<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0" xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" xmlns:spotify="http://www.spotify.com/ns/rss" xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/" xmlns:content="http://purl.org/rss/1.0/modules/content/" xmlns:georss="http://www.georss.org/georss" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">
 <channel>
  <title>የዓለም ዜና</title>
  <link>https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%9C%E1%8A%93/program-17365945?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
  <description>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</description>
  <language>am</language>
  <copyright>2026 DW</copyright>
  <pubDate>Tue, 23 Jun 2026 05:59:20 GMT</pubDate>
  <lastBuildDate>Tue, 23 Jun 2026 05:59:20 GMT</lastBuildDate>
  <atom:link href="https://rss.dw.com/xml/podcast_amh_nachrichten" rel="self"/>
  <image>
   <url>https://static.dw.com/image/67741521_7.jpg</url>
   <title>የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%9C%E1%8A%93/program-17365945?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
  </image>
  <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67741521_7.jpg"/>
  <itunes:block>no</itunes:block>
  <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
  <itunes:author>DW</itunes:author>
  <itunes:owner>
   <itunes:name>DW</itunes:name>
   <itunes:email>podcasts@dw.com</itunes:email>
  </itunes:owner>
  <itunes:subtitle>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</itunes:subtitle>
  <itunes:summary>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</itunes:summary>
  <itunes:category text="News">
   <itunes:category text="Daily News"/>
  </itunes:category>
  <spotify:countryOfOrigin>et</spotify:countryOfOrigin>
  <ttl>10</ttl>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77664029</guid>
   <pubDate>Mon, 22 Jun 2026 16:22:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-15-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77664029?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኬንያ የሰራተኛ ጉዳይ ሚኒስትር፤ ወጣቶችን ለሩስያ በወታደርነት በመመልመል እንደሚጠረጠሩ ተገለጸ። በቀጠር በአንድ የተፈጥሮ ጋዝ ማምረቻ በደረሰ ፍንዳታ 13 ሰዎች ሲሞቱ በ 54 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የቀጠር የሐገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። በዮናይትድ ስቴትስና ኢራን መካከል በስዊዘርላንድ ሲካሄድ የነበረ ንግግር በጥሩ መንፈስ መጠናቀቁን የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር አስታወቁ።የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ኬር ስታርመር ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ስልጣናቸውንና ከሌበር ፓርቲ መሪነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው እንደሚለቁ አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, አሜሪካ, ሩስያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/AC1EA5C0_2-podcast-4347-77664029.mp3" type="audio/mpeg" length="10599241"/>
   <itunes:duration>09:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73936260_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77648426</guid>
   <pubDate>Sun, 21 Jun 2026 17:06:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-14-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77648426?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ገዡ ፓርቲ ብልፅግና 90 በመቶ ድምፅ ማግኘቱን ምርጫ ቦርድ መግለጹን፣በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነፃ እና ገለልተኛ ተቋም ሆኖ መስራቱን የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ መናገራቸውን፣በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ያለስጋት እንዲሳተፉ ሁሉን አቀፍ ርምጃ ተወስዷል ሲል የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ማለቱን እና በምርጫ ወቅት ጥቃቶች መፈፀማቸውን መጠቆሙን እንዲሁም ገዥው ፓርቲ ብልፅግና በቀጣይ አምስት የስልጣን አመታት የነበሩ ችግሮችን እንዲቀርፍ ነዋሪዎች መጠየቃቸውን አካቷል። # ምርጫ2018 #EthiopiaElection2026</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, የዓለም ዜና, ምርጫ 2018</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F2022641_2-podcast-4347-77648426.mp3" type="audio/mpeg" length="8020062"/>
   <itunes:duration>06:46</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77646024_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77639221</guid>
   <pubDate>Sat, 20 Jun 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77639221?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤርትራ ጉዳይ ልዩ መርማሪ በሀገሪቱ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተባባሰ መምጣቱን አስታወቁ። 
•	በእስር ላይ የነበረችው ጋዜጠኛ ሳልሳዊት ባይነሳኝ መፈታቷን ቤተሰቦቿ ለዶቼ ተናገሩ።
