<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0" xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" xmlns:spotify="http://www.spotify.com/ns/rss" xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/" xmlns:content="http://purl.org/rss/1.0/modules/content/" xmlns:georss="http://www.georss.org/georss" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">
 <channel>
  <title>የዓለም ዜና</title>
  <link>https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%9C%E1%8A%93/program-17365945?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
  <description>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</description>
  <language>am</language>
  <copyright>2026 DW</copyright>
  <pubDate>Sun, 19 Apr 2026 23:07:46 GMT</pubDate>
  <lastBuildDate>Sun, 19 Apr 2026 23:07:46 GMT</lastBuildDate>
  <atom:link href="https://rss.dw.com/xml/podcast_amh_nachrichten" rel="self"/>
  <image>
   <url>https://static.dw.com/image/67741521_7.jpg</url>
   <title>የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%9C%E1%8A%93/program-17365945?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
  </image>
  <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67741521_7.jpg"/>
  <itunes:block>no</itunes:block>
  <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
  <itunes:author>DW</itunes:author>
  <itunes:owner>
   <itunes:name>DW</itunes:name>
   <itunes:email>podcasts@dw.com</itunes:email>
  </itunes:owner>
  <itunes:subtitle>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</itunes:subtitle>
  <itunes:summary>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</itunes:summary>
  <itunes:category text="News">
   <itunes:category text="Daily News"/>
  </itunes:category>
  <spotify:countryOfOrigin>et</spotify:countryOfOrigin>
  <ttl>10</ttl>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76849580</guid>
   <pubDate>Sun, 19 Apr 2026 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ11  ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76849580?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ለመነጋገር የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ነገ ሰኞ ፓኪስታን እንደሚገቡ መግለፃቸው፤የኢራን አጋር የሆኑት የየመን ሁቲ ሚሊሻዎች ቁልፉን የንግድ መስመር ባብ ኤል ማንዳብን እንደሚዘጉ በድጋሚ ማስጠንቀቁ፤ሶሪያ በሂዝቦላህ እና በቀድሞው መሪ አሳድ ቅሪቶች ሊፈፀም ነበር ያለችውን ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት ማክሸፏን መግለጿ እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት እና ሃንጋሪ በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለመልቀቅ የሚያስችል &#039;ቴክኒካዊ&#039; ውይይት ማድረጋቸው መግለፃቸውን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሚያዚያ11  ቀን 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና, ኢራን, አሜሪካ, ሶሪያ, የመን, ሁቲዎች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A48ED323_2-podcast-4347-76849580.mp3" type="audio/mpeg" length="8111808"/>
   <itunes:duration>06:52</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76167582_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76844568</guid>
   <pubDate>Sat, 18 Apr 2026 17:02:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 10 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-10-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76844568?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ስምንት ክልላዊ የፖለቲካ ድርጅቶችን ያሰባሰበው &quot;ሠላም ለኢትዮጵያ&quot; የተባለው ጥምረት፣ በጥምረቱ ላይ ደረሱ ያላቸው ጥሰቶችና ችግሮች በአስቸኳይ መፍትሔ ካልተሰጣቸው ራሱን ከምርጫ ለማግለል እንደሚገደድ ገለፀ። አሜሪካ የኢራን ወደቦችን መዝጋቷን የምትቀጥል ከሆነ ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥን መልሳ እንደምትዘጋ ዛሬ አስጠነቀቀች። እስራኤል የደህንነት ስጋትን ተጨማሪ ቦታ ለማስፋፋት እየተጠቀመችበት ነው ሲሉ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከሰሱ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, ሩስያ, አሜሪካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D464B893_2-podcast-4347-76844568.mp3" type="audio/mpeg" length="13723700"/>
   <itunes:duration>12:44</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76837376_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76837910</guid>
   <pubDate>Fri, 17 Apr 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-9-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76837910?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ኮሬ፥ ደቡብ ኢትዮጵያ ታጣቂዎች የተኩስ እሩምታ ከፍተው ነዋሪዎችን ገደሉ፤ ኪንሻሳ፥ ከዩናይትድ ስቴትስ በግዳጅ የተሰናበቱ 15 ደቡብ አሜሪካውያን ኮንጎ ደረሱ፤ ቤሩት፥ እሥራኤል እና የሊባኖሱ ሒዝቦላህ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት አደረጉ፤ ዋሽንግተን፥ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ፍኖተ-ሆርሙዝ ከእንግዲህ «መቼም» አይዘጋም አሉ፤ ቴሕራን፥ የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ተኩስ አቁሙ ተጥሶ ጥቃት ቢደርስበት እንደሚበቀል አስጠነቀቀ፤ ናይፒይዳው፥ ምያንማር በዓመታዊ ልማዷ 4,000 እስረኞችን ነጻ ለቀቀች</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢራን, ዩናይትስ ስቴትስ, ፍኖተ ሆርሙዝ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5B4459EA_2-podcast-4347-76837910.mp3" type="audio/mpeg" length="11291028"/>
   <itunes:duration>10:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76836518_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76814747</guid>
   <pubDate>Thu, 16 Apr 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሚያዝያ 08 ቀን 2018 ዓ.ም</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሚያዝያ-08-ቀን-2018-ዓ-ም/audio-76814747?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ሚያዝያ 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. ረፋድ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ እና ሲቪል የለበሱ በተባሉ ሰዎች ከሥራ ቦታው የተወሰደው የአዲስ ስታንዳርድ ማኔጂንግ ኤዲተር ሚሊዮን በየነ እስካሁን ያለበት ቦታ እንዳልታወቀ ተገለፀ። -ትራምፕ «እስራኤል እና ሊባኖስ ለ10 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል»-የኬንያ ፍርድ ቤት አንድ ቻይናዊ ህገ-ወጥ የጉንዳን አዘዋዋሪ ላይ የአንድ ዓመት እስራት ፈረደ።-የአፍሪቃ ጉብኝታቸዉን የቀጠሉት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ አሥራ አራተኛ በካሜሩን የሚገኙ ባለስልጣናት ሕሊናቸውን እንዲመረምሩ እና &quot;የሙስና ሰንሰለትን&quot; እንዲሰብሩ ጥሪ አቀረቡ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/7113F895_2-podcast-4347-76814747.mp3" type="audio/mpeg" length="10520691"/>
   <itunes:duration>09:23</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76812240_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76798634</guid>
   <pubDate>Wed, 15 Apr 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-7-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76798634?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አራተኛ ዓመቱን በያዘው የሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት በረሐብ እየተሰቃዩ ያሉ ወገኖችን ለመርዳት ጀርመን 20 ሚልዩን ዩሮ እንደምትለግስ አስታወቀች። አሜሪካ ከኢራን ወደቦች የሚወጡና የሚገቡ መርከቦችን ማገዷን ከቀጠለች በቀይባሕር፣ የፐርሺያ ባሕረሰላጤና በኦማን የባሕር ሰርጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦችን እንቅስቃሴ እንደምታግድ ኢራን አስጠነቀቀች። እስራኤል በአለፉት 24 ሰዓታት በደቡብ ሊባኖስ በሚገኙ ከ200 በላይ «የሒዝቦላሕ ወታደራዊ ይዞታዎች» ባለቻቸው ቦታዎች ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታውቃለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, እስራኤል, አሜሪካ, ሩስያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/FBF1EA14_2-podcast-4347-76798634.mp3" type="audio/mpeg" length="11715510"/>
   <itunes:duration>10:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76753920_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76782418</guid>
   <pubDate>Tue, 14 Apr 2026 17:01:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 6 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-6-ቀን-2018-፤የዓለም-ዜና/audio-76782418?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤የናይጄሪያ ፖሊስ በምዕመናን እገታ የተሳተፉ 33 አባላት ያሉት የወሮበሎች ቡድንን በቁጥጥር ስር ማዋሉን መግለፁ፤የቤኔን የምርጫ ኮሚሽን የዘንድሮውን ሬዝዳንታዊ ምርጫ አሸናፊ ይፋ ማድረጉን፤ሊባኖስ እና እስራኤል ቀጥተኛ የዲፕሎማሲ ውይይት ዛሬ በዋሽንግተን ማካሄዳቸውን፣በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ሳቢያ የዓለም አቀፍ የእድገት ትንበያ መቀነሱን የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት መግለፁን፤ኢራን እና ዩናይትድ ስቴትስ ንግግራቸውን ዳግም እንዲቀጥሉ ፈረንሣይ ጥሪ ማቅረቧን እንዲሁም የጀርመን መራሄ መንግስት አውሮጳ በማንኛውም የዩክሬን የሰላም ስምምነት ውስጥ መሳተፍ እንዳለባት ማለታቸውን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሚያዚያ 6 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና, የኢራን ጦርነት, ሊባኖስ እና እስራኤል, ድርድር በዋሽግተን ዲሲ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B8D929AF_2-podcast-4347-76782418.mp3" type="audio/mpeg" length="12230639"/>
   <itunes:duration>11:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68842125_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76768300</guid>
   <pubDate>Mon, 13 Apr 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76768300?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በሱዳን እየተካሄደ ባለው ጦርነት ምክንያት ሱዳናውያን ሕይወታቸውን ለመታደግ ሲሉ ቅጠላ ቅጠልና የእንስሳት መኖ ጭምር ለመመገብ መገደዳቸውን 5 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስታወቁ። በናይጄርያ ሰሜን ምስራቅ በምትገኝ አንዲት መንደር የሐገሪቱ አየር ሃይል በገበያ ቦታ ፈጸመው በተባለው የአየር ድብደባ ቢያንስ 200 ሰላማዊ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተሰግቷል። የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን ወደቦች በሙሉ እንዲዘጉ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን ተከትሎ ኢራን ፈጣን የዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DDA50C68_2-podcast-4347-76768300.mp3" type="audio/mpeg" length="13199525"/>
   <itunes:duration>12:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76462205_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76756137</guid>
   <pubDate>Sun, 12 Apr 2026 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-4-ቀን-2018-ዓ-ም-፤የዓለም-ዜና/audio-76756137?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤ የትንሳኤ በዓል በኦርቶዶክስ ክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ በመላው ዓለም መከበሩን ፣በቤኒኒናውያን አዲስ ፕሬዚዳንት ለመምረጥ ዛሬ ድምፅ ሲሰጡ መዋላቸውን፣አሜሪካ እና ኢራን በፓኪስታን ባደረጉት ውይይት ስምምነት ላይ ሳይደርሱ መቅረታቸውን፣ኩዌት በሐገር ደሕንነት ላይ ያነጣጠረ የሽብር ሴራን አከሸፍኩ ማለቷን እና ሳውዲ አረቢያ በድሮንና በሚሳይል ጥቃቶች ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የሓይል መሰረተ ልማቶችን ጠግና ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጓን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ፤የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B38A2812_2-podcast-4347-76756137.mp3" type="audio/mpeg" length="8676384"/>
   <itunes:duration>07:27</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67664294_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76749636</guid>
   <pubDate>Sat, 11 Apr 2026 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 3 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-3-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76749636?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ ውስጥ የከርቤ ዛፍ በድርቅ ምክንያት እየተመናመነ እንደሆነ አሶሺየትድ ፕረስ ዘገበ። የጅቡቲው ፕሬዝደንት ጉሌሕ 97.81% የመራጭ ድምፅ በማግኘት አሸነፉ።
የእስራኤል ጦር ባለፉት 24 ሰዓታት ሊባኖስ ውስጥ ከ200 በላይ የሂዝቦላ ኢላማዎች መደብደቡን አስታወቀ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኃላፊዎች በመካከለኛው ምስራቅ የሚደረግ የአለም አቀፍ ህግ ጥሰት እንዲቆም ጠይቁ። የኢራን እና የዩናይትድ ስቴትስ የፊት ለፊት ድርድር ዛሬ በፓኪስታን ዋና ከተማ ኢስላማባድ ከጥቂት ሰዓታት በፊት ጀምሯል።
ከ50 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ጨረቃ አቅራቢያ የነበሩት የጠፈር ተመራማሪዎች በሰላም ወደ ምድር ተመለሱ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EB65F232_2-podcast-4347-76749636.mp3" type="audio/mpeg" length="11504977"/>
   <itunes:duration>10:25</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76748667_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76743725</guid>
   <pubDate>Fri, 10 Apr 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሚያዝያ 02 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሚያዝያ-02-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76743725?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዎላይታ ዞን ከባድ ተሽከርካሪ ባደረሰው አደጋ 7 ሰዎች ሲሞቱ 6 ተጎዱ። ኢሕአፓ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ቅንጅትን ወክለው ለድሬደዋ ምክር ቤት በዕጩነት የቀረቡ አባሉን እስር አወገዘ። የጅቡቲ ዜጎች ኢስማኤል ዑመር ጉሌሕ ያሸንፉበታል ተብሎ በሚጠበቀው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ሲሰጡ ዋሉ። የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንት ጄድ ቫንስ በኢዝላማባድ ድርድር ኢራን ዩናይትድ ስቴትስን &quot;ለማታለል&quot; እንዳትሞክር አስጠነቀቁ። የኢራን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሞሐመድ ባግኸር ጋሊባፍ ድርድሩ ከመጀመሩ በፊት በሊባኖስ የተኩስ አቁም መደረግ እንዳለበት ቅድመ-ሁኔታ አስቀምጠዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ጅቡቲ, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4A3D1F7C_2-podcast-4347-76743725.mp3" type="audio/mpeg" length="12437425"/>
   <itunes:duration>11:23</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76741378_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76727446</guid>
   <pubDate>Thu, 9 Apr 2026 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-1-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76727446?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በደቡብ አፍሪካ የተለያዩ ከተሞች ባገረሸው የመጤ ጠል እንቅስቃሴ ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን ተሰማ። የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) በመጪዉ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በ10 የኢትዮጵያ ከተሞች የተቃዉሞ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያከናውን አስታወቀ።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶንዮ ጉተረዥ ኢራን በሊባኖስ ስቪል ዜጎችና መሰረተ ልማቶች ላይ የፈጸመችውን ጥቃት በጥብቅ አወገዙ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/241B56CE_2-podcast-4347-76727446.mp3" type="audio/mpeg" length="11951027"/>
   <itunes:duration>10:53</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76636394_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76713022</guid>
   <pubDate>Wed, 8 Apr 2026 16:58:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-30-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76713022?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ በሚገኙ አራት ቀበሌዎች በተከሰተ ድርቅ ከ4 ሺህ በላይ ሰዎች ቀዬያቸው ተፈናቀሉ።
የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ዑመር ጉሌሕ ዓርብ የሚካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚያሸንፉ እየተጠበቀ ነው።
እስራኤል በኢራን የሚደገፈውን የሄዝቦላህ ታጣቂ ቡድንን ለማጥቃት በሚል ሊባኖስን ደብድባለች። 
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት ዋና ፀሐፊ ማርክ ሩተ ዛሬ በዋይት ሀውስ ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በኢራን እና በአዘርባጃን የባህር ዳርቻዎች ዛሬ በሬክተር ስኬል መለኪያ 5.6 የነበረ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/CCF70EA2_2-podcast-4347-76713022.mp3" type="audio/mpeg" length="11632248"/>
   <itunes:duration>10:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76703830_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76698209</guid>
   <pubDate>Tue, 7 Apr 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 29 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-29-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76698209?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ከ80 የሚበልጡ ስደተኞች ሜድትራኒያን ባሕር ዉስጥ ሰምጠዉ ሳይሞቱ እንዳልቀረ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።ዓለም አቀፉ የፍልስተኞች ጉዳይ ድርጅት (IOM) እንደሚለለዉ 120 ስደተኞች አሳፍራ ከሊቢያ ወደ አዉሮጳ ትቀዝፍ የነበረች አነስተኛ ጀልባ ባለፈዉ ዕሁድ ሰጥማለች።32ቱ በሕይወት ተርፈዋል።-----የእስራኤል-ዩናይትድ ስቴትስና የኢራን ጦር ኃይላት አንዳቸዉ የሌላዉን ተቋማትና ይዞታዎች በደብደባቸዉን ዛሬም እንደቀጠሉ ነዉ።የቃላት ጦርነቱም እንደናረ ነዉ።---ጦርነቱ የእርዳታ ምግብ፣መድሐኒትና ቁሳቁስ እንዳይንቀሳቀስ ወይም እንዲዘገይ ማድረጉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅቶች አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢራን, እስራኤል, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EFC126FB_2-podcast-4347-76698209.mp3" type="audio/mpeg" length="13087143"/>
   <itunes:duration>12:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76317017_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76681447</guid>
   <pubDate>Mon, 6 Apr 2026 17:18:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-28-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76681447?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

