የፈቀደ ነው። መንግሥት ለረዥም ዓመታት ሲከተል በቆየው ፖሊሲ ረገድ ያደርገው ለውጥ ለአንዳንድ ባለሙያዎች ተስፋ ለሌሎች ሥጋት ያጫረ ሆኗል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ, ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/18AF06F5_2-podcast-42805-68852018.mp3" type="audio/mpeg" length="13798094"/>
   <itunes:duration>10:47</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68152930_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">68789334</guid>
   <pubDate>Wed, 10 Apr 2024 17:25:00 GMT</pubDate>
   <title>የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የኢንቨስተሮችን የድርሻ ድልድል እያካሔደ ነው</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የኢትዮጵያ-የሰነደ-ሙዓለ-ንዋዮች-ገበያ-የኢንቨስተሮችን-የድርሻ-ድልድል-እያካሔደ-ነው/audio-68789334?maca=amh-podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben-42805-xml-mrss</link>
   <description>ከ48 ኢንቨስተሮች 1.5 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያሰባሰበው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የድርሻ ድልድል እያካሔደ ነው። በዚህ ሣምንት የሚጠናቀቀው ድልድል ባለድርሻዎች ምን ዓይነት መብት እንደሚኖራቸው ይወስናል። የናይጄሪያ ኤክስቼንጅ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የቦርድ አባል እንደሚሆኑ አስታውቋል።የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሥራ ሲጀምር ግብይቱ የሚመራበትን ሕገ-ደንብ ለሕዝብ ይፋ አድርጓል። ከዚህ በተጨማሪ ግብይት የሚካሔድበትን ቴክኖሎጂ ለመዘርጋት አቅራቢዎች የሚመርጥበት ደረጃ ላይ ነው።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ, የኢትዮጵያ ሴኪዩሪቲስ ኤክስቼንጅ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን, የናይጄሪያ ኤክስቼንጅ ግሩፕ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/42805_podcast_amh_aus_dem_wirtschaftsleben/43570023_2-podcast-42805-68789334.mp3" type="audio/mpeg" length="12447483"/>
   <itunes:duration>09:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68779897_806.jpg"/>
  </item>
 </channel>
</rss>