•	በምስራቃዊ ሊቢያ የባህር ዳርቻ የአንድ ህጻን ሴት ልጅን ጨምሮ በትንሹ የ15 ፍልሰተኞች አስከሬን ተገኘ። 
•	አፍሪካ እና የካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ጥቁሮችን ለባርነት የዳረጉ ያሏቸውን ሃገራት ካሳ እንዲከፍሉ ጠየቁ ።
•	ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥን በድጋሚ ዘጋች። 
•	አውሮጳን እያናወጠ የሚገኘው አስከፊ የሙቀት ማዕበል በጀርመን ፣ፈረንሳይ እና ጣልያን ብርቱ ተጽዕኖ ማሳደሩ ተነገረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/42D4455D_2-podcast-4347-77639221.mp3" type="audio/mpeg" length="11457102"/>
   <itunes:duration>10:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77252310_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77631351</guid>
   <pubDate>Fri, 19 Jun 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 12፣ ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-12፣-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77631351?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በትግራይ ክልል ለወታደራዊ ስልጠና የሚደረገው የአፈሳ ዘመቻ ብርቱ ትችት እና ተቃዉሞ መቀስቀሱ ተዘገበ ። 
•	በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ዛሬ ዓርብ አስጠነቀቀ። 
•	እስራኤል እና የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ ቀደም ሲል አድርገው የነበረውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለማደስ መስማማታቸው ተገለጸ። 
•	የአውሮጳ ኅብረት መሪዎች በሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ዙሪያ የኅብረቱን ጥቅሞች ለማስከበር ከሩስያ ጋር ቀጥተኛ ያልሆነ ግንኙነት ለመጀመር ያቀረቡት ሐሳብ ሳይሳካ ቀረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/14ADCA19_2-podcast-4347-77631351.mp3" type="audio/mpeg" length="12145501"/>
   <itunes:duration>11:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77129236_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77618122</guid>
   <pubDate>Thu, 18 Jun 2026 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም  ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77618122?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርዕስተ ዜና
-ዩናይትድ ስቴትስ «አክራሪ» ባለቻቸዉ የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አባላትና በቤተሰቦቻቸዉ ላይ ያነጣጠረ የቪዛ እገዳ ጣለች። ዩናይትድ ስቴትስ የቪዛ እገዳዉን የጣለችዉ / በትግራይ ክልል ሠላም ለማስፈን የተደረገዉን ስምምነት በሚጥሱና ከሚጥሱ ወገኖች ጋር በሚተባበሩ ሰዎች ላይመሆኑን አስታውቃለች። -የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባለፈዉ ግንቦት በተደረገዉ ምርጫ ሒደት ቅሬታ ከቀረበባቸዉ 128 የምርጫ ክልሎች ለ85ቱ ዉሳኔ መስጠቱን ዐሳወቀ። 
-በኤልኒኞ ምክንያት ኢትዮጵያውያን ጨምሮ 22 ሀገራት ለከፍተኛ አደጋ መጋለጣቸውን FAO እና የWFP ዛሬ በጋራ አሰሳቡ።</description>
   <category>ፖለቲካ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ህወሓት, የቪዛ እገዳ, ኢትዮጵያ, ዩክሬን, ሩስያ, ትራምፕ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/AE93E19B_2-podcast-4347-77618122.mp3" type="audio/mpeg" length="11642234"/>
   <itunes:duration>10:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77602502_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77594093</guid>
   <pubDate>Wed, 17 Jun 2026 16:31:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 10 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-10-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77594093?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ ያስገነባችዉ ግድብ ግብፅን ለብዙ ችግሮች አጋልጧል አሉ።ትራምፕ የግብፅ አቻቸዉን ዛሬ ሲያነጋግሩ እንዳሉት መስተዳድራቸዉ ሁለቱን ሐገራት ለማግባባት እንደሚጥር አስታዉቀዋልም።---በ13 ሐገራት ወይም ግዛቶች የሚኖር በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ አስቸኳይ ርዳታ ካላገኘ ለአስከፊ ረሐብ እንደሚጋለጥ የተባበሩት መንግሥታት ሁለት ድርጅቶች አስታወቁ።ድርጅቶቹ እንደሚሉት ሱዳን፣ ሶማሊያና ጋዛን ጨምሮ ለችግር የተጋለጡ 266 ሚሊዮን ሰዎች በቂ ርዳታ አያገኙም።---የቡድን 7 አባል ሐገራት መሪዎች በማደግ ላይ ባሉ ሐገራት ላይ ያለዉን ዕዳ ለማቃለል ቃል ገቡ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አባይ, ግብፅ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/3C63EF2E_2-podcast-4347-77594093.mp3" type="audio/mpeg" length="11834916"/>
   <itunes:duration>10:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77583542_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77581598</guid>
   <pubDate>Tue, 16 Jun 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 9 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-9-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77581598?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዚምባብዌ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ከባቡር ጋር በመላተሙ ቢያንስ 9 ሰዎች ሲሞቱ 25 መቁሰላቸውን የሐገሪቱ የሐገሪቱ ባለስልጣናት አሳወቁ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐገራቸው ከአሜሪካ ጋር የመጨረሻው የሰላም ስምምነት በመጨው አርብ በስዊትዘርላንድ እንደሚፈረም አረጋገጡ።ዩክሬን በሞስኮ አቅራቢያ የሚገኘውን የሩስያ የነዳጅ ማጣሪያ ማጋየቷ ተሰማ። ጀርመን ወደ 30 የሚሆኑ የአፍጋኒስታን ዜጎች ከሐገር ማባረሯን አሳወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2642D1DB_2-podcast-4347-77581598.mp3" type="audio/mpeg" length="13669049"/>