እሥራኤልና አሜሪካ ዛሬ በኢራን ላይ በፈጸሙት ጥቃት ከ25 ሰዎች በላይ ተገደሉ። ከመካከላቸው የኢራን ፈጥኖ ደራሽ አብዮታዊ ዘብ የስለላ ክፍል ሃላፊ ሜጀር ጀነራል ማጃድ ክሀዴሚ ይገኙበታል። በሌላ በኩል ዛሬ በእሥራኤል ላይ ዛሬ ከኢራን ከሂዝቦላ እና ከየመን በተመሳሳይ ጊዜ ጥቃቶች ተፈጽመውባታል

ኢራንና ዩናይትድ ስቴትስ ለ45 ቀናት የተኩስ አቁም እንዲያደርጉና የሆርሙዝ ሰርጥም እንዲከፈት የቀረበውን ረቂቅ ምክረ ሃሳብ ኢራን እንደማትቀበለው አስታወቀች

የናይጀሪያ ጦር ት ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በተፈፀሙ ሦስት ጥቃቶች ቢያንስ 26 ሰዎች መገደላቸውን አስታወቁ ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ናይጄሪያ, ዩናይትድ ስቴትስ, እሥራኤል, ኢራን, የአውሮጳ ህብረት, የባህረ ሰላጤው አገራት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/71A9696F_2-podcast-4347-76681447.mp3" type="audio/mpeg" length="13086137"/>
   <itunes:duration>12:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76670546_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76674430</guid>
   <pubDate>Sun, 5 Apr 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-27-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76674430?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ከሊብያ ስደተኞችን አሳፍራ ወደ አውሮፓ ለማሻገር ትቀዝፍ የነበረች ጀልባ በሜዲትራንያን ባሕር በመስጠሟ ከ70 በላይ ስደተኞች እስከ አሁን ደብዛቸው አልተገኘም። ሰሜንናዊ ምስራቅ ናይጄሪያ ታጣቂዎች ትናንት ቅዳሜ በፈጸሙት ጥቃት አራት የፖሊስ መኮንኖች ተገደሉ ። ኢራን በዛሬው ዕለት በኬዌትና በባህሬን የሀይል መሰረተ ልማቶች ላይ ብርቱ ጥቃት መፈጸሟን የየሐገራቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/306BEB0F_2-podcast-4347-76674430.mp3" type="audio/mpeg" length="8004475"/>
   <itunes:duration>06:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76618052_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76663716</guid>
   <pubDate>Sat, 4 Apr 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-26-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76663716?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና፤ የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ከአንድ ሺ ለሚበልጡ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉ፤ሴኔጋል ከኢራን ጦርነት ጋር ተያይዞ የተከሰተውን የነዳጅ ወጭ ለመቀነስ የባለስልጣናትን የውጭ ጉዞ መገደቧን፣ የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃቶች ኢራን ውስጥ ዛሬም በርካታ ቦታዎችን ኢላማ ማድረጋቸውን፣ የተባበሩት መንግስታት የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥን ለማስከፈትን በተመለከተ ለዛሬ ታቅዶ የነበረው ድምጽ አሰጣጥ ለሌላ ጊዜ መገፋቱን ፤አሜሪካ በኢራን ተመቶ ከወደቀ አውሮፕላን አንድ አብራሪዋን መታደጓን ባለስልጣናት መግለፃቸውን እና ኔዘርላንድ በሚገኝ አንድ የእስራኤል ደጋፊ ማዕከል ላይ ፍንዳታ በመከሰቱን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የኢራን ጦርነት, የአሜሪካ የጦር ጀት, የመጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E45DB544_2-podcast-4347-76663716.mp3" type="audio/mpeg" length="12992089"/>
   <itunes:duration>11:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69759926_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76655882</guid>
   <pubDate>Fri, 3 Apr 2026 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-25-ቀን-2018-ዓ-ም-፤የዓለም-ዜና/audio-76655882?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና፤ በሀዋሳ ከተማ በመኪና አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፣ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በአንድ ሆስፒታል ላይ ባደረሰው የድሮን ጥቃት 10 ሰዎች መገደላቸውን፤የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት አሜሪካ በሀገራቸው ላይ የጣለችው ማዕቀብ «ለሩዋንዳ ስድብ» ሲሉ መግለፃቸውን፤በኢራን ጦርነት የነዳጅ ዋጋ በማሻቀቡ የምግብ ዋጋ እየጨመረ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት ማስታወቁን፤ኢራን እና እሥራኤል አንዳቸው በአንዳቸው ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት መቀጠሉን፤ ኢራን ዉስጥ አንድ የአሜሪካተዋጊ ጄት ተመትቶ ወደቀ መባሉን እንዲሁም ፈረንሳይ እና ደቡብ ኮሪያ የሆርሙዝ ሰርጥን ለማስከፈት በጋራ እንደሚሰሩ መግለፃቸውን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የመጋቢት 25 ቀን 2018 የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C5331E0B_2-podcast-4347-76655882.mp3" type="audio/mpeg" length="14025846"/>
   <itunes:duration>13:02</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76652200_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76648321</guid>
   <pubDate>Thu, 2 Apr 2026 16:44:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-24-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76648321?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የጣሊያን የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች የ19 ተሰዳጆችን አስከሬን ማግኘታቸው ተገለጸ። ሌሎች 58 ተሰዳጆችን በሕይወት አትርፈዋል። 
ከአሜሪካን የተባረሩ 12 ወደየትውልድ ሀገራቸው መመለስ የማይችሉ ስደተኞች ዩጋንዳ መግባታቸውን የዩጋንዳ የሕግ ማኅበረሰብ ዛሬ አስታወቀ።

ኢራን በዛሬው ዕለትም በእስራኤል እና በባሕረ ሰላጤው የአረብ ሃገራት ላይ የሚሳኤል ጥቃቷን አጠናክራ ቀጥላለች። ፕሬዝደንት ትራምፕ ኢራን ከእንግዲህ የሚያሰጋ ኃይል የላትም እያሉ ነው። ፈረንሳይ የሆርሙዝን መተላለፊያ ለማስከፈት ኃይል መጠቀሙ አዋጪ እንዳልሆነ አሳስባለች። 
ሩሲያ ቡሼር ከተሰኘው ከኢራኑ የኒኩሊየር የኃይል ተቋም ዜጎቿን ማስወጣት ጀምራለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1F0C9137_2-podcast-4347-76648321.mp3" type="audio/mpeg" length="13236044"/>
   <itunes:duration>12:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76636360_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76630693</guid>
   <pubDate>Wed, 1 Apr 2026 17:39:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-23-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76630693?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል &quot;አስቻይ ኹኔታ&quot; የለም በሚል አጀንዳ የማሰባሰብና የጉባኤ ተሳታፊ ልየታ ሥራ ዛሬ አዲስ አበባ ከሚኖሩና ከክልሉ መጡ ከተባሉ የትግራይ ተወላጆች ጋር ማካሄድ በጀመረበት በዛሬው መድረክ ሥራው በክልሉ ውስጥ እንዲደረግ ተጠየቀ ። 

ሁለተኛው ወሩን በያዘው የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት አሜሪካና እሥራኤል የኢራን የብረታ ብረት ማምረቻዎችን ደበደቡ። 


የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የሚካሄድ ምንም ዓይነት ድርድር የለም ሲሉ አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን, አዲስ አበባ, ልየታ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/97EFBF2F_2-podcast-4347-76630693.mp3" type="audio/mpeg" length="11215423"/>
   <itunes:duration>10:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76622274_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76613589</guid>
   <pubDate>Tue, 31 Mar 2026 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የመጋቢት 22 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የመጋቢት-22-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76613589?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን በገጠሙት ጦርነት ምክንያት ለኢትዮጵያ ነዳጅ የሚያቀርቡ ሀገራት በውላቸው መሠረት ማቅረብ እንደማይችሉ ማሳወቃቸውን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ተናገሩ። የሶማሊያ ጦር የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ግዛት ትልቅ ከተማ የሆነችው ባይዶዋን ተቆጣጠረ። እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነትና የኢራን አፀፋ የመካከለኛዉ ምሥራቅ ሐገራትን ማዉደሙን ለሁለተኛ ወር እንደቀጠለ ነዉ። ጦርነቱ እንዲቆም ፓኪስታን እና ቻይና ጠይቀዋል እስራኤል በጦር ፍርድ ቤቶች ጥፋተኛ የተባሉ ፍልስጤማውያን ሁሉ በስቅላት እንዲቀጡ ያጸደቀችው ሕግ እጅግ አሳሳቢ እንደሆነ የአውሮጳ ኅብረት ኮሚሽን ሥጋቱን ገለጸ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሶማሊያ, እስራኤል, ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/52C79CA5_2-podcast-4347-76613589.mp3" type="audio/mpeg" length="11216954"/>
   <itunes:duration>10:07</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76604524_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76598646</guid>
   <pubDate>Mon, 30 Mar 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-21-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76598646?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል, ሩስያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4288C308_2-podcast-4347-76598646.mp3" type="audio/mpeg" length="11062402"/>
   <itunes:duration>09:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76592857_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76586162</guid>
   <pubDate>Sun, 29 Mar 2026 16:30:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የመጋቢት 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የመጋቢት-20-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76586162?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሶማሊያ ፌድራል መንግሥት እና የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ግዛት በመካከላቸው የተፈጠረውን ውጥረት ከማባባስ እንዲቆጠቡ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ይሱፍ አሳሰቡ። አሜሪካና እስራኤል ከኢራን የሚያካሒዱት ውጊያ የሚቆምበት ሁኔታ ላይ ለመወያየት የቀጠናው ቁልፍ ሀገራት ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በፓኪስታን ተሰበሰቡ። ጦርነቱ ዓለም አቀፍ ሕግ እንደሚጥስ ቡንደስታግ ተብሎ የሚጠራው የጀርመን ምክር ቤት የምርምር አገልግሎት ይፋ ያደረገው ሪፖርት አሳየ። በአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕና ፖሊሲዎቻቸውን ለመቃወም በተለያዩ ከተሞች በተካሔዱ ሰልፎች ቢያንስ 8 ሚሊዮን ሰዎች ተሳትፈዋል ተብሎ እንደሚገመት አዘጋጆቹ አስታወቁ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሶማሊያ, የአፍሪካ ኅብረት, ኒጀር, ኢራን, እስራኤል, አሜሪካ, ጀርመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5E6AAAE0_2-podcast-4347-76586162.mp3" type="audio/mpeg" length="9260388"/>
   <itunes:duration>08:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76580080_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76579421</guid>
   <pubDate>Sat, 28 Mar 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 19፣ ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-19፣-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76579421?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ያስከተለው ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት በአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ለከፋ እንግልት እያጋለጠ ነው ተባለ። 
•	በዜጎች ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በተጠረጠሩ የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት ባለቤቶች ላይ ክስ ተመሰረተ።
•	በኢራን የሚደገፉ የየመኑ ሁቲ አማፂያን በእስራኤል ላይ የሚሳይል ጥቃት መፈጸማቸውን አስታውቁ። 
•	በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ገበሬዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ እንደሚገኝ ተዘገበ። 
•	በሜድትራንያን ባህር ላይ በአነስተኛ የፕላስቲክ ጀልባ ሲጓዙ ከነበሩ ስደተኞች መካከል 22ቱ በግሪክ የባሕር ጠረፍ መሞታቸው ተሰማ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BB3D6768_2-podcast-4347-76579421.mp3" type="audio/mpeg" length="10215246"/>
   <itunes:duration>09:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76569640_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76571210</guid>
   <pubDate>Fri, 27 Mar 2026 17:59:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-18-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76571210?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል &quot;አስቻይ ኹኔታ እስኪፈጠር&quot; የክልሉን አጀንዳ የማሰባሰብ እና የምክክር ጉባኤ ተሳታፊዎች ልየታን በአዲስ አበባ ለማካሄድ መገደዱን አስታወq።። ኮሚሽኑ እንዳለው ምክክሩ ከመጋቢት 23 እስከ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።

ለአፍሪቃ ሀገራት የተላኩ የኮሌራ መከላከያ መድኃኒቶችና ቁሳቁሶች በኢራን ጦርነት ምክንያት ወደሚፈለጉበት ሀገራት መድረስ አለመቻላቸው ተዘገበ። መድኃኒቶቹ ች ዱባይ በሚገኝ መጋዘን ተከማችተው እንደሚገኙተገልጿል ።

ዛሬ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ለማለፍ የሞከሩ ሁለት እቃ ጫኝ የቻይና መርከቦች በሰርጡ ሳያልፉ ተመልሰዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን, ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ, ትግራይ, አዲስ አበባ, ኢራን, እሥራኤል, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4B2DF01F_2-podcast-4347-76571210.mp3" type="audio/mpeg" length="11337834"/>
   <itunes:duration>10:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76560563_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76551079</guid>
   <pubDate>Thu, 26 Mar 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-17-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76551079?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በጅቡቲ የባሕር ጠረፍ አንድ የስደተኞች ጀልባ በመስጠሙ 9 ሲሞቱ 45ቱ እስከአሁን ደብዛቸውን ማግኘት እንዳልተቻል ፤ የኢራን እስላማዊ ዘብ የባሕር ሃይል አዛዥ በእስራኤል መገደላቸውን ተሰማ። የየመን ሁቲ አማጽያን ከኢራን ጎን እንደሚቆሙና አስፈላጊ ከሆነም በቀይባሕር ባብ አልመንደብ የሚተላለፉ መርከቦችን አደጋ ላይ እንደሚጥሉ አስታወቁ። ሩስያ በደቡባዊ የኦዴሳ ግዛት በምትገኘው አንዲት የወደብ ከተማ ላይ የድሮን ጥቃት በመፈጸም በሐይል መሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት አደረሰች ተባለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, እስራኤል, ኢራን, ሩስያ, የመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/89F15D73_2-podcast-4347-76551079.mp3" type="audio/mpeg" length="11137935"/>
   <itunes:duration>10:02</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76542807_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76531046</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Mar 2026 16:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የረቡዕ መጋቢት 16 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የረቡዕ-መጋቢት-16-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76531046?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ ከምርጭ ራሳችንን እስከማግለል ርምጃ ልንወስድ እንችላለን&quot; - የ4 ፓርቲዎች ቅንጅት፤ ካርቱም፥ የሱዳን ድንበር ከተማ ኩርሙክ አስተዳዳሪ ከተማዪቱ በፈጥኖ ደራሽ ለመያዟ ኢትዮጵያ እጇ አለበት አሉ፤ አ.አ፥ 922 ባሕር ስደተኞች በበቀይ ባሕር ያለቁበት 2025 ዓመት ከምንጊዜውም በላይ ገዳዩ ተባለ፤ ራባት፥ ሞሮኮ የአይ ኤስ አሸባሪዎች የተባሉ ተጠርጣሪዎችን ከስፑን ጋር በመቀናጀት በቁጥጥር ስር ማዋሏን ገለጠች፤ ቴሕራን፥ ኢራን «ዩናይትድ ስቴትስ የምትደራደረው ከገዛ ራሷ ጋር ነው» አለች፤ ትሪፖሊ፥ የሊቢያ የባሕር በር ጠባቂዎች ጠባቂዎች ጉዳት የደረሰባት የሩስያ ነዳጅ ጫኝ መርከብን አሸሹ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዩናይትድ ስቴትስ, ኢራን, ሊቢያ, ሩስያ, ዩክሬን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/94CD85BB_2-podcast-4347-76531046.mp3" type="audio/mpeg" length="11399314"/>
   <itunes:duration>10:18</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76388345_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76513018</guid>
   <pubDate>Tue, 24 Mar 2026 16:22:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-15-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76513018?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የትግራይ ቴሌቪዥን የዜና ክፍል ባልደረባ የሆነው ጋዜጠኛ ዮሐንስ ብርሃነ ኢ- ሕገመንግሥታዊ &quot;አፈና እና እሥር&quot; እንደተፈፀመበት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ገለፀ። በለፉት 3 ወራት ግድም በሱዳን በተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች ከ500 በላይ ሱዳናውያን መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥ ካልከፈተች በሃይል መሰረተ ልማቶቿ ብርቱ ጥቃት እንደሚሰነዝሩ የሰጡትን የ2 ቀናት ቀነ ገደብ ወደ 5 ቀናት መራዘሙን ከገለጹ በሰአታት ጊዜ ውስጥ በኢራን ሁለት የሃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተሰማ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, እስራኤል, አሜሪካ, ጦርነት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/80A21E7B_2-podcast-4347-76513018.mp3" type="audio/mpeg" length="11423714"/>
   <itunes:duration>10:19</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76498849_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76494326</guid>
   <pubDate>Mon, 23 Mar 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-14-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76494326?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በህገ ወጥ መንገድ ወደ ኬኒያ ሲሻገሩ ደረስኩባቸው ያላቸውን 48 ኤርትራዊያንን በቁጥጥር ሥራ ማዋሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ፖሊስ አስታወቀ ፡፡

•	የናይጄሪያው ግዙፉ የዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ነዳጅ መላክ መጀመሩን አስታወቀ።

•	ማሊ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎቿ ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለማስቆም በደረሰችው ስምምነት በርካታ ጂሃዲስቶችን ከእስር ለቀቀች። 

•	የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ወሳኙን የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ለአለም አቀፍ የንግድ መርከቦች እንድትከፍት ያስቀመጡትን የጊዜ ገደብ ለአምስት ቀናት ማራዘማቸውን አስታወቁ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/66803113_2-podcast-4347-76494326.mp3" type="audio/mpeg" length="12083394"/>
   <itunes:duration>11:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76493366_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76476835</guid>
   <pubDate>Sun, 22 Mar 2026 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76476835?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በሱዳን ምዕራባዊ ዳርፉር ግዛት በሚገኝ አንድ ሆስፒታል ላይ በተፈጸመ ጥቃት፣ 13 ሕፃናትን ጨምሮ በትንሹ 64 ሰዎች መገደላቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። 

•	ኢራን በእስራኤል የበረሃ ከተሞች ላይ በፈጸመችው የሚሳኤል ጥቃት ከ100 በላይ ሰዎች ቆሰሉ ። 

•	በቃጣር በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉን የቃጣር እና የቱርክ ባለስልጣናት አስታወቁ። •	ቱርክ፣ እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ሰላማዊ ዕልባት እንዲያገኝ ጥረት እያደረገች መሆኑ ተሰማ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/255B95C5_2-podcast-4347-76476835.mp3" type="audio/mpeg" length="10358600"/>
   <itunes:duration>09:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76476280_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76469339</guid>
   <pubDate>Sat, 21 Mar 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 12 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-12-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76469339?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ እና የኬንያ መዲና ናይሮቢን ጨምሮ በአስራ ሁለት ከተሞች የአደጋ እና ሰብአዊ ድጋፍ ምላሽ ቀጠናዊ ማዕከላት ልታቋቁም ነው። ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል በኢራን ኢስፋሃን ግዛት የሚገኘው የናታንዝ የኒኩሊየር ማብለያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ ጥቃት መፈጸማቸውን የኢራን መገናኛ ብዙሃን አስታወቁ። እስራኤል በሶሪያ ጦር ካምፕ የፈጸመችው ጥቃት ሳውዲ አረቢያ «ወረራ» ስትል አወገዘችው።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D5398667_2-podcast-4347-76469339.mp3" type="audio/mpeg" length="11616573"/>
   <itunes:duration>10:32</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76469171_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76458647</guid>
   <pubDate>Fri, 20 Mar 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76458647?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>1447 ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል ፊጥር በዓል ዛሬ አዲስ አበን ጨምሮ በመላው ኢትዮጵያ በእስልምና ሐይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሯል። የእስራኤል ጦር ዛሬ ጠዋት በቴህራን ባካሄደው ድብደባ የኢራን እስላማዊ አብዮት ዘብ ቃል አቀባይ መግደሉን አስታወቀ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ታላቋ ብሪታንያን አስጠነቀቁ። የፈረንሳይ የባሕር ሐይል አባላት የሩስያ ድፍድፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን የሐገሪቱ ፕረዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን በኤክስ ገጻቸው ገልጸዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B308410C_2-podcast-4347-76458647.mp3" type="audio/mpeg" length="10236814"/>
   <itunes:duration>09:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74781876_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76439628</guid>
   <pubDate>Thu, 19 Mar 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ መጋቢት 10 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-መጋቢት-10-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76439628?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አአ፥በሰው ሠራሽ አስተውሎት ወይም &#039;AI&#039; የተሠሩ ምስሎች ሚና በኢትዮ ኤርትራ ወታደራዊ ውጥረት፤ አ.አ፥ ኢትዮጵያ ውስጥ ወቅታዊው የነዳጅ እትረት ማጓጓዣ ስርዓቱ ላይ ተግዳሮት ፈጥሯል፤ ንጃሜና፥ ከሱዳን የተሰነዘረ የሰው አልባ ጥቃት ጎረቤት ቻድ ውስጥ 17 ሰው ገደለ፤ ላሙ፥ በኢራን ጦርነት የተነሳ በሺህዎች የሚቆጠሩ ፖርሼ ተሽከርካሪዎች ኬኒያ ተራገፉ፤ ብራስልስ፥ በአውሮጳ ኅብረት መሪዎች ስብሰባ ላይ የተገኙት የተመድ ዋና ጸሐፊ የኢራን ጦርነት እንዲያበቃ ጥሪ አስተላለፉ፤ ቴሕራን፥ ኢራን ፍኖተ-ሆርሙዝ ላይ መርከቦችን ለማስከፈል እያጤንኩ ነው አለች</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዜና, የዓለም ዜና, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A3E8382F_2-podcast-4347-76439628.mp3" type="audio/mpeg" length="13290060"/>
   <itunes:duration>12:16</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76429866_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76418753</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Mar 2026 17:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት  9 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-9-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76418753?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የመጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዶ/ር ሲሳይ አውግቸው በዋስ እንዲለቀቁ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰጥቶት የነበረውን ውሳኔ ዛሬ ውድቅ አደረገው። የተከ

የእስራኤል ጦር ኃይል የኢራንን የስለላ ጉዳይ ሚንስትር ኢስማኢል ኻቲብን መግደሉን አስታወቀ። ኢራን ግድያዉን አላረጋገጠችም።

የጀርመን መራኄ መንግሥት ፍሪድሪሽ ሜርስ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና እሥራኤል በኢራን ላይ ስለከፈቱት ጦርነት፣ ዩናይትድ ስቴትስ ለጀርመን አማክራ ቢሆን ኖሮ፣ እርምጃው እንዳይወሰድ እንመክራቸው ነበር ሲሉ አስታወቁ። ሜርስ እንዳሉት ዋሽንግተን ስለጦርነቱ ጀርመንን አላማከረችም።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DCD2A0C8_2-podcast-4347-76418753.mp3" type="audio/mpeg" length="11409354"/>
   <itunes:duration>10:19</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76408741_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76400715</guid>
   <pubDate>Tue, 17 Mar 2026 16:32:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-8-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76400715?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የደቡብ ሱዳን ጦር እና በአማጽያን መካከል የተቀሰቀሰውን አዲስ ግጭት ሽሽት ከ100 ሺ በላይ የአኮቦ ከተማ ነዋሪዎች ድንበር አቋርጠው ኢትዮጵያ መግባታቸውን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ አስታወቀ። •	የሶማሊያዋ የጁባላንድ ግዛት አስተዳደር ከሞቃዲሾው ፌዴራላዊ መንግስት ጋር ያለውን ማንኛውንም ዓይነት ግንኙነት እና ትብብር ማቋረጡን አስታወቀ። •	በሰሜናዊ ምስራቅ ናይጄሪያ በደረሰ ተከታታይ የአጥፍቶ መጥፋት የቦምብ ጥቃት በትንሹ 23 ሰዎች ተገደሉ። •	እስራኤል ከፍተኛውን የኢራን የደህንነት ባለስልጣን አሊ ላሪጃኒን መግደሏን አስታወቀች።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E09D82DD_2-podcast-4347-76400715.mp3" type="audio/mpeg" length="12845241"/>
   <itunes:duration>11:49</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76393641_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76385311</guid>
   <pubDate>Mon, 16 Mar 2026 17:36:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-7-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76385311?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በኢትዮጵያ “ነዳጅን በቁጠባ እና ለመሰረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም” እንደሚያስፈልግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ።የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀዘናቸውን ለኢትዮጵያ ገለፁ። ኬንያ ፤ ሩሲያ የኬንያ ዜጎችን ለውትድርና መመልመሏን ለማቆም ተስማማች። ኢራን በኳታር እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ ጥቃት ሰነዘረች። ትራምፕ „የኔቶ አባል ሀገራት አሜሪካን ካላገዙ የኔቶ የወደፊት እጣ ፈንታ ጥሩ አይሆንም” አሉ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EB8A172F_2-podcast-4347-76385311.mp3" type="audio/mpeg" length="12054028"/>
   <itunes:duration>10:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76385093_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76367463</guid>
   <pubDate>Sun, 15 Mar 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 06 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-06-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76367463?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ የመሸጫ ዋጋ ላይ ያደረገውን ጭማሪ ተከትሎ በአዲስ አበባ የሕዝብ መጓጓዣ ከ5 እስከ 20 ብር የታሪፍ ማሻሻያ ተደረገ። የሩሲያ ጦር በዩክሬን በመካሔድ ላይ ለሚገኘው ጦርነት ኬንያውያንን በግዳጅ ከመመልመል እንዲታቀብ ግፊት ለማድረግ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ወደ ሞስኮ አቀኑ። በኮንጎ ሪፐብሊክ ዜጎች ድምጽ ሲሰጡ ዋሉ። አሜሪካና እስራኤል ከኢራን የገጠሙትን ጦርነት የቀሰቀሱ መሪዎች ውጊያውን እንዲያስቆሙ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ ጳጳሳት ሊዎ 14ኛ ጥሪ አቀረቡ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በባርሴሎና እና በሴዑል የተካሔዱ የማራቶን የሩጫ ውድድሮችን አሸነፉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, እስራኤል, አሜሪካ, ኢራን, ኬንያ, ሩሲያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A3572323_2-podcast-4347-76367463.mp3" type="audio/mpeg" length="11124356"/>
   <itunes:duration>10:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76366560_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76362058</guid>
   <pubDate>Sat, 14 Mar 2026 16:53:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76362058?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በታንዛኒያ ኃይቅ ላይ ጀልባቸው ተገልብጦ ሰባት የጤና ባለሙያዎች ህይወት አለፈ።የዩጋንዳ ተቃዋሚ መሪ ቦቢ ዋይን ከሀገር መውጣታቸውን አስታወቁ።አሸዋ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ በእስራኤል እና በጋዛ ሰርጥ እየነፈሰ ነው። ዩናይትድ ስቴትስ ኻመኔይና ከፍተኛ ባለስልጣናትን ለመያዝ 10 ሚሊዮን ወሮታ እከፍላለሁ አለች። በኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ጉዳት ደረሰበት።ሰሜን ኮሪያ አስር የሚጠጉ የባለስቲክ ሚሳኤሎችን አስወነጨፈች</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A93AE3BC_2-podcast-4347-76362058.mp3" type="audio/mpeg" length="12300487"/>
   <itunes:duration>11:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76359861_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76354358</guid>
   <pubDate>Fri, 13 Mar 2026 17:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓርብ መጋቢት 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓርብ-መጋቢት-4-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76354358?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ጋሞ፥ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለ3 ቀናት የሚቆይ ክልላዊ የሐዘን ቀን ታወጀ፤ አስመራ፥ ኤርትራ ውስጥ ያለ ክስ ለ15 ዓመታት የታሰረ ካርቱኒስት መፈታቱ ተገለጠ ፤ ዩናይትድ ስቴትስ በጊዜያዊነት የሩስያ ድፍድፍ ነዳጅ እገዳን አነሳች፤ ኪዬቭ፥ የሩስያ ነዳጅ እገዳ በከፊል መነሳት ተቃውሞና ድጋፍ፤ ካቡል፥ ፓኪስታን የአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ካቡል እና የድንበር ከተሞችን በቦንብ ደበደበች፤ ዋሽንግተን፥ የታይዋን ምክር ቤት ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጦር መሣሪያ ስምምነትን አጸደቀ፤</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E1FEFE35_2-podcast-4347-76354358.mp3" type="audio/mpeg" length="11502838"/>
   <itunes:duration>10:24</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76349069_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76337286</guid>
   <pubDate>Thu, 12 Mar 2026 18:04:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-3-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76337286?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ዐርእስተ ዜና 