   <itunes:duration>12:40</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77562786_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77566244</guid>
   <pubDate>Mon, 15 Jun 2026 19:09:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሰኔ 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሰኔ-08-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77566244?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ከደሴ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ የነበረ የሕዝብ ማጓጓዣ አውቶቡስ 170 ሜትር ርዝመት ያለው ገደል ውስጥ በመውደቁ የ31 ሰዎች ሲሞቱ 30 ሰዎች ከባድና ቀላል ጉዳት ደረሰባቸው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቢሾፍቱ አቅራቢያ እየተገነባ በሚገኘው አውሮፕላን ማረፊያ ምክንያት “የሚጎዳ አርሶ አደር” እንደማይኖር ቃል ገቡ። የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር ፎልከር ቱርክ በሱዳን ጦርነት የድሮን አጠቃቀም ላይ የታየውን “ከፍተኛ ጭማሪ” አወገዙ። ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን የገጠሙትን ጦርነት ለማብቃት ከሥምምነት መድረሳቸውን አሳወቁ። ሩሲያ በዩክሬን ከተሞች ላይ በሚሳይሎች በፈጸመችው ጥቃት11 ሰዎች ተገደሉ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሱዳን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4B270757_2-podcast-4347-77566244.mp3" type="audio/mpeg" length="13048410"/>
   <itunes:duration>12:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77552652_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77546957</guid>
   <pubDate>Sun, 14 Jun 2026 16:49:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-7-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77546957?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት አብዲራሕማን ሞሐመድ አብዱላሒ &quot;ታሪካዊ&quot; የተባለለትን ጉብኝት እውቅና በሰጠቻቸው ሀገር እስራኤል እያደረጉ ነው። 
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ብቻ ከ 700 በላይ ሰዎች በኢቦላ ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ። 
የእስራኤል ጦር ዛሬ የሂዝቦላህ ቡድንን ለማጥቃት የሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ደቡባዊ ክፍልን ከአየር ደበደበ። ቡድኑ አስቀድሞ ዛሬ ጠዋት በሰሜናዊ እስራኤል የድሮን ጥቃት ፈፅሟል።
የኢራን ዋና ተደራዳሪ ሞሐመድ ባግኸር ጋሊባፍ በዚህ አይነት ሁኔታ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የሰላም ድርድሩን መቀጠል ፋይዳ እንደማይኖረው ተናገሩ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/06F3F927_2-podcast-4347-77546957.mp3" type="audio/mpeg" length="8999647"/>
   <itunes:duration>07:48</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77545255_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77538384</guid>
   <pubDate>Sat, 13 Jun 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-6-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77538384?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የኤርትራው የማስታወቂያ ሚንስትር የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ብልጽግና ፓርቲ በተዛባ መረጃ ላይ የተመሰረተ ፕሮፖጋንዳ ያሰራጫል ሲሉ ከሰሱ ። 
•	በኢራን እየተካሄደ ያለው ጦርነት የአውሮፕላን ነዳጅ ዋጋን በመናርና የአቅርቦት እጥረትን በመፍጠር በአፍሪካ አየር መንገዶች ላይ ከፍተኛ ቀውስ እየደቀነ መሆኑን የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር (AFRAA) አስጠነቀቀ።
•	ዩጋንዳ በኤቦላ ወረርሽኝ ምክንያት በአሜሪካ እና በሌሎች ሀገራት የተጣለባትን የአየር ጉዞ እገዳ «ኢ-ፍትሐዊ» ስትል ኮነነች።

•	የኒጀር ወታደራዊ ሁንታ ግብረ-ሰዶማዊነትን በወንጀል የሚቀጣ አዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ማውጣቱን አስታወቀ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5AC94A9F_2-podcast-4347-77538384.mp3" type="audio/mpeg" length="11708559"/>
   <itunes:duration>10:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77535206_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77529777</guid>
   <pubDate>Fri, 12 Jun 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77529777?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአፍሪቃ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ የተመራ የልዑካን ቡድን ወደ መቀለ መጓዙ ተሰማ። የቡድኑ መሪ የጉዟቸው ዓላማ ሁኔታዎች እንዳይባባሱ አስቀድሞ ለማርገብ ነው ብለዋል። 
የትግራይ ክልል ባለሥልጣናት ለዳግም ጦርነት እየተዘጋጁ ነው መባሉን ውድቅ ማድረጋቸው ተዘገበ። 
«ላ ክሯ» ለተሰኘ ጋዜጣ የምትዘግብ ፈረንሳዊት ጋዜጠኛ ከኢትዮጵያ መባረሯን ድርጅቱ አመለከተ። 
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን አሾልካ አወጣች ያሉት የስምምነት በጽሑፍ ያለውን ውል የሚወክል አይደለም አሉ። የኢራን ባለሥልጣናት በበኩላቸው ጣላቶቻችን ያሏቸው አሜሪካን እና እስራኤል ከኃይል በቀር የድርድር ቋንቋ አይገባቸውም ብለዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/18AFAC8C_2-podcast-4347-77529777.mp3" type="audio/mpeg" length="12542986"/>
   <itunes:duration>11:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/63628996_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77511250</guid>