አሜሪካን የጠረዘቻቸው 4 ተጨማሪ ሰዎች ኤስዋቲኒ ተቀበለች ተጠራዦች ሁለቱ ከሶማሊያ አንድ ከታንዛኒያ ሌላ አንድ ደግሞ ከሱዳን መሆናቸው ተገልጿል።

አዲሱ የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻማኒ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ባወጡት መግለጫ የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ መዘጋት እንደ ማነቃቂያ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበት ተናገሩ፤ ኢራን ጎረቤቶቿን የባህረ ሰላጤው አገራትን ማጥቃቷን እንደምትቀጥልም አስታወቁ

ቱርክና ጀርመን የኢራን ጦርነት በአስቸኳይ እንዲቆም ተስማሙ። ጀርመን አውሮጳውያንና የባህረ ሰላጤው አገራት የኢራንን ጦርነት ለማስቆም በጋራ ፖለቲካዊ መፍትሔ እንዲፈልጉ ጥሪ አቀረበች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ጀርመን, ኤስቶንያ, እሥራኅል, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/09ED99B6_2-podcast-4347-76337286.mp3" type="audio/mpeg" length="12514612"/>
   <itunes:duration>11:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76336588_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76310073</guid>
   <pubDate>Wed, 11 Mar 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 2 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-2-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76310073?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ደቡብ ኢትዮጵያ ጋሞ ዞን ዉስጥ በደረሰ የመሬት መደርመስና የጎርፍ አደጋ በትንሹ 64 ሰዎች ሞቱ።ሌሎች በርካታ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም።---ሱዳን ዉስጥ ለቀስተኞችን አሳፍራ ትጓዝ የነበረች አነስተኛ የጭነት መኪና (ፒክ አፕ) በሰዉ አልባ አዉሮፕላን (ድሮን) ተመትታ 40 ሰዎች ተገደሉ።በሌላ የሰ,ዉ አልባ አዉሮፕላን ጥቃት 17 ሰዎች ተገድለዋል።አብዛኞቹ ሴት ተማሪዎች ናቸዉ።---እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነትና የኢራን አፀፋ የዓለምን ምጣኔ ሐብት እያዉገረገረዉ ነዉ።ጦርነቱ እንዲቆም የተለያዩ መንግስታትና የኃይማኖት መሪዎች የሚያደርጉት ጥሪና ፀሎት እንደቀጠለ ነዉ።ጦርነቱም አላባራም።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኢራን, እስራኤል, ጦርነት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DBB893B7_2-podcast-4347-76310073.mp3" type="audio/mpeg" length="11216497"/>
   <itunes:duration>10:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76307462_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76294775</guid>
   <pubDate>Tue, 10 Mar 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና ፤ መጋቢት 1 ቀን 2018 ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና-፤-መጋቢት-1-ቀን-2018-ማክሰኞ/audio-76294775?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤-የኢራን ሲቪሎች ከአሜሪካና ከእስራኤል የአየር ጥቃቶችና በኢንተርኔት መቆራረጥ ያለምንም ከለላ አጣብቂኝ ዉስጥ ናቸዉ። የአገዛዙ ተቃዋሚዎችም ጦርነቱ በቅርቡ ያበቃል የሚል ተስፋ እያጡ ነው። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግን ጦርነቱ በቅርቡ ያበቃል ማለታቸዉን ተከትሎ የዓለም የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል።-ዩናይትድ ስቴትስ ፣የሱዳኑን የሙስሊም ወንድማማቾች ማኅበርን አሸባሪ ድርጅት ብላ ለመፈረጅ መወሰኗን የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አወደሰች።-የአውሮጳ ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን፤ አውሮጳ ከኒውክሌር ኃይል ምንጭ ጥቅም ማፈግፈጓ &quot;ስልታዊ ስህተት&quot; ነበር፤ ሲሉ ተናገሩ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢራን ጦርነት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/8F935A69_2-podcast-4347-76294775.mp3" type="audio/mpeg" length="13048390"/>
   <itunes:duration>12:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76276269_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76282862</guid>
   <pubDate>Mon, 9 Mar 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 30 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-30-ቀን-2018-ዓም-የዓለም-ዜና/audio-76282862?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የደቡብ ሱዳን ጦር የተቃዋሚ ኃይሎች በሚገኙባት አኮቦ ግዛት ወታደራዊ ዘመቻ ለመክፈት ዜጎች አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ በማዘዙ በሺህዎች የሚቆጠሩት ወደ ኢትዮጵያ መሸሻቸው ተሰማ። 
በናይሮቢ ኬንያና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በተከሰው የጎርፍ አደጋ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 42 መድረሱን መንግሥት አስታወቀ። 
ከእስራኤል እና አሜሪካን ጋር በሚሳኤልና በሰው አልባ አውሮፕላኖች እየተፋለመች የምትገኘው ኢራን አቋሜን አልለወጥኩም አለች። የሟቹን ሃይማኖታዊ መሪ አሊ ኻሚኒን ልጅም በእግራቸው ለመሪነት መርጣለች። 
እስራኤል በዛሬው ዕለትም በተለያዩ የሊባኖስ ግዛቶች የተጠናከረ ጥቃት ቀጥላለች። ሂዝኮላኽም በጥቃቱ መግፋቱን አስታውቋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/096DE0CE_2-podcast-4347-76282862.mp3" type="audio/mpeg" length="10626041"/>
   <itunes:duration>09:29</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76278620_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76270182</guid>
   <pubDate>Sun, 8 Mar 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የየካቲት 29 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የየካቲት-29-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76270182?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋን አሰናብቶ አዲስ መሪ መምረጡን አስታወቀ። የቀድሞው የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋኪ ማሕመት ማኪ ሳል ለተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊነት በእጩነት መቅረባቸውን ደገፉ። የኢራን አዲስ መሪ የሚረጠው በሀገሪቱ ሕዝብ እንጂ በዶናልድ ትራምፕ እንደማይሆን የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ተናገሩ። እስራኤል በሊባኖስ ላይ በፈጸመቻቸው ጥቃቶች ባለፈው ሣምንት ብቻ 394 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ይፋ አደረገ። ሩሲያ የዩክሬን የጋዝ ማምረቻዎችን ለሁለት ቀናት መደብደቧን የሀገሪቱ የኢነርጂ መሥሪያ ቤት አስታወቀ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢዜማ, ማኪ ሳል, እስራኤል, ዩናይትድ ስቴትስ, ኢራን, ባሕሬን, ሊባኖስ, የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1F4B85CF_2-podcast-4347-76270182.mp3" type="audio/mpeg" length="11503405"/>
   <itunes:duration>10:24</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76268299_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76261927</guid>
   <pubDate>Sat, 7 Mar 2026 16:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የካቲት-28-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76261927?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ተዋጊዎቹ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ፈጽመዋል በሚል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያቀረበበትን ክስ አጣጣለ፡፡
•	በኬንያ መዲና ናይሮቢ በተከሰተ ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። 
•	የደቡብ ሱዳን ጦር የተመድ የሰላም አስከባሪ ኃይልና ሌሎች ድርጅቶች በአማጽያን ይዞታ ስር ካሉ አካባቢዎች ለቀው እንዲወጡ አሳሰበ። 
•	የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት በደቡባዊ እና ምሥራቃዊ ሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ የጦር ሰፈሮች ላይ ከፍተኛ የአየር ድብደባ ማድረጉን ዛሬ ቅዳሜ አስታወቀ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/AC1AB788_2-podcast-4347-76261927.mp3" type="audio/mpeg" length="14138322"/>
   <itunes:duration>13:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76186692_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76253515</guid>
   <pubDate>Fri, 6 Mar 2026 16:57:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-27-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76253515?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የኦሮሞ ነፃነት ጦር አባላት በአዳጊና አዋቂ ሴቶች ላይ የፈጸሟቸውን አስገድዶ መድፈር፣ የቡድን ወሲባዊ ጥቃት፣ የወሲብ ባርነት፣ አሰቃቂ ግድያና ጾታዊ ጥቃቶችን መርምረው አጥፊዎች እንዲጠየቁ እንዲደርጉ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አሳሰበ።
የተመድ ዩጋንዳ ሲቪሎች የተገደሉበትና ክፉኛ የተቃጠሉበትን የደቡብ ሱዳንን የአየር ጥቃት አግዛለች የሚል መረጃ ይፋ አደረገ።
በመካከለኛው ምሥራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት ሰባተኛ ቀን የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች ቴህራንና ቤይሩትን መደበብደባቸው እየተዘገበ ነው። 
በፓኪስታንና አፍጋኒስታን ግጭት 56 ሲቪል የአፍጋን ዜጎች መገደላቸውን ከመቶ በላይም መጎዳታቸው የተመድ አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/3104F494_2-podcast-4347-76253515.mp3" type="audio/mpeg" length="14806059"/>
   <itunes:duration>13:51</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/17488425_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76236281</guid>
   <pubDate>Thu, 5 Mar 2026 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-26-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76236281?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የየካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 

የህወሓት ምክትል ሊ/መንበር የፌደራል መንግሥት በትግራይ ላይ ጦርነት ለመክፈት እየተዘጋጀ ነው ሲሉ ተናገሩ። ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ግን በትግራይ ጦርነት እንደማይከፈት አረጋግጣለሁ ብለዋል። ይሁንና ህወሓት ወታደራዊ ትንኮሳ ከገባ ግን«እንደ ቀድሞ መስሎሽ ጎርፍ ይወስድሻል» ብቻ ነው ማለት የሚቻለው» ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

ከስድስት ወረዳዎች ተፈናለው በቆቦና ሰቆጣ ከተማ የሚገኙት ቁጥራቸው 100 ሺህ ይደርሳል የተባለ ሰዎች ለአንድ ወር የምግብ ድጋፍ እንዳላገኙ ተናገሩ። 

አል ሞጅላድ በተባለ የሱዳን ከተማ ዛሬ የተፈጸመ የድሮን ጥቃት 18 ሰዎችን ገደለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ህወሓት, ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ, አማኑኤል አሰፋ, የትግራይ ክልል, ሱዳን, ኢራን, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/71D6B166_2-podcast-4347-76236281.mp3" type="audio/mpeg" length="12491493"/>
   <itunes:duration>11:26</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76234044_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76218443</guid>
   <pubDate>Wed, 4 Mar 2026 17:12:00 GMT</pubDate>
   <title>የካቲት 25፣ 2018 ዓ/ም  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የካቲት-25፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76218443?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤ ደንጎሮ ወረዳ ዳግም ባገረሸ የታጣቂዎች ጥቃት ሶስት የጸጥታ ኃይሎችን ጨምሮ 7 ሰዎች ተገደሉ።
•	በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በታጣቂዎች እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎች እና ግፎችን ለማስቆም የኦሮሚያ ክልል እና የፌዴራል መንግስቱ ተጨባጭ ርምጃዎችን እንዲወስድ ኢሰመኮ አሳሰበ ።
•	ደቡባዊ ጂቡቲ ውስጥ በደረሰ ፍንዳታ አራት ህጻናት መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ። አንድ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድን ግን ህጻናቱ በድሮን ጥቃት መገደላቸውን ገልጿል። 
•	 ኢራን ከባህረ ሰላጤው ሃገራት በተጨማሪ የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ሃገራት የተሻገረ የሚሳኤል ጥቃት መሰንዘሯ ተሰማ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/58AB0E77_2-podcast-4347-76218443.mp3" type="audio/mpeg" length="12017131"/>
   <itunes:duration>10:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76216358_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76203723</guid>
   <pubDate>Tue, 3 Mar 2026 16:55:00 GMT</pubDate>
   <title>የማክሰኞ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የማክሰኞ-የካቲት-24-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76203723?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና የሱዳን መንግስት ከኢትዮጵያ የተነሳ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽሞብኛል ሲል መክሰሱ፤አራተኛ ቀኑን በያዘው ግጭት በቴህራን አዳዲስስ ጥቃቶች መቀጠላቸውን፣ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት በሊባኖስ ቢያንስ 30,000 ሰዎች ተፈናቅለዋል መባሉን፣ፑቲን በነዳጅ መሠረተ ልማት ላይ ስለሚፈጸሙ ጥቃቶች የአረብ ስጋቶችን ለኢራን እንደሚያደርሱ መገለፁ ፤የጀርመን ፖሊስ በኢራን ጦርነት የተስተጓጎሉ ተጓዦች በረራዎችን እንደገና ማስያዝ እንችላለን ከሚሉ አጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ማስጠንቀቁ እናበሰሞኑ የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት 30,000 የሚደርሱ የጀርመን መንገደኞች በመካከለኛው ምስራቅ እየተጉላሉ መባሉን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የማክሰኞ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/788F9FCC_2-podcast-4347-76203723.mp3" type="audio/mpeg" length="12747328"/>
   <itunes:duration>11:42</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76192676_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76188734</guid>
   <pubDate>Mon, 2 Mar 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-23-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76188734?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>130ኛው የአድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት ተከበረ። 
በደቡብ ሱዳን ሰሜናዊ ግዛቶች ውስጥ በደረሰ ጥቃት 169 ሰዎች መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ። በሥልጣን ክፍፍል ሂደት በፕሬዝደንቱና በተቀናቃኛቸው ኃይላት መካከል ግጭት መባባሱን የተመድ አመልክቷል። 
በመካከለኛው ምሥራቅ የተለኮሰው ጦርነት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው። ኢራን እስራኤልን ጨምሮ በአቅራቢያዋ የአሜሪካ ይዞታ በሚገኝባቸው የአረብ ሃገራት ላይ ጥቃቷን ዛሬም አጠናክራለች። እስራኤልም በኢራን እና ሊባኖስ ላይ ድብደባዋን ቀጥላለች። 
የኢራን ጊዜያዊ አስተዳደር ምክር ቤት ኃላፊ የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት የተሳሳተ ስሌት ነው አሉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/27658837_2-podcast-4347-76188734.mp3" type="audio/mpeg" length="11071786"/>
   <itunes:duration>09:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76185687_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76177177</guid>
   <pubDate>Sun, 1 Mar 2026 16:23:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-22-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76177177?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በኬንያ ባጋጠመ የሄሊኮብተር መከስከስ አደጋ 6 ሰዎች መሞታቸውን የሐገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ። እስራኤል በኢራን ላይ የጀመረችው ጥቃት ዛሬም አጠናክራ የቀጠለች ሲሆን ኢራን በበኩሏ በእስራኤልና የአሜሪካ የጦር ሰፈር አላቸው ባለቻቸው የባሕረሰላጤው ሐገራት ላይ ጥቃት ፈፅማለች። በኢራን መልካም መፍትሔ የሚመጣው «ኢራን የኒኩሌር መርሃግብሯን ስትተው ነው» ሲሉ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ። የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን የኢራን ከፍተና መሪ አያቶላህ ኻመኒ ግድያን አወገዙ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1D2EAD78_2-podcast-4347-76177177.mp3" type="audio/mpeg" length="8805243"/>
   <itunes:duration>07:35</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76177304_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76167690</guid>
   <pubDate>Sat, 28 Feb 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 21 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-21-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76167690?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሺርካ ወረዳ ጃዊ ቀበሌ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 22 ሰዎች መገደላቸውን የአይን እማኞች ተናገሩ። 

•	እስራኤል እና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የተቀናጀ ጥቃት መፈጸም መጀመራቸውን አስታወቁ። 
•	በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን መጠነ ሰፊ ጦርነት ተከትሎ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ የተለያየ ምላሽ እየሰጠበት ይገኛል።

•	 የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የአየር መንገድ ኩባንያዎች ወደ ቀጠናው የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ ሰርዘዋል።

•	ታሊባን የሚያስተዳድረው የአፍጋኒስታን መከላከያ ሚኒስቴር በሁለት የፓኪስታን የጦር ሰፈሮች ላይ የአየር ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5B0C0CB3_2-podcast-4347-76167690.mp3" type="audio/mpeg" length="12214807"/>
   <itunes:duration>11:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76166363_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76157617</guid>
   <pubDate>Fri, 27 Feb 2026 17:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የአርብ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የአርብ-የካቲት-20-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76157617?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የየካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 

ኢትዮጵያና አዘርባጃን የመከላከያ ትብብር ሥምምነት ተፈራረሙ። ከትናንት ጀምሮ አዘርበጃንን የሚጎበኘዉ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የመሩት ከፍተኛ የባለሥልጣናት ልዑክ ከአዘርባጃን አቻዎቹ ጋር ከመከላከያ በተጨማሪ «በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ» የመግባቢያ ሥምምነት መፈራረሙን ዐቢይ አስታዉቀዋል።

አማጺው M23 ቡድን ለቆ በወጣበት ምሥራቅ ኮንጎ ውስጥ የ171 ሰዎች አስከሬን በሁለት የጅምላ መቃብሮች ውስጥ መገኘታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ ።

ኢራንን እንደምትደበድብ የምታስፈራራው ዩናይትድ ስቴትስ እጅግ አስፈላጊ ያልሆኑ የኤምባሲ ሠራተኞቿ ከእስራኤል እንዲወጡ ዛሬ ፈቀደች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, ጠቅላይ ሚንሥትር ዐቢይ አህመድ, ኢትዮጵያ, አዘርባጃን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4BF91949_2-podcast-4347-76157617.mp3" type="audio/mpeg" length="12591531"/>
   <itunes:duration>11:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76134709_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76141872</guid>
   <pubDate>Thu, 26 Feb 2026 16:21:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 19 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-19-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76141872?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የፍደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብሔራዊ ምርጫ በ5 የምርጫ ክልሎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ &quot;ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ&quot; ትዕዛዝ ሰጠ። የኬንያ ፖሊስ ኬንያውያን ወጣቶችን ለሩስያ ጦር አባልነት ሲመለምል ነበር ያለውን ሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ። በናይጀሪያ ሰሜን ምስራቃዊ ግዛት «እስላማዊ ጽንፈኞች» የተባሉ ታጣቂዎች በአንድ መስጂድ ውስጥ ስግደት ላይ በነበሩ ምዕመናን ፈጸሙት በተባለው ጥቃት 30 ሲሞቱ 3 መቁሰላቸውን ተሰማ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/94BCAC7F_2-podcast-4347-76141872.mp3" type="audio/mpeg" length="11285092"/>
   <itunes:duration>10:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73303530_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76124384</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Feb 2026 16:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 18 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-18-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76124384?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንት ፍቃዱን የሰረዘበት አዲስ ስታንዳርድ ሥራዉን አለማቋረጡን አስታወቀ።የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ትናንት ባሰራጨዉ ደብዳቤ የአዲስ ስታንዳርድ የምዝገባ የምሥክር ወረቀት መሰረዙን አሰታዉቆ ነበር።-የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት ያደረጉት ዓመታዊ የመርሕ ንግግር በአብዛኛዉ ሐሰትን ከዕዉነት የቀየጠ መሆኑን አጥኚዎችና ተንታኞች አስታወቁ።ትራምፕ በኢራን ላይ የሰነዘሩት ዛቻም ከቴሕራን ጠንካራ አፀፋ ገጥሞታል። --በግሪጎሪያኑ 2025፣129 ጋዜጠኞች መገደላቸዉን የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ኮሚቴ CPJ አስታወቁ።አብዛኞቹን ጋዜጠኞች የገደለችዉ እስራኤል ናት።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ትራምፕ, CPJ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/33A0004D_2-podcast-4347-76124384.mp3" type="audio/mpeg" length="12467084"/>
   <itunes:duration>11:25</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76111999_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76108458</guid>
   <pubDate>Tue, 24 Feb 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ የካቲት 17 ቀን 2018</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-የካቲት-17-ቀን-2018/audio-76108458?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤ 
-የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በፊት እንዳይፀድቅ ውትወታ እያድረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ አስታወቀ። 
-ከያዝነዉ የፈረንጆቹ ዓመት 2026 መጀመርያ ጀምሮ በሁለት ወራት ጊዜ ዉስጥ ከአፍሪቃዉ ቀንድ አካባቢ ተነስተዉ ሜዲትራኒያን ባህር አቋርጠው ወደ አውሮጳ ለመግባት የሞከሩ ቢያንስ 606 ስደተኞች በባህር ሰጥመዉ መሞታቸውን IOM አስታወቀ።-ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነት ወረራ የጀመረችበት አራተኛ ዓመት ዛሬ በዩክሬይን መዲና ኪይቭ ላይ ታስቦ ዋለ። የአዉሮጳ ኅብረት አባል ሃገራትና ኔቶ ለዩክሬይን ጠንካራ አጋርነታቸዉን አሳይተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/187201C9_2-podcast-4347-76108458.mp3" type="audio/mpeg" length="11932083"/>
   <itunes:duration>10:51</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/66203580_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76095688</guid>
   <pubDate>Mon, 23 Feb 2026 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-16-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76095688?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስት የምርጫ ክልሎችን በተመለከተ ያስተላለፈውን ውሳኔ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ ስምረት፣ ሳልሳይ ወያነ እና ባይቶናፓርቲ ተቃወሙ ።ከ3,000 በላይ ኤርትራውያን ስደተኞች በግብፅ ታስረው እንደሚገኙ ተገለፀ። ጀርመን ለዩክሬይን አጋርነቷን እንደምትቀጥል ገለፀች። ሃንጋሪ የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን ያቀደውን ብድር አደናቀፈች። የዩናይትድ ስቴትስ በከባድ የክረምት የአየር ፀባይ የአስቸኳይ ጊዜ አወጀች።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/405C741A_2-podcast-4347-76095688.mp3" type="audio/mpeg" length="11742515"/>
   <itunes:duration>10:39</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/64238895_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76079537</guid>
   <pubDate>Sun, 22 Feb 2026 16:23:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም  ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-15-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76079537?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>“ ኢትዮጵያ ሀይሏን የምትገነባው በቀጠናው ሽብር እንዳይፈጠር ለመከላከል ነው “ ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ገለጹ ፡፡ ከሶማሊያ በመነጠል ነጻነቷን ያወጀችው ሶማሌላንድ ለዩናይትድ ስቴትስ ማዕድንም ይሁን የጦር ሰፈር ለመስጠት ፍቃደኛ እንደሆነች አንድ የሶማሌላንድ ሚኒስትር ተናገሩ። የአሜሪካ የደህንነት አገልግሎት ፍሎሪዳ ውስጥ በሚገኘው የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ቤት «ሊገባ ሞክሯል» ያለውን አንድ መሣሪያ የታጠቀ ግለሰብ ተኩሶ መግደሉን አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F6249795_2-podcast-4347-76079537.mp3" type="audio/mpeg" length="11011584"/>
   <itunes:duration>09:54</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72813643_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76073565</guid>
   <pubDate>Sat, 21 Feb 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 14 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-14-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76073565?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ሚገኙ የቀድሞ የጦር ሰፈሮቹ ይገባል ተብሎ የተሰራጨው መረጃ «ሐሰት ነው » ሲል የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አስተባበለ። 
•	እስራኤል በሊባኖስ ምስራቃዊ ክፍል በሚገኘው የበካ ሸለቆ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ሦስት ሕጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 10 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። 
•	ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ አሜሪካ በሚገቡ ሁሉም ምርቶች ላይ ተጨማሪ የ10 በመቶ ቀረጥ ጣሉ ። 

•	ዩክሬን ሩስያ ውስጥ ጠልቃ በመግባት በፈጸመችው የድሮን ጥቃት በሚሳኤል ማምረቻ ኢንዱስትሪ ላይ ጉዳት ማድረሷ ተነገረ። በጥቃቱ 11 ሰዎች ቆስለዋል።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/10FEF320_2-podcast-4347-76073565.mp3" type="audio/mpeg" length="12046756"/>
   <itunes:duration>10:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68972440_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76065892</guid>
   <pubDate>Fri, 20 Feb 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>የዐርብ የካቲት 13 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዐርብ-የካቲት-13-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76065892?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ እናት ፓርቲ &quot;ለኢትዮጵያ&quot; ወደተባለው የፓርቲዎች ቅንጅት መመለሱ ተገለጠ፤ ጄኔቭ፥ የተወሰኑ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር አዛዦች ለፍርድ መቅረብ አለባቸዉ-ተመድ፤ ሞቃዲሾ፥ ሶማሊያ ውስጥ በገንዘብ ችግር የምግብ ርዳታ ሊቋረጥ ይችላል ተባለ፤ ቤርሊን፥ የጀርመን መንግሥት የዶይቸ ቬለ የቱርኪዬ ዘጋቢ መታሰር እንደሚያሳስበው ገለጠ፤ ጅዳ፥ ሣዑዲ ዓረቢያ ከዩናይትድ ስቴትስ በቀረበላት የኑክሌር ስምምነት መሠረት ዩራኒየም ታበለጽግ ይሆናል፤ ኪዬቭ፥ ዩክሬን በሩስያና ቤላሩስ አትሌቶች የተነሳ በፓራሊምፒክ አልሳተፍ አለች</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ጀርመን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/48E00B14_2-podcast-4347-76065892.mp3" type="audio/mpeg" length="12018872"/>
   <itunes:duration>10:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74551491_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76049643</guid>
   <pubDate>Thu, 19 Feb 2026 17:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ የካቲት 12 ቀን 2018</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-የካቲት-12-ቀን-2018/audio-76049643?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤ ከኤፕስተን የወሲብ ቅሉሌት ጋር በተያያዘ የንጉሳዊ ማዕረጋቸዉን የተነጠቁት የብሪታንያ ንጉስ የቻርልስ ሳልሳዊ ታናሽ ወንድም ዛሬ በቁጥጥር ስር ዋሉ።-አንድ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት አዣንስ ፍራንስ ፕሬዚስ ጋዜጠኛ ወደ ትግራይ እንዳይበር መከልከሉን ዜና አገልግሎቱ ዛሬ ከቀትር በፊት ዘገበ።-የቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲብ ጠይብ ኤርዶኻን በአዲስ አበባ ጉብኝታቸው ሶማሌላንድን እራሷን ሪፐብሊክ አድርጋ የገለፀች በማለት የሰጡትን ማስጠንቀቂያ የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አወገዘ።-ከ1,000 በላይ የሚሆኑ ኬንያውያን በዩክሬን ከሩሲያ ጦር ጎን ቆመዉ ለዉግያ መጓዛቸዉ ተሰማ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲከኞች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/28CA748D_2-podcast-4347-76049643.mp3" type="audio/mpeg" length="14704245"/>
   <itunes:duration>13:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76035080_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76025714</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Feb 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-11-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76025714?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሐገሪቱን ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን የሥራ ዘመንን ለተጨማሪ 8 ወራት አራዘመ።-የቱርክ ፕሬዝደንት ሬሰፕ ጠይብ ኤርዶኻን የአፍሪቃ ቀንድ መንግሥታት ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መከበር እንዳለበት አሳሰቡ።ኤርዶኻን አዲስ አበባ ዉስጥ ከጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ጋር ከተወያዩ በኋላ እንዳሉት የአፍሪቃ ቀንድ ተጨማሪ ግጭትና መከራ ሊደርስበት አይገባም።-የሩሲያና የዩክሬን ተደ,ራዳሪዎች ዤኔቭ-ስዊዘርላንድ ዉስጥ ያደረጉት ድርድር ያለዉጤት አበቃ።የሁለቱ ሐገራት ባለሥልጣናት ያደረጉትን ድርድር የሸመገሉት የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ናቸዉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ቱርክ, ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/71958F7B_2-podcast-4347-76025714.mp3" type="audio/mpeg" length="10995445"/>
   <itunes:duration>09:53</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76024960_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76011138</guid>
   <pubDate>Tue, 17 Feb 2026 18:25:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-10-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76011138?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የየካቲት 10 ቀን 2019 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የትግራይ ክልል ኃይሎች በትግራይ ክልል ድንበር ላይ በብዛት እየሰፈሩ ነው ሲሉ አንድ ዲፕሎማት መናገራቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት AFP ዘገበ። ማንነታቸውን ያልተገለጸው ዲፕሎማቱ «የፌደራሉ ሠራዊት ትግራይን ከቧል ፤« የትግራይ ክልል ኃይሎችም ድንበሮቻቸው ላይ እየሰፈሩ ነው» በማለት ተናግረዋል።