   <pubDate>Thu, 11 Jun 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ሰኔ 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ሰኔ-4-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77511250?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መቐለ፥ ደብረፅዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ኦሉሴጉን ኦባሳንጆን ዛሬ መቐለ ከተማ ዉስጥ ተቀብለው አነጋገሩ፤ አ.አ፥ ለ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከ2.3 ትሪሊዮን ብር በላይ ለፕላን-በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመራ፤ ጂዳ፥ ሣዑዲ ዓረቢያ ታስረው የነበሩ 1,655 ኢትዮጵያውያን ምሕረት አገኙ፤ የአሜሪካ ጦር በሁለተኛው ቀን ኢራን ውስጥ በርካታ ኢላማዎችን እየመታ መሆኑን ዐሳወቀ፤ ኬፕታውን፥ የኬፕ ታውን ማራቶን ከዓለማችን ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ ኾነ፤ ሜክሲኮ ሲቲ፥ የዓለም እግር ኳስ ጨዋታ በደቡብ አፍሪቃ እና በሜክሲኮ መካከል ዛሬ ማታ ይከፈታል</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A07E57CC_2-podcast-4347-77511250.mp3" type="audio/mpeg" length="12212143"/>
   <itunes:duration>11:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77510107_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77495984</guid>
   <pubDate>Wed, 10 Jun 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 3 ቀን፣ 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-3-ቀን፣-2018-የዓለም-ዜና/audio-77495984?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክና ዩጋንዳ ዉስጥ የተሰራጨዉ የኢቦላ ተሕዋሲ የያዛቸዉ ሰዎች ቁጥር 620 ደረሰ።ተሕዋሲዉ 120 ያክል ሰዎች መግደሉ ተረጋግጧል።ሶስት የኮንጎ ቤተ-ምርመራዎች ተሕዋሲዉን መመርመሪያ መሳሪያና ንጥረ-ነገር አልቆባቸዋል።---ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን እንዳዲስ መደባደብና መዛዛት ይዘዋል።የዩናይትድ ስቴትስ ጦር የኢራን ወታደራዊ ተቋማት ያላቸዉን ሥፍራዎች ሲደበድብ፣ ኢራን ባፀፋዉ ከባሕሬን እስከ ዮርዳኖስ የሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ሠፈሮችን ደብድባለች።----ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገባ የተከለከለዉ ሶማሊያዊ ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ግጥሚያ ዳኛ ሞቃዲሾ ሲመለስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ሶማሊያ, ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/125A5F16_2-podcast-4347-77495984.mp3" type="audio/mpeg" length="11323243"/>
   <itunes:duration>10:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77494160_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77480398</guid>
   <pubDate>Tue, 9 Jun 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሰኔ-2-ቀን-2018-ዓ-ም-ማክሰኞ/audio-77480398?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና--በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የተፈናቃዮች ልዩ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በአማራ ክልል ዛሬ ተከናወነ። ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ወለጋ እንዲሁም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በነበሩ የፀጥታ ችግር ተፈናቃዮች ወደ ቤታቸዉ እንዲመለሱ ጠይቀዋል።-በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ተባብሶ እንደቀጠለ የተገለፀውን ውጥረት በተመለከተ፣ የፕሪቶሪያውን ግጭት በዘላቂነት የማቆም የሰላሞ ስምምነት በዋነኛነት ከመራው የአፍሪቃ ኅብረት በኩል እስካሁን የወጣ መግለጫም ይሁን የተሰጠ አስተያያት የለም።-የዓለም ዋንጫ ጨዋታን ለመምራት ለሀገሩ የመጀመሪያው ለመሆን የተዘጋጀው ሶማሊያዊ ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ተከለከለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6531E276_2-podcast-4347-77480398.mp3" type="audio/mpeg" length="13180172"/>
   <itunes:duration>12:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/63737865_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77465780</guid>
   <pubDate>Mon, 8 Jun 2026 17:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኞ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኞ-ሰኔ-1-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77465780?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ደቡብ አፍሪቃ በሚገኙ ስደተኞች ላይ ከሕግ በላይ ሆነው እርምጃ የሚወስዱትንሰዎች ባለሥልጣናቶቻቸውእንደማይታገሱ አሳሰቡ ። 

ኢራን እስራኤልን ትናንትናና ዛሬ ስትደበድ እሥራኤልም በአጸፋው ኢራንን ዛሬ መታለች ። ትናንት ወደ እሥራኤል ሮኬቶችን በተመተኮስ ማጥቃት የጀመረችው ኢራን 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የመከላከል ዘመቻውን እንደምታቆም አስታውቃለች። ከእሁዱ የኢራን ጥቃት በኋላ የእሥራኤል ጦር ዛሬ (መጠነ ሰፊ) ያለውን ጥቃት በኢራን ላይ መፈጸሙን ገልጿል።

ማልታ አቅራቢያ በሰጠመች ጀልባ ውስጥ የነበሩ ቢያንስ 11 ስደተኞች ሞቱ። ወደ 50 የሚሆኑ ደግሞ ተረፉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ደቡብ አፍሪቃ, ስደተኞች, ራማፎሳ, ኢራን, እሥራኤል, አውሮጳ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6F1BB945_2-podcast-4347-77465780.mp3" type="audio/mpeg" length="11331188"/>
   <itunes:duration>10:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77452909_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77451596</guid>