የቱርክዬ ፕሬዝዳንት ረጀብ ተይፕ ኤርዶሃን ዛሬ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተቀሰቀሰ ግጭት 15 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎችና አንድ የምክር ቤት አባል ተናገሩ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ትግራይ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E47D8336_2-podcast-4347-76011138.mp3" type="audio/mpeg" length="12555721"/>
   <itunes:duration>11:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/58119355_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75995121</guid>
   <pubDate>Mon, 16 Feb 2026 16:25:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 9 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-9-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75995121?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በዋነኛው የኬንያው ጆሞኬንያታ አውሮፕላን ማረፊያ በተቀሰቀሰ የሥራ ማቆም አድማ በረራዎች ተስተጓጎሉ ። •	የናይጄሪያ ጦር በቦርኖ ግዛት የተሰነዘረበትን የተቀናጀ የሽብር ጥቃት መመከቱን አስታወቀ። •	የእስራኤል መንግሥት በምዕራባዊ የዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ የሚገኝ ሰፊ መሬት «የመንግሥት ንብረት» አድርጎ ለመመዝገብ የወሰነው ውሳኔ ከፍተኛ ተቃውሞ ቀሰቀሰ። •	ጀርመን በየብስ ድንበሮቿ ላይ የምታደርገውን ጥብቅ የስደተኞች እና የጸጥታ ቁጥጥር ለተጨማሪ ስድስት ወራት አራዘመች። •	ሩሲያና በዩክሬንን ወደ ድ ለማምጣት ብቸኛዋ አቅም ያላት ሀገር አሜሪካ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ተናገሩ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/623FD6F5_2-podcast-4347-75995121.mp3" type="audio/mpeg" length="11653918"/>
   <itunes:duration>10:34</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70185188_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75982225</guid>
   <pubDate>Sun, 15 Feb 2026 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 08 ቀን 2018 ዓ ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-08-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75982225?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ተጠናቀቀ።ባለፈው ጥቅምት ወር ሱዳን ውስጥ ከ6,000 በላይ ሰዎች በሦስት ቀናት ውስጥ ተገደሉ። የሙኒክ የጸጥታ ጉባኤ ተጠናቀቀ። የዩናይትድ ስቴትስ ህንድ ውቅያኖስ ላይ የነዳጅ መርከብ በቁጥጥር ስር አዋለች።ዩክሬን በሰው አልባ አይሮፕላን አንድ የሩሲያ ነዳጅ ማከማቻን አቃጠለች።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ዜና, ኢትዮጵያ, የአፍሪቃ ኅብረት, ጀርመን, የሙኒክ የፀጥታ ጉባኤ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C92E46CE_2-podcast-4347-75982225.mp3" type="audio/mpeg" length="10303322"/>
   <itunes:duration>09:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75972446_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75973823</guid>
   <pubDate>Sat, 14 Feb 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የየካቲት 07 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የየካቲት-07-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75973823?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአፍሪካ “ግልጽ እና ድብቅ ግጭቶች ሥር እየሰደዱ” መምጣታቸውን “ሕገ-መንግሥታዊ ያልሆኑ የመንግሥት ለውጦች” ማንሠራራታቸውን የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ይሱፍ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ የባሕር በር ልታገኝ ይገባል የሚል አቋማቸውን ለ39ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ገልጸዋል። 
ስድስት የግል ባንኮች ድርሻዎቻቸውን በካፒታል ገበያ ለማስመዝገብ መቃረባቸውን የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ይፋ አደረገ። የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ጆንጊሌ እና ምሥራቅ ኢኳቶሪያ ግዛቶችን ጨምሮ በመላ ደቡብ ሱዳን ግጭት መባባሱ እጅግ እንዳሳሰበው አስታወቀ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የአፍሪካ ኅብረት, የሙኒክ የፀጥታ ጉባኤ, የተባበሩት መንግሥታት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/AB02077A_2-podcast-4347-75973823.mp3" type="audio/mpeg" length="10214035"/>
   <itunes:duration>09:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75972472_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75962098</guid>
   <pubDate>Fri, 13 Feb 2026 16:24:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 6 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-6-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75962098?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የሮይተርስ የጋዜጠኖች ቡድን የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ እንዳይዘግቡ ፍቃድ መከልከሉን የዜና ወኪሉ አስታወቀ። በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ከጥር መጨረሻ ጀምሮ በከባድ የጦር መሣሪያ የታገዘ ግጭት መኖሩን ነዋሪዎች፣ ማኅበራት እና የዞኑ ፖሊስ ገለፁ። የኢራን መንግስት በሰላማዊ በሰልፈኞች ላይ የተወሰደውን የሐይል እርምጃ የሚመረምር ገለልተኛ አጣሪ ቡድን አቋቋመ። አሜሪካ ሁለተኛዋ ግዙፍ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ መካከለኛ ምስራቅ እንደምትልክ ተሰማ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, አሜሪካ, ኢራን, ሩስያ, ዩክሬን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BBCBC2F8_2-podcast-4347-75962098.mp3" type="audio/mpeg" length="13028214"/>
   <itunes:duration>12:00</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75615471_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75940013</guid>
   <pubDate>Thu, 12 Feb 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 5 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75940013?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የአፍሪካ ህብረት በሱዳን እና በሶማሊያ የሚደረጉ የውጭ መንግስታት ጣልቃ ገብነትን አስጠነቀቀ። 
•	ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር በትግራይ ክልል ሥር አድርጎ ያወጣው፣ ቦርዱ ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረውን &quot;የምርጫ ክልል አደረጃጀት&quot; በመከተሉ መሆኑን አስታወቀ።
•	በሰሜናዊ ሱዳን በአባይ (ናይል) ወንዝ ላይ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 21 ሰዎች መሞታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታወቁ። 
•	የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ ኤል-ሲሲ አሽራፍ ሳሌምን አዲሱ የመከላከያ ሚኒስትር አድርገው ሾሙ። 
•	በማዳጋስካር በደረሰ አውዳሚ አውሎ ነፋስ የ31 ሰዎች ሕይወት አለፈ። በ</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D3A64E04_2-podcast-4347-75940013.mp3" type="audio/mpeg" length="13137195"/>
   <itunes:duration>12:07</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68292921_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75918954</guid>
   <pubDate>Wed, 11 Feb 2026 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 4 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-4-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75918954?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ሰሜን ኢትዮጵያ ዉስጥ ዳግም ጦርነት ይጫራል ብለዉ በመሥጋት ከየቀያቸዉ የሸሹ የአለማጣ፣ የኮረምና የአካባቢዉ ነዋሪዎች የሰብአዊ ርዳታ እንዲደረግላቸዉ ጠየቁ።ከ60ሺሕ የሚበልጡት ነዋሪዎች ከየቀያቸዉ የሸሹት ከሁለት ሳምንት በፊት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አካባቢዉን ልቅቆ በመዉጣቱ ነዉ። -የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይላት የገጠሙት ጠብ በአዲሲቱ አፍሪቃዊት ሐገር የከፋ ደም መፋሰስ ሊያስከትል እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስጠነቀቀ።-የኢራን እስላማዊ አብዮተኞች ሥልጣን የያዙበት 47ኛ ዓመት በጦርነት ሥጋት፣ በዛቻና ተቃዋሞ መሐል ዛሬ ተከብሮ ዋለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኢራን, ሩሲያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/8D898C0B_2-podcast-4347-75918954.mp3" type="audio/mpeg" length="12987009"/>
   <itunes:duration>11:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75905047_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75900840</guid>
   <pubDate>Tue, 10 Feb 2026 17:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የማክሰኞ የካቲት 3 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የማክሰኞ-የካቲት-3-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75900840?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ቤኒሻንጉል፥ ኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር ውስጥ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ማሰልጠኛ መገንባቱ ተዘገበ፤ ጄኔቫ፥ ተመድ በትግራይ ክልል ውጥረቱ እንዲረግብ ጥሪ አስተላለፈ፤ አ.አ፥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግማሽ ዓመት 4.4 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ፤ ባሕር ዳር፥ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ 19 የፖለቲካ ፓርቲዎች ለ7ኛው አገራዊ ምርጫ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ፤ ጄኔቫ፥ ተመድ ሱዳን ውስጥ ሕጻናት ለከፍተኛ ረሐብ ተጋልጠዋል ሲል አስጠነቀቀ፤ በሊቢያ የባሕር ጠረፍ በደረሰ የጀልባ አደጋ 53 ስደተኞች መሞታቸው አለያም መጥፋታቸው ተዘገበ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም, ሱዳን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F762ED86_2-podcast-4347-75900840.mp3" type="audio/mpeg" length="11171371"/>
   <itunes:duration>10:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73471723_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75881009</guid>
   <pubDate>Mon, 9 Feb 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 2 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-2-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75881009?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ኤርትራ ከኢትዮጵያ ግዛት ሰራዊቷን እንድታስወጣና ከኢትዮጵያ አማጽያን ጋር የምታደርገውን ማንኛውም ትብብር እንድታቆም በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቀረበላትን ጥሪ ውድቅ አደረገች። ሶማሊያና ሳውዲ ዓረቢያ የጋራ ወታደራዊ ትብብር ለማድረግ መስማማታቸውን የሶማሊያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሱዳን ወደ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግስታት (ኢጋድ) እንደምትመለስ አስታወቀች። አለፈው ሳምንት በሞስኮ በአንድ የሩስያ ጀነራል በተፈጸመው የግድያ ሙከራ የፖላንድ እጅ አለበት ሲል የሩስያ የአገር ውስጥ የስለላ መስሪያቤት አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/833505C8_2-podcast-4347-75881009.mp3" type="audio/mpeg" length="12337283"/>
   <itunes:duration>11:17</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67021202_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75862166</guid>
   <pubDate>Sun, 8 Feb 2026 16:22:00 GMT</pubDate>
   <title>የየካቲት 1ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የየካቲት-1ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75862166?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	ኤርትራ በአስቸኳይ ሰራዊቷን ከሉአላዊ ግዛቶቿ እንድታስወጣ ኢትዮጵያ አሳሰበች። •	በሰሜናዊ ናይጄሪያ ካዱና ግዛት ታጣቂዎች በአንድ የኃይማኖት አባት መኖሪያ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ሦስት ሰዎች ተገደሉ። •	ደቡብ አፍሪቃ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚገኙ የተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ወታደሮቿን ልታስወጣ ነው። •	አሜሪካ በትውልድ ሃገራቸው መፈንቅለ መንግሥት ለማድረግ በማሴር የጦር መሣሪያ ሲያዘዋውሩ ደርሼባቸዋለሁ ያለችውን ደቡብ ሱዳናዊ በእስራት ቀጣች። •	በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረሱ ስምምነቶች ዋጋ አይኖራቸውም ሲሉ አንድ የእስራኤል ሚንስትር ተናገሩ ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/510A66DA_2-podcast-4347-75862166.mp3" type="audio/mpeg" length="9110605"/>
   <itunes:duration>07:55</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74284604_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75855622</guid>
   <pubDate>Sat, 7 Feb 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የቅዳሜ ጥር 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የቅዳሜ-ጥር-30-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75855622?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና፤ በኢትዮጵያ ሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል መባሉን፣የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በፈጸመው የድሮን ጥቃት ህጻናትን ጨምሮ 24 ሰዎች መገደላቸውን ፣የየመን የአመራር ምክር ቤት ኃላፊ በደቡብ የሀገሪቱ ክፍል አዲስ ካቢኔ መሰየሙን፤ጀርመን በቅርብ ጊዜ በተከሰቱ ቀውሶች ወደ 1 ትሪሊዮን ዩሮ ማውጣቷን ጥናት ማመልከቱን፤ትራምፕ ኦባማን በተመለከተ የለጠፉትን የዘረኝነት ቪዲዮ ከማኅበራዊ ገፃቸው ማጥፋታቸውን እንዲሁምሩሲያ ከ400 በላይ በሆኑ ድሮኖች እና በ40 ሚሳይሎች የዩክሬንን የኃይል ማመንጫዎች መምታቷን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የቅዳሜ ጥር 30 ቀን, 2018 ዓ.ም  ዜና መጽሄት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/0AF9687B_2-podcast-4347-75855622.mp3" type="audio/mpeg" length="11341118"/>
   <itunes:duration>10:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75060970_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75848169</guid>
   <pubDate>Fri, 6 Feb 2026 16:44:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የጥር 29 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የጥር-29-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75848169?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል የበረታውን ውጥረት ለመፍታት “የሰከኑ ውይይቶች” እንደሚያስፈልጉ አሳሰበች። የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አባል የሆኑት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ በመጪው ግንቦት በሚካሔደው ሀገራዊ ምርጫ እንደማይሳተፉ አስታወቁ። በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በአውሮፕላን ማረፊያ ላይ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት “የሽብር ድርጊት” ሊባል እንደሚችል የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ። በፓኪስታን ዋና ከተማ ኢዝላማባድ በአንድ መስጂድ ውስጥ አጥፍቶ ጠፊ በፈጸመው ጥቃት 31 ሰዎች ሲገደሉ ከ170 በላይ ቆሰሉ። 
የሩሲያ ጦር ሠራዊት የወታደራዊ ሥለላ ምክትል ኃላፊ በሞስኮ በጥይት ተመተው ቆሰሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ትግራይ, ምርጫ, ደቡብ ሱዳን, ኮንጎ, ዩናይትድ ስቴትስ, ጀርመን, ኢራን, ፓኪስታን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/37C802BF_2-podcast-4347-75848169.mp3" type="audio/mpeg" length="10484682"/>
   <itunes:duration>09:21</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75839626_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75828150</guid>
   <pubDate>Thu, 5 Feb 2026 17:12:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ጥር 28 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ጥር-28-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75828150?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አአ፥ የምርጫ ቦርድ ምርጫ የሚካሄድባቸው የፀጥታ ኹኔታ አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ፤ ዋሽንግተን፥ ተመድ የኖቤል የሰላም ተሸላሚን የሰው ሠራሽ አስተውሎት 40 ተከታታዮች ቡድን አባል አደረገ፤ ዋሽንግተን፥ ተመድ የኖቤል የሰላም ተሸላሚን የሰው ሠራሽ አስተውሎት 40 ተከታታዮች ቡድን አባል አደረገ፤ ላጎስ፥የናይጄሪያ መንግሥት እስላማዊ ታጣቂዎች ላይ አዲስ ዘመቻ መክፈቱን ዐሳወቀ፤ ላጎስ፥የናይጄሪያ መንግሥት እስላማዊ ታጣቂዎች ላይ አዲስ ዘመቻ መክፈቱን ዐሳወቀ፤ ዶሃ፥ የጀርመን መራኄ መንግሥት ፍሬድሪሽ ሜርትስ ከባሕረ ሠላጤው አገራት ጋር በመከላከያው ዘርፍ ትብብር፤ ካይሮ፥ ዳርፉር ረሐብ ተንሰራፍቷል ተባለ</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/539BD90B_2-podcast-4347-75828150.mp3" type="audio/mpeg" length="11708553"/>
   <itunes:duration>10:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75826833_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75807375</guid>
   <pubDate>Wed, 4 Feb 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 27 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-27-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75807375?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የኢትዮጵያ መንግስት በ2018 ከታቀደው ምርጫ በፊት በገለልተኛ መገናኛ ብዙሃን እና በሲቪል ማህበረሰብ ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ መቀጠሉን የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ሂውማን ራይትስ ዎች ባወጣው አመታዊ ዘገባ አመለከተ። 
•	ሶማሊላንድ በቅርቡ የሀገርነት እውቅና ከሰጠቻት እስራኤል ጋር በቅርቡ የንግድ አጋርነት ስምምነት ሃሳብ አቀረበች። 
•	የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ በእንግሊዘኛ ምህጻሩ RSF በደቡባዊ ምስራቅ ይዞታዉን ኢትዮጵያን ወደ ሚያዋስኑ አካባቢዎች ማስፋቱን አስታወቀ። 
•	ዕውቁ ኤርትራዊ የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር አስምሮም ለገሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/58754C03_2-podcast-4347-75807375.mp3" type="audio/mpeg" length="11697663"/>
   <itunes:duration>10:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/60406319_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75789200</guid>
   <pubDate>Tue, 3 Feb 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 26 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-26-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75789200?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ጦርነት ወቅት ከመንግሥታቸው ወግኖ የተዋጋው የኤርትራ ጦር በአክሱም ከተማ “ወጣቶች በጅምላ” እንደረሸነ ለመጀመሪያ ጊዜ አመኑ። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በባሕር ዳር ከተማ የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሐኪም የነበሩት ዶክተር አንዱዓለም ዳኜ ገዳይ በዕድሜ ልክ እስራት እንዲቀጣ ወሰነ። የሱዳን ጦር በመሐመድ ሐምዳን ደጋሎ የሚመራው ፈጥኖ ደራሽ ኃይል እና አጋሮቹ በካዱግሊ ከተማ ላይ ያደረጉትን ከበባ ሰበረ። ሩሲያ ለሊቱን በዩክሬን ላይ ከፍተኛ ጥቃት እንደፈጸመች ፕሬዝደንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ አስታወቁ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ, ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ትግራይ, ህወሓት, አክሱም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/705B20B6_2-podcast-4347-75789200.mp3" type="audio/mpeg" length="11881536"/>
   <itunes:duration>10:48</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74529279_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75776284</guid>
   <pubDate>Mon, 2 Feb 2026 16:36:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 25 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-25-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75776284?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	ከሰሞኑ በትግራይ ኃይሎች እና በፌዴራል መንግስቱ የጸጥታ ኃይሎች መካከል ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ከተለያዩ ከተሞች የተፈናቀለው ህዝብ ቁጥር ከ60 ሺ በላይ መድረሱ ተገለጸ። 
•	የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቬት ኩፐር ከአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ወደ ሀገሪቱ ለመድረስ የሚሞክሩ ስደተኞች ቁጥር ለመቆጣጠር የሚያስችሉ እርምጃዎች ላይ ትኩረት ማድረጋቸውን አስታወቁ ።
•	በኒጀር መዲና የአየር ኃይል የጦር ሰፈር ባለፈው ዓርብ ለደረሰው ጥቃት ራሱን እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራው በእንግሊዘኛ ምህጻሩ አይ ኤስ ኃላፊነት ወሰደ። 
•	የናይጄሪያ ጦር ኃይል የጽንፈኛው ቦኮ ሃራም ታጣቂ ቡድን አዛዥ መግደሉን አስታወቀ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/122C3E14_2-podcast-4347-75776284.mp3" type="audio/mpeg" length="11634335"/>
   <itunes:duration>10:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72603486_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75752757</guid>
   <pubDate>Sun, 1 Feb 2026 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-24-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75752757?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና ፤ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ፤ህወሓት በፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ሀይሎች መካከል ያለውን ችግር በንግግር ለመፍታት ዝግጁ መሆኑን መግለፁ።ብሪታኒያ ፤በትግራይ ኃይሎች እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ሁሉም የትግራይ ክልል አካባቢዎች እንዳይጓዙ ማስጠንቀቂያ መስጠቷን፣ እስራኤል በእስራኤ እና በሀማስ መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ሁለተኛ ምዕራፍ መጀመሩን ተከትሎ የራፋህ መሸጋገሪያ መንገድን በከፊል መክፈቷን፤ኢራን ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር ጥረት እየተደረገ መሆኑን አንድ የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣን ፍንጭ መስጠታቸውን፤ የተመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች ተካተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>-የጥር 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, የዓለም ዜና, ህወሃት, አሜሪካ, የትግራይ ግጭት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5505C346_2-podcast-4347-75752757.mp3" type="audio/mpeg" length="9335009"/>
   <itunes:duration>08:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68908906_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75743848</guid>
   <pubDate>Sat, 31 Jan 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 23 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-23-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75743848?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የሶማሊያ እና የጂቡቲ መሪዎች ከጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ጋር ጂግጂጋ ውስጥ ተገናኙ ። •	ትግራይ ክልል ውስጥ ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት አንድ ሰው መገደሉ ተዘገበ። •	በሰሜናዊ ናይጄሪያ ጽንፈኛ ታጣቂ ቡድኖች በተለያዩ አካባቢዎች ባደረሷቸው ጥቃቶች ሲቪሎችን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ተገደሉ ። •	ደቡብ አፍሪቃ እና እስራኤል አንዳቸው የሌላውን ከፍተኛ ዲፕሎማት በማባረር ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ውስጥ መግባታቸው ተነገረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E7DCA1BD_2-podcast-4347-75743848.mp3" type="audio/mpeg" length="11029024"/>
   <itunes:duration>09:55</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68789173_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75734898</guid>
   <pubDate>Fri, 30 Jan 2026 16:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የዐርብ ጥር 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዐርብ-ጥር-22-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75734898?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ የሰሜን ኢትዮጵያ ውጥረት ያሳሰበው የአፍሪቃ ኅብረት የቅርብ ክትትል እያደረገ ነው፤ ቤርሊን፥ የሱዳንን ጦርነት ለማስቆም የአዉሮጳ ሐገራት እንዲያግዙ የሱዳን ፖለቲከኞች ጠየቁ፤ ቤርሊን፥ የሱዳንን ጦርነት ለማስቆም የአዉሮጳ ሐገራት እንዲያግዙ የሱዳን ፖለቲከኞች ጠየቁ፤ ናይሮቢ፥ ዩናይትድ ስቴትስ ኬንያ ውስጥ የጦር ሠፈር ልታስፋፋ ነው፤ ቴሕራን፥ የዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራንን ፍጥጫ ባየለበት በአሁኑ ወቅት እሥራኤል ድርድሩ ቢቀጥል ትሻለች ተባለ፤ ቪዬና፥ የተመድ የአውቶሚክ ተቆጣጣሪ ቦርድ ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ አደረገ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/CBBAFD55_2-podcast-4347-75734898.mp3" type="audio/mpeg" length="12050157"/>
   <itunes:duration>10:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75615471_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75718933</guid>
   <pubDate>Thu, 29 Jan 2026 17:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 21 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-21-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75718933?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የጥር 21 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ትግራይ ክልል ከተሞች ያደርግ የነበረውን የዕለቱን በረራ ዛሬ ካቋረጠ በኋላ ስጋት እንዳደረባቸው የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ ። ነዋሪዎች በተለይ ለዶቼ ቬለ እንዳሉት በትግራይ እና በአጎራባች የአማራ ክልል አካባቢዎች ግጭት መቀስቀሱ አሰሳስቧቸዋል።

ዩናይትድ ስቴትስ ለሶማሊያ የምትልከው የምግብ እርዳታ ላይ የጣለችውን እገዳ እንደምታነሳ አስታወቀች። 

የአውሮጳ ኅብረት በ15 የኢራን ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ መጣሉን ዛሬ አስታወቀ። ኅብረቱ ማዕቀብ ከጣለባቸው ውስጥ የአብዮታዊ ዘብ ፈጥኖ ደራሽ ሰራዊት ዋና አዛዦችና ባለሥልጣናት ይገኙበታል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የኢትዮጵያ አየር መንገድ, ትግራይ, ግጭት, ሶማሊያ, ዩናይትድ ስቴትስ, ሩስያ, ኢራን, ፑቲን, ዜሌንስኪ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1C9E889F_2-podcast-4347-75718933.mp3" type="audio/mpeg" length="12511092"/>
   <itunes:duration>11:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74295658_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75700832</guid>
   <pubDate>Wed, 28 Jan 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-20-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75700832?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ መከላከያ ጦር በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን በከፈተዉ ጥቃት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ያላቸዉን 80 ሰዎች መማረኩን አስታወቀ።መከላከያ ሠራዊት እንደሚለዉ በአካባቢዉ ሠላም እየሰፈነ ነዉ።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ለመደብደብ አሁንም እየዛቱ ነዉ።ኢራን ለአፀፋ መዘጋጀትዋን አስታዉቃለች።---የጀርመን ናዚ በሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ወቅት የጨፈጨፋቸዉ አይሁድና ሌሎች የአናሳ ዝርያ ተወላጆች ዛሬ በበርካታ ሐገራት ታሰቡ።የጀርመን ምክር ቤት ፕሬዝደንት እያንሰራራ የመጣዉን የአይሁድ ጥላቻ ለማስወገድ ጀርመን ልዩ ኃላፊነት አለባት ብለዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ትራምፕ, ኢራን, ጀርመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/7B6E88EF_2-podcast-4347-75700832.mp3" type="audio/mpeg" length="12286048"/>
   <itunes:duration>11:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75535634_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75684293</guid>
   <pubDate>Tue, 27 Jan 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 19 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-19-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75684293?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ክርስቶፎር ላንዳው እና በአፍሪቃ የአሜሪካ ጦር ዕዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አንደርሰን በኢትዮጵያ አየር ኃይል የአቪዬሽን 90ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ ተገኙ።
•	ብሔራዊ ምርጫ ቤርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ባዘጋጀው የመራጮች እና የዕጩዎች ምዝገባ ሥርዓት ላይ &quot;የዕጩዎች የኢ-ሜል አድራሻ አስገዳጅ መሆን እንደሌለበት በመታሙኑ በአማራጭ እንዲሞላ መደረጉን&quot; ገለፀ።

•	በስደተኞች ላይ ከፍተኛ ስቅየት የታከለበት ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የተከሰሰው ኤርትራዊ ዛሬ ኔዘርላንድስ ውስጥ በአይነቱ ልዩ ነው የተባለ ችሎት ላይ ሊቀርብ ነው</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/CC462D7A_2-podcast-4347-75684293.mp3" type="audio/mpeg" length="12456603"/>
   <itunes:duration>11:24</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67870301_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75667993</guid>
   <pubDate>Mon, 26 Jan 2026 16:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-18-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75667993?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜናየኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ «ለተከታታይ 42 ቀናት አዲስ በቫይረሱ የተያዘ ሰው ባለመኖሩ የአለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ከቫይረሱ ነፃ መሆናችንን አረጋግጠናል ሲሉ ዛሬ ተናገሩ።

ሰሜን ምሥራቅ ኬንያ በሚገኘው ሁሉጎ በተባለው ስፍራ አልሸባብ አንድ የአካባቢው ማኅበረሰብ መሪ እና አንድ መምህር መግደሉን የኬንያ ፖሊስ አስታወቀ። 

ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት በምህጻሩ IOM በቅርቡ ባወጣው መግለጫ በሜዴትራንያን ባህር ላይ በጉዞ ላይ ከነበሩት መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ ወይንም ሳይሞቱ እንዳልቀረ አስግቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የማርቡርግ ቫይረስ, የጤና ሚኒስትር, የዓለም የጤና ድርጅት, ፍልሰት, IOM, ሊቢያ, ቱኒዝያ, ከባድ ክረምት, በረዶ, ደቡብ ሱዳን, የአውሮጳ ኅብረት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6F2E9853_2-podcast-4347-75667993.mp3" type="audio/mpeg" length="12823429"/>
   <itunes:duration>11:47</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70926562_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75651963</guid>
   <pubDate>Sun, 25 Jan 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-17-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75651963?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና፤በደቡብ ሱዳን ዳግም የተከሰተው ግጭት ከ180,000 በላይ ሰዎችን ከቀያቸው ማፈናቀሉን፣በዩናይትድ ስቴትስ ከ 600,000 በላይ ደንበኞች በክረምት አውሎ ንፋስ ምክንያት የኤለክትሪክ ኃይል ማጣታቸውን እና ከ10,000 በላይ የሚሆኑ ለዛሬ እሁድ የታቀዱ በረራዎችም መሰረዛቸውን፣ኢራን በተፈጠረው አለመረጋጋት በሁለት ቀናት ውስጥ 30,000 የሚደርሱ ሰዎች ተገድለዋል መባሉን፣በኢራን ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት፣ ተመራጭ አይደለም ስትል ፈረንሳይ ማስታወቋን እንዲሁም በዩክሬን ጦርነት እንዲቆም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ጥሪ ማቅረባቸውን ይስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E401D745_2-podcast-4347-75651963.mp3" type="audio/mpeg" length="10840315"/>
   <itunes:duration>09:43</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75546427_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75641047</guid>
   <pubDate>Sat, 24 Jan 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 16 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-16-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75641047?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ከኢትዮጵያ ጋር ከትብብር ውጭ የሚያስቡ ያሏቸውን አካላት አስጠነቀቁ ። 
•	የአሜሪካው ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ክርስቶፎር ላንዳው ኢትዮጵያ እና ግብጽን ጨምሮ በቀጣናው ሃገራት ጉብኝት ለማድረግ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
•	የዩጋንዳ የተቃዋሚ ፖለቲከኛ ፓርቲ መሪ ኪዛ ቢስጊዬ በእስር ቤት ውስጥ ተገቢው ህክምና መነፈጋቸውን ባለቤታቸው ይታወቅልኝ አሉ ።
•	የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጸረ ስደተኞች ዘመቻ በበረታባት የሚኒሶታ ግዛት በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች የመንግስትን ዘመቻ ለመቃወም አደባባይ ወጡ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D1CC5B62_2-podcast-4347-75641047.mp3" type="audio/mpeg" length="10836975"/>
   <itunes:duration>09:43</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73934502_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75633004</guid>
   <pubDate>Fri, 23 Jan 2026 17:18:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-15-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75633004?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ዶይቼ ቬለ ፈቃዳቸው የተሰረዘ ሁለት ዘጋቢዎቹን ዕጣ ፈንታ በተመለከተ ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጥያቄ አቀረበ። 

የዩጋንዳ ፕሬዝደንት ልጅ የሆኑት የሀገሪቱ ጦር ኃይል ኃላፊ ከምርጫ ጋር በተያያዘ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ 30 ሰዎች መገደላቸውን፤ ከሁለት ሺህ በላይ ደግሞ መታሠራቸውን አስታወቁ። የተመድ የዩጋንዳ ወቅታዊ ሁኔታ እንዳሳሰበው ገልጿል። 

ኢራን ውስጥ ከአምስት ሺህ በላይ ተቃዋሚዎች በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የመብት ተሟጋቾች አመለከቱ።