   <pubDate>Sun, 7 Jun 2026 16:20:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-30-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77451596?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የማዕከላይ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግስት ከአሜሪካ የሚጠረዙ ስደተኞችን ተቀብሎ ለማስተናገድ መስማማቱን ከሐገሪቱ የወጡ ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች አረጋገጡ። ዩናይትድስቴትስና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ዛሬ 100 ቀናትን ደፍኗል። ዩናይትድ ስቴትስ በተለያዩ ባንኮች ታግዶ የሚገኘውን የኢራን ሐብት፤ በኢራን የሚሳይልና የድሮን ጥቃት ለደረሰባቸው የባህረ ሰላጤ ሀገራት እንዲውል ማቀዷን አስታወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C9DF749E_2-podcast-4347-77451596.mp3" type="audio/mpeg" length="11069491"/>
   <itunes:duration>09:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77333705_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77446037</guid>
   <pubDate>Sat, 6 Jun 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic-የቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የቅዳሜ-ግንቦት-29-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77446037?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፣የኢትዮጵያ አየር ሃይል በትግራይ ክልል ሸራሮ ከተማ አቅራቢያ አካሄደው በተባለው የድሮን ጥቃት ጉዳት ደረሰ መባሉን።ናይጄሪያ እና ጋና ዜጎቻቸው ደቡብ አፍሪካን ለቀው እንዲወጡ ሀሳብ ማቅረባቸውን፣ኩዌት፤ አዲሱ የኢራን ጥቃት &#039;አደጋ የሚያባብስ &#039; መሆኑን መግለጿን።በጀርመን በፖለቲካዊ መነሻ የሚፈጸም ወንጀል በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል መባሉን፣የሮማው ሊቃነ ጳጳስ በዓለም ላይ ዋልታረገጥነ አስተሳሰብ እንዲያበቃ ጥሪ ማቅረባቸውን እንዲሁም ኢራን ቅዳሜ ዕለት ቱርክን ለቀው ወደ ሜክሲኮ ከሚያመሩት ተጫዋቾቿ ጋር ለሚጓዙት የዓለም ዋንጫ ቡድን የድጋፍ ሰራተኞች ቪዛ በመከልከሏ አሜሪካን ክፉኛ መቸቷን አካቷe።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ትግራይ ክልል, አፍሪቃ, ኢራን, ጀርመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/44C765D9_2-podcast-4347-77446037.mp3" type="audio/mpeg" length="9742871"/>
   <itunes:duration>08:34</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73577357_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77441353</guid>
   <pubDate>Fri, 5 Jun 2026 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም አርብ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ግንቦት-28-ቀን-2018-ዓ-ም-አርብ/audio-77441353?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና-አሜሪካ በኩባ ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ አሳረፈች። --ቅድሚያ ለሰብአዊ መብት የተባለ አገር በቀል የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ በትግራይ እየተካሄደ ነው ባለው አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላን እንዲያወግዝ እና እንዲያስቆም ጥሪ አቀረበ።--በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቡርጂ እና ጌዴኦ ዞኖች ምርጫ ሲያጭበረብሩ የተገኙ ከስድስት እስከ አሥር ወር እሥራት ተቀጡ ፡፡--የቀድሞ የአዲስ አበባን ከንቲ አምባሳደር ዓሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።--የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ከአራት ዓመታት በላይ የዘለቀው ጦርነት እንዲያበቃ ስምምነት ላይ ለመድረስ ለፑቲን ግልፅ ደብዳቤ ፃፉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6094E50A_2-podcast-4347-77441353.mp3" type="audio/mpeg" length="11824084"/>
   <itunes:duration>10:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77399106_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77426121</guid>
   <pubDate>Thu, 4 Jun 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 27 ቀን 2018፤ ዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-27-ቀን-2018፤-ዓለም-ዜና/audio-77426121?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና ተቃዋሚው የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በክልሉ ምርጫ«የማጭበርበር ተግባራት ተፈጽሟል» ሲል ቅሬታ ማቅረቡን።የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ)በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ የተከሰተዉ ሁከት በጥልቅ እንዳሳሰበው ማስታወቁ።በዓለም ላይ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ችላ ተብለዋል ሲል አንድ የእርዳታ ድርጅት መግለጹን።ሊባኖስ፤ የእስራኤል የድሮን ጥቃቶች መቀጠላቸውን መግለጿ።ኩዌት የኢራን ድሮን አውሮፕላን ማረፊያዋን መምታቱን ማስታወቋን።የአሜሪካ ሕግ አውጪዎች ሀገሪቱ በኢራን የምታደርገውን ወታደራዊ እርምጃ ለማስቆም የቀረበውን ውሳኔ መደገፋቸውን የሚያስቃኙ ዜናዎች የሚሉት ተካተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የግንቦት 27 ቀን 2018 ዓለም ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/347A2A16_2-podcast-4347-77426121.mp3" type="audio/mpeg" length="12295689"/>
   <itunes:duration>11:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77423644_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77412029</guid>
   <pubDate>Wed, 3 Jun 2026 16:48:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-26-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77412029?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን እየሰፋ መጣ ያሉትን ጥቃት የመንግሥት የፀጥታ አካላት ያላቸውን መዋቅር ተጠቅመው እንዲያስቆሙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ጠየቁ።
በኢትዮጵያ የአውሮጳ ኅብረት ልዑክ እና በአዲስ አበባ የሚገኙ የኅብረቱ አባል ሃገራት ኤምባሲዎች ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ምርጫ ያልተካሔደባቸው የምርጫ ክልሎች ድምፅ የመስጠት «ዕድል ይሰጣቸዋል» የሚል ተስፋ እንዳላቸው አስታወቁ።
ዴሞክራቲክ ኮንጎ ውስጥ በኢቦላ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 343 ደረሰ።
ኢራን በመካከለኛው ምሥራቅ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ ጥቃት ቀጥላለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/57549295_2-podcast-4347-77412029.mp3" type="audio/mpeg" length="12307610"/>
   <itunes:duration>11:15</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/64529473_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77397203</guid>
   <pubDate>Tue, 2 Jun 2026 16:57:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ግንቦት 25 ቀን 2018 ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ግንቦት-25-ቀን-2018-ማክሰኞ/audio-77397203?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-አርሰተ ዜናዎች--ሩሲያ በዩክሬን ላይ በድጋሚ በሰነዘረችዉ ከፍተኛ ጥቃት ቢያንስ አስር ሰዎች ተገደሉ ከ100 በላይ ሰዎች ደግሞ ቆሰሉ።-በኢትዮጵያ የተካሄደው የሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ የድምፅ ቆጠራ ውጤት፣ በምርጫ ጣቢያዎች እየተለጠፈ ይገኛል።--በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ሀገረ ስብከት በአስኮ ወረዳ በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች መገደላቸውን ሀገር ስብከቱ አመለከተ። የመቶ አንድ ዓመት እድሜ እንደነበረው የተገለጸው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንም ሙሉ በሙሉ በእሳት መጋየቱ ተነግሯል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/3D278D40_2-podcast-4347-77397203.mp3" type="audio/mpeg" length="12506595"/>
   <itunes:duration>11:27</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77383930_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77366889</guid>
   <pubDate>Sun, 31 May 2026 16:30:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የግንቦት 23 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የግንቦት-23-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77366889?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የጋምቤላ ክልል ፖሊስ “የተለየ የይለፍ ፈቃድ ካልተሰጠ በቀር” ማንኛውም ተሽከርካሪ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት መንቀሳቀስ እንደማይችል አስታወቀ። በምሥራቃዊ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አምስት ሕሙማን ከኢቦላ ማገገማቸውን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድኃኖም ተናገሩ። ኢራን ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው ድርድር የኑክሌር የጦር መሣሪያ ላለመስራት መስማማቷን የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጹ። የኢራን ዋና ተደራዳሪ ሞሐመድ ባግኸር ጋሊባፍ ግን “የኢራናውያን መብቶች መከበራቸውን ሳናረጋግጥ አንዳች ሥምምነት አናጸድቅም” ብለዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኢቦላ, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል, ሊባኖስ, ዩክሬን, ሩሲያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6EDADD93_2-podcast-4347-77366889.mp3" type="audio/mpeg" length="9627258"/>
   <itunes:duration>08:27</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77363388_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77358115</guid>
   <pubDate>Sat, 30 May 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 22 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-22-ቀን-2018-፤የዓለም-ዜና/audio-77358115?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና፤የአማራ ፋኖ የጣለው የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ገደብ የምርጫ ሥራዉን ስለማስተጎጎሉ የደረሰው መረጃ እንደሌለ ምርጫ ቤርድ ማስታወቁ፣የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የኢቦላ ወረርሽን ወደተቀሰቀሰባት ዲሞክራቲክ ኮንጎ ማምራታቸውን፣ እስራኤል በደቡብ ሊባኖስ ነዋሪዎች አካባቢውን እንዲለቁ ትዕዛዝ መስጠቷን፣ በጀርመን የሙኒክ አውሮፕላን ማረፊያ አጠራጣሪ ድሮን መታየቱን ተከትሎ ለአጭር ጊዜ በረራ መቋረጡን አሜሪካ ስምምነት ላይ ካልደረሰ በኢራን ጦርነቱን እንደገና ለመጀመር ዝግጁ መሆኗን መግለጿን፣እንዲሁምሩሲያ፤ በአርሜኒያ የሚገኙ አምሳደሯን መጥራቷን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የግንቦት 22 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DBB96A14_2-podcast-4347-77358115.mp3" type="audio/mpeg" length="10941646"/>
   <itunes:duration>09:49</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77345419_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77351944</guid>
   <pubDate>Fri, 29 May 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-21-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77351944?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ከአማራ ክልል መንገደኞችን ጭኖ ትናንት ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ አውቶብስ ላይ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት በርካቶች መገደላቸው ተሰማ። 
ማዕከላዊ ኬንያ ውስጥ በሚገኘው የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት የተነሳውን እሳት በመለኮስ የተጠረጠሩ ስምንት ተማሪዎች መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ። 