ዳቮስ ስዊዝርላንድ በተካሄደው የዓለም የኤኮኖሚ ጉባኤ አሳሳቢ የዓለም ችግሮች ችላ ተብለዋል ተባለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/84B3675F_2-podcast-4347-75633004.mp3" type="audio/mpeg" length="13127550"/>
   <itunes:duration>12:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75613286_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75612192</guid>
   <pubDate>Thu, 22 Jan 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ጥር 14 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ጥር-14-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75612192?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ዳቮስ፥ ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያና ግብፅን ለመሸምግል ማቀዳቸዉን ዐሳወቁ፤ አዲስ አበባ፥ የጀርመን ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ጋር ተነጋገሩ፤ ካርቱም፥ የሱዳን ጦርነት በአገሪቱ የትምህርት ቀውስ መፍጠሩን ለጋሾች ዐሳወቁ፤ ዳቮስ፥ «የዓለም ሥርዓት ትንፋሽ በሚያሳጣ መልኩ እየተሰነጣጠቀ ነው»፦ ፍሬድሪሽ ሜርትስ፤ ቤርሊን፥ ጀርመን በአገር ስለላ ተሳተፉ ያለቻቸውን አንድ የሩስያ ዲፕሎማት ከአገር አባረረች፤ አንካራ፥ የቱርክ እና የኢራን ፕሬዚደንቶች ስለ ወቅታዊ ጉዳይ በስልክ ተወያዩ</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ኢትዮጵያ, ጀርመን, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/368B8FB8_2-podcast-4347-75612192.mp3" type="audio/mpeg" length="10641735"/>
   <itunes:duration>09:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72933344_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75597904</guid>
   <pubDate>Wed, 21 Jan 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 13 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-13-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-75597904?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የጀርመን የዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዮሐን ቫደፉል ኬንያንና ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ዛሬ ናይሮቢ ገብተዋል።የጀርመኑ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር በተለይ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር በሚያደርጉት ዉይይት የትግራይን ዉጥረትና የኢትዮጵያንና የኤርትራን አለመግባባት እንደሚያነሱ አስታዉቀዋል።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሐገራቸዉ ግሪንላንድን ለመወስደት ኃይል እንደማትጠቀም አስታወቁ።ግሪንላንድን ለመዉሰድ ግን በድጋሚ ዝተዋል።-----ቻይና፣ ምያንማርና እስራኤል ባለፈዉ የግሪጎሪያኑ ዓመት 2025 ከዓለም ሐገራት ሁሉ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ጋዜጠኞች ማሰራቸዉን የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ድርጅት አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ጀርመን, ትራምፕ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BB65F922_2-podcast-4347-75597904.mp3" type="audio/mpeg" length="12514598"/>
   <itunes:duration>11:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75596464_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75583995</guid>
   <pubDate>Tue, 20 Jan 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ጥር 12 ቀን 2018 ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ጥር-12-ቀን-2018-ማክሰኞ/audio-75583995?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>--የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን ህብረቱ ግሪንላንድ ውስጥ “ግዙፍ” መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ ማቀዱን ተናገሩ። ኮሚሽነርዋ ይህን የተናገሩት ትራምፕ የአርክቲክ ውቅያኖስ ደህንነትን ለማስጠበቅና ግሪንላንድን ለመጠቅለል ዛቻ እያደረሱ ባለበት በአሁኑ ወቅት ነዉ።--የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኧል ሲሲ ዳቮስ ስዊዘርላንድ ላይ እየተካሄደ ባለዉ የዓለም ኤኮኖሚ ጉባኤ ጎን ለጎን ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኝተዉ እንደሚነጋገሩ አስታወቁ።--ሩሲያ በዩክሬይን መዲና ኪየቭ ላይ ባደረሰችዉ የአየር ላይ ጥቃት በሺዎች የሚቆጠሩ የመኖሪያ ህንፃዎች የኤሌትሪክ ኃይልና የውኃ አቅርቦት ተቋረጠ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2C3488C8_2-podcast-4347-75583995.mp3" type="audio/mpeg" length="13832775"/>
   <itunes:duration>12:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75549881_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75570568</guid>
   <pubDate>Mon, 19 Jan 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 11 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75570568?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው ዕለት በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ዋለ።

የተመድ በያዝነው ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት 2026 የመን ውስጥ ሰብአዊ ቀውስ ሊባባስ እንደሚችል ከወዲሁ አሳሰበ።

የሊቢያ የፀጥታ ባለሥልጣናት በድብቅ እስር ቤቶች ተይዘው የቆዩ ከ200 በላይ ስደተኞችን ነጻ ማውጣታቸው ተነገረ። አብዛኞቹ ስደተኞች ከሶማሊያ እና ኤርትራ የመጡ መሆናቸው ተገልጿል።

በግሪንላንድ ጉዳይ የአሜሪካው ፕሬዝደንት የአውሮጳ ሃገራት ላይ የዛቱት የቀረጥ ጭማሪ የአትላንቲክ ማዶ ለማዶ ትስስርን ሊጎዳ እንደሚችል የአውሮጳ ኮሚሽን አሳሰበ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/641775D8_2-podcast-4347-75570568.mp3" type="audio/mpeg" length="12574648"/>
   <itunes:duration>11:32</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75570160_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75553878</guid>
   <pubDate>Sun, 18 Jan 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 10  ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-10-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75553878?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ግብፅ እና ሱዳን የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን ሀሳብ አወደሱ፤የኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች የከተራ በዓልን በድምቀት እያከበሩ ነው፤ኡጋንዳ የኢንተርኔት አገልግሎት በከፊል መስራት ጀመረ፤ በኢራን ፀረ መንግሥት ተቃውሞዎች እስከ 18,000 የሚደርሱ ሰዎች ሳይገደሉ አልቀረም፤የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈፀመ</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2DF10FC7_2-podcast-4347-75553878.mp3" type="audio/mpeg" length="10774478"/>
   <itunes:duration>09:39</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73910885_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75549302</guid>
   <pubDate>Sat, 17 Jan 2026 16:31:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 9 ቀን፤ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-9-ቀን፤-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75549302?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአባይ ውሃ ባለድርሻነት ለአንዴና ለዘለቄታው እልባት እንዲያገኝ በሚል ግብጽ እና ኢትዮጵያን ዳግም ወደ ድርድር ለማስገባት አገራቸው አሜሪካ ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቁ፡፡ የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራም የግብፁ ፕረዚደንት ዓብደልፋታሕ አልሲስን የጋዛ የሰለም ቦርድ አድርገው ማጨታቸውን ታውቋል።የ81 አመቱ የኡጋንዳ ፕረዚደንት ዩዌሪ ሙሰቨኒ ሐሙስ ዕለት በተካሄደም ምርጫ ማሸነፋቸውን የሐገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ዛሬ ይፋ አደረገ። ሩስያ ሌሊቱን ለዛሬ አጥቢያ በዩክሬይን ግዛት በፈጸመችው ጥቃት አንድ የነዳጅ ማጣሪያ ተቋም ማውደሟን ናፍቶ-ጋዝ የተባለ የግል ኩባንያ አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E4C38039_2-podcast-4347-75549302.mp3" type="audio/mpeg" length="11803210"/>
   <itunes:duration>10:43</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75484779_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75542562</guid>
   <pubDate>Fri, 16 Jan 2026 16:36:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-8-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75542562?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	ከሑመራ ዞን የተፈናቀሉ ሰዎች “ደሕንነታቸው ተጠብቆ በክብር፣ መረጃ ኖሯቸው እና በፈቃደኝነት” ወደ ቀያቸው መመለስ መጀመር አለበት የሚል አቋም አሜሪካ እንዳላት በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ተናገሩ። •	በዩጋንዳ ትናንት ሐሙስ በተደረገው እና ዛሬ ውጤቱ ይፋ ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በተቀሰቀሰ ተቃዉሞ በትንሹ አስር ሰዎች ተገደሉ። •	አዲሱን የጋዛ የሽግግር አስተዳደር ስራ የሚቆጣጠር ዓለማቀፍ ተቆጣጣሪ ቦርድ ማቋቋማቸውን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናላድ ትራምፕ አስታወቁ። •	በኢትዮጵያ የፊልምና የመዝናኛ ዘርፍ እውቁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/7BA0FE60_2-podcast-4347-75542562.mp3" type="audio/mpeg" length="12564249"/>
   <itunes:duration>11:31</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/63332471_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75525741</guid>
   <pubDate>Thu, 15 Jan 2026 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም  ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-7-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75525741?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ስምንት ፓርቲዎች ሀገራዊ ምክክር በክልሉ እንዲካሄድ ለማገዝ ተስማሙ። ሐማስ በአሜሪካ ተነሳሽነት የተጀመረውን የተኩስ አቁም ስምምነት ሁለተኛ ክፍል አካል የሆነውን በፍልስጤም ይቋቋማል የተባለውን የባለሙያዎች ኮሚቴ እንደሚቀበለው አስታወቀ። የጀርመን የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን የጀርመን አውሮፕላኖች በኢራን የአየር ክልል እንዳይጠቀሙ አሳሰበ። የአውሮፓ ሕብረት አባል ሐገራት ወታደሮቻቸውን የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ እጠቀልላታለሁ ወዳሏት ግሪንላንድ መላክ ጀመሩ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4473823C_2-podcast-4347-75525741.mp3" type="audio/mpeg" length="11329368"/>
   <itunes:duration>10:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74933115_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75507342</guid>
   <pubDate>Wed, 14 Jan 2026 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>የረቡዕ ጥር 6 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የረቡዕ-ጥር-6-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75507342?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ጁባ፥ የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ከፍተኛ ልዑካን ተወያዩ፣ ሞቃዲሾ፥ ሶማሊያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጋር የነበራትን ስምምነት ሙሉ በሙሉ አቌረጠች፣ባማኮ፥ የነዳጅ እጥረት በማሊ በረራ እንዲሰረዝ አስገድዷል፣ ፓሪስ፥ ፈረንሳይ ግሪንላንድን በተመለከተ የትራምፕ አስተዳደር የሰጠውን ቀስተያየት በቀላሉ ዐታየውም፣ቴሕራን፥ የኢራን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰልፈኞችን በአፋጣኝ ሒደት እንደሚቀጣ ዛተ</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ኢትዮጵያ, ደቡብ ሱዳን, የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/84551BE0_2-podcast-4347-75507342.mp3" type="audio/mpeg" length="9822212"/>
   <itunes:duration>08:39</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75507491_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75495060</guid>
   <pubDate>Tue, 13 Jan 2026 16:53:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 5 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75495060?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሁለት የቱርኪዬ ዜጎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ &quot;ባልታወቁ&quot; ታጣቂዎች ተገደሉ። 
•	ምዕራብ ወለጋ ዞን ውስጥ ለመስክ ስራ የወጡ የቴሌኮም ሰራተኞች በታጣቂዎች መታገታቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። 
•	የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኢትዮጵያ ገዢ የብልጽግና ፓርቲ «አጀንዳ ቀርጾ ህዝቡን ወደ ሁከት ለማስገባት ጦርነት አውጇል » በማለት ወነጀሉ። 
•	በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ትናንት ሰኞ በደቡብ ምስራቃዊዋ የሲንጃ ከተማ በፈጸመው የድሮን ጥቃት 27 ሰዎች ተገደሉ ።
•	በመንግስት የተቃዉሞ አመጽ እና ድጋፍ መሃል እየተናጠች በምትገኘው ኢራን የሟቾች ቁጥር 646 መድረሱ ተነገረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/53294E96_2-podcast-4347-75495060.mp3" type="audio/mpeg" length="12300286"/>
   <itunes:duration>11:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/61440883_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75479363</guid>
   <pubDate>Mon, 12 Jan 2026 16:24:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም  ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-4-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75479363?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ የሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ግንባታ የአከባቢው ማህበረሰብ ላይ ስጋትን ደቅኗል አሉ፡፡ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ሥደተኞችን የመርዳት የሞራል፣ የሰብአዊነትና የሕግ» ኃላፊነት እንዳለበት አዲሱ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር (UNHCR) የበላይ ኃላፊ አስታወቁ። ኢራን ለጦርነትና ለሰላማዊ ውይይት ለሁለቱም ተዘጋጅቻለሁ አለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/26FFD7E2_2-podcast-4347-75479363.mp3" type="audio/mpeg" length="13109052"/>
   <itunes:duration>12:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75475776_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75466399</guid>
   <pubDate>Sun, 11 Jan 2026 16:32:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 3 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-3-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75466399?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ወደ ጂቡቲ አቅንተው ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌህ ጋር ተነጋገሩ ። 

•	ቻይና ፣ሶማሊያ ሉአላዊነቷን ለማስጠበቅ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች።

•	የሱዳን ብሔራዊ ጦር መንግስታዊ መቀመጫ በስደት ላይ ከነበረበት ወደ መዲናዪቱ ካርቱም ተመለሰ። 

•	አሜሪካ ተቃዋሚዎችን ወግና በኢራን ላይ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ እስራኤል እና የአሜሪካ ወታደሮች ዒላማዋ ሊሆኑ እንደሚችሉ አስጠነቀቀች ።

•	አሜሪካ ፍሎሪዳ ባስተናገደችው 46ኛው የአለም አገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያ በሁለተኛነት አጠናቀቀች ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/04DABDB8_2-podcast-4347-75466399.mp3" type="audio/mpeg" length="8527617"/>
   <itunes:duration>07:18</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74529259_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">75461091</guid>
   <pubDate>Sat, 10 Jan 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የጥር 2 ቀን 2018 ዓ ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የጥር-2-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-75461091?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ ውስጥ &quot;ፌደራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ&quot; የተባለ አዲስ የፖለቲካ ድርጅት በምሥረታ ላይ መሆኑን ፖለቲከኛ ደስታ ዲንቃ ዛሬ ለዶቼ ቬለ ተናገሩ።
በኢራን በአገር አቀፍ ደረጃ የተቀሰቀሰውን ህዝባዊ ተቃውሞ መንግሥት ማብረዱን አስታወቀ። 
ለቀናት ከዘለቀ ውጊያ በኋላ የሶሪያ ጦር አሌፖን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አስታወቀ።
የኩርድ ተወካዮች ግን ይህን አጣጥለው ውጊያው ቀጥሏል ብለዋል። 
የጋዛ ሰርጥ ነዋሪዎች ሁኔታ በዚህ በክረምት ወቅት ይበልጥ መባባሱን የጀርመን ቀይ መስቀል ድርጅት አስታወቀ።
ሩሲያ እና ዩክሬን ሌሊቱን አንዳቸው ሌላቸው ላይ የድሮን ጥቃቶች ሰነዘሩ
የጂ7 ጉባኤ ለትራምፕ ልደት ሲባል አንድ ቀን ተገፋ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/89BB9978_2-podcast-4347-75461091.mp3" type="audio/mpeg" length="10274496"/>
   <itunes:duration>09:07</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75460418_806.jpg"/>
  </item>
 </channel>
</rss>