የኬንያ ፍርድ ቤት በሀገሪቱ በኤቦላ ተሐዋሲ ለተያዙ የአሜሪካ ዜጎች አግልሎ ማቆያ የማዘጋጀት እቅድን በጊዜያዊነት አገደ። 
ኢራን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ለገባችበት ውዝግብ ለታሰበው የሰላም ስምምነት ከቃል ይልቅ ተግባር እንደምትፈልግ አስታወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/139087E1_2-podcast-4347-77351944.mp3" type="audio/mpeg" length="12446549"/>
   <itunes:duration>11:24</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77343174_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77337161</guid>
   <pubDate>Thu, 28 May 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የግንቦት 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የግንቦት-20-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77337161?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ በጥሞና ወቅት “ፕሮጀክት ማስጀመር እና ማስመረቅ” ከለከለ። ክልከላው የምርጫውን ተዓማኒነት ለማረጋገጥ ያግዛል በተባለው የጥሞና ጊዜ ከማይደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ የተካተተ ነው። ከኢትዮጵያ መንግሥት የሚዋጋው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ በአማራ ክልል “ለተከታታይ አምስት ቀናት ከአንቡላንሶች በስተቀር ሁሉም መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ መደረጋቸውን” አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግሥት አገሪቱ አንድ ቢሊዮን ዶላር የተበደረችበት ቦንድ ባለቤቶችን ከሚወክል ጊዜያዊ ኮሚቴ ጋር ያደረገው ውይይት ውጤታማ ሳይሆን መቅረቱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, #ምርጫ2018, አማራ ክልል, የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ, ኬንያ, ኢቦላ, አሜሪካ, እስራኤል, ሊባኖስ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C26DC27C_2-podcast-4347-77337161.mp3" type="audio/mpeg" length="11264029"/>
   <itunes:duration>10:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77323432_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77320260</guid>
   <pubDate>Wed, 27 May 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የረቡዕ ግንቦት 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የረቡዕ-ግንቦት-19-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77320260?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ ለቀጣዩ ምርጫ ሥራ ዝግ እንደሚኾን ምርጫ ቦርድ ዐሳወቀ፤ አ.አ፥ 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ፤ ጆሐንስበርግ፥ የጋና መንግሥት ዜጎቹን መጤ ጠል ሥጋት ካጠላባት ደቡብ አፍሪቃ ወደ አገራቸው እየመለሰ ነው፤ ዋሽንግተን፥ ካናዳ እና ባሐማ ከኤቦላ ጋር የተገናኘ የጉዞ ክልከላ ተግባራዊ አደረጉ፤ ናይሮቢ፥ ካናዳ እና ባሐማ ከኤቦላ ጋር የተገናኘ የጉዞ ክልከላ ተግባራዊ አደረጉ፤ ጋዛ፥እሥራኤል አዲስ የተሾሙ የሐማስ ወታደራዊ ክንፍ አዛዥን መግደሏን ዐሳወቀች፤</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/903E04DB_2-podcast-4347-77320260.mp3" type="audio/mpeg" length="10955508"/>
   <itunes:duration>09:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77316659_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77304116</guid>
   <pubDate>Tue, 26 May 2026 17:53:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 18 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-18-ቀን-2018-ዓም-የዓለም-ዜና/audio-77304116?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
በሱዳኑ ጦርነት ከፈጥኖ ደራሹ ኃይል በምህጻሩ RSF ጎን ተሰልፈው የሚዋጉ ኮሎምብያውያን የግል ቅጥረኛ ወታደሮችን የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ታሰለጥናለች ሲል ሂዩመን ራይትስ ዋች አስታወቀ ። 
በኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እጎ ዩጋንዳ ዉስጥ ተጨማሪ ሰዎች በኢቦላ ተሕዋሲ መያዛቸዉን የሁለቱ ሐገራት የጤና ባለሥልጣናት አስታወቁ። 

ኢራን፣ ዩናይትድ ስቴትስ ትናንት የፈጸመችባትን የአየር ድብደባ አወገዘች። ድብደባዎቹን የተኩስ አቁሙን የጣሰ ሲል ያወገዘው የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት፣ ጥቃቶቹ ለሚያስከትሉት መዘዞች ሁሉ ዋሽንግተን ሃላፊነቱን እንደምትወስድ አስጠንቅቋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/8521582C_2-podcast-4347-77304116.mp3" type="audio/mpeg" length="11265525"/>
   <itunes:duration>10:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77291084_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77289154</guid>
   <pubDate>Mon, 25 May 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-17-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77289154?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መገናኛ ብዙኃን ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በመንግሥት ቁጥጥር ስር በሆነበት፤ አመጽና ዛቻን በመጋፈጥ፤ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በሚካሄደው ምርጫ እንደሚሳተፉ ተዘገበ። 
ዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልእኮ የወታደሮች ቁጥር በመቀሱ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አንድ ጥናት አመለከቱ። 
ኢራን በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቱን ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር የምታካሄደው ድርድር መሻሻሎች ቢኖሩትም ስምምነት ላይ ገና አልተደረሰም አለች። ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ከኢራን ጋር የሚደረገው ስምምነት ወይ ታላቅና ትርጉም ያለው ይሆናል ወይ ደግሞ ስምምነት አይኖርም ብለዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/FEF9E142_2-podcast-4347-77289154.mp3" type="audio/mpeg" length="11483331"/>
   <itunes:duration>10:23</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76901385_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77281024</guid>
   <pubDate>Sun, 24 May 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-16-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77281024?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ የሟቾች ቁጥር 204 ደረሰ። ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 የአፍሪካ ሀገራት ወረርሽኙ አስግቷቸዋል። 
•	አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም የሚያስችላቸው ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸው ተሰማ። 
•	ሩሲያ ዛሬ ሌሊት በዩክሬን መጠነ-ሰፊ የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃት “ኦሬሽኒክ” የተሰኘውን የሃይፐርሶኒክ ባሊስቲክ ሚሳኤል
•	በፓኪስታን በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃት የ23 ሰዎች ህይወት አለፈ። 
•	ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች ዛሬ ደቡብ አፍሪቃ ኬፕታውን ውስጥ የተደረገውን የማራቶን ሩጫ የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል ጭምር አሸነፉ ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/25C7848F_2-podcast-4347-77281024.mp3" type="audio/mpeg" length="9000952"/>
   <itunes:duration>07:48</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77268041_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77274474</guid>
   <pubDate>Sat, 23 May 2026 16:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-15-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77274474?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎና ኡጋንዳ በተጨማሪ 10 የአፍሪካ ሐገራት የኢቦላ ቫይረስ ሥርጭት እንደሚያሰጋቸው የአፍሪካ የበሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ድርጅት አስታወቀ። ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ ዳግም ጦርነት የምታውጅ ከሆነ ብርቱ አጸፋዊ ምላሽ እንደምትሰጥ ኢራን አስጠነቀቀች። በሰሜን ቻይና በምትገኝ የሻንዚ ግዛት በአንድ የከሰል ማዕድን ማውጫ ትላንት ባጋጠመ ፍንዳታ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ቢያንስ 90 መድረሱን ተሰማ። ዩክሬይን በሩስያ ቁጥጥር ሥር በሚገኘው እና የቀድሞ ግዛቷ በነበረው ሉጋንስክ ከተማ ፈጸመችው በተባለ የድሮን ጥቃት 18 ሰላማዊ ሰዎች ሲሞቱ 48 መቁሰላቸውን የአካባቢው የሩስያ ገዢ አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BC9F610D_2-podcast-4347-77274474.mp3" type="audio/mpeg" length="11206078"/>
   <itunes:duration>10:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76803376_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77268645</guid>
   <pubDate>Fri, 22 May 2026 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም አርብ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ግንቦት-14-ቀን-2018-ዓ-ም-አርብ/audio-77268645?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና -የደቡብ አፍሪቃ ባለስልጣናት ተባብሶ የቀጠለዉን ጥቁር የውጭ ዜጋ ጥላቻን ተከትሎ ጥቃትን በመፍራት ደርባን በሚገኘ አንድ የቤተክርስቲያን ማእከል ዉስጥ ከለላ የጠየቁ አፍሪቃዉያን ከማዕከሉ አስወጡ። ኢትዮጵያዉያንም ይገኙበታል።-ህንድና የአፍሪቃ ህብረት በሚቀጥለው ሳምንት በኒው ደልሂ ሊያካሂዱት የነበረው የመሪዎች ጉባዔ በኮንጎ በተቀሰቀሰዉ የኢቦላ ወረርሽኝ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ። -የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮ ፈረንሳይ በቅኝ ግዛቶቿ የነበረውን ባርነት ለመቆጣጠር ያገለገሉትን ያረጁ ህግጋቶች እንድታስወግድ እንደሚፈልጉ ተናገሩ። ሕግጋቱ አገራቸዉ ዛሬ ከምትላቸው እሴቶች ጋር አይጣጣሙም ብለዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/3F817FDE_2-podcast-4347-77268645.mp3" type="audio/mpeg" length="13893663"/>
   <itunes:duration>12:54</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77267535_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77252838</guid>
   <pubDate>Thu, 21 May 2026 17:02:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77252838?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) ለመንግሥት አቅርቦት የነበረው ጥያቄ አጥጋቢ ምላሽ ባለማግኘቱ በምርጫው ተሳትፎው እጅግ የተቀዛቀዘ እንዲሆን ማድረጉን አስታወቀ ።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ በክልሉ የ2018 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ከታቀደው አንድ ወር ቀደም ብሎ እንደሚያበቃ አስታወቀ። 

ባለፉት 3 ሳምንታት ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ፣ ዩጋንዳ ወይም ደቡብ ሱዳን የነበሩ አሜሪካውያን ጠለቅ ላለ ምርመራ ፣በዋሽንግተን ዳላስ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ብቻ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እንዲገቡ የአሜሪካን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሳሰበ ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኦፌኮ, ምርጫ, ኤቦላ, ዩናይትድ ስቴትስ, ዩክሬን, የአውሮጳ ኅብረት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/CC682C70_2-podcast-4347-77252838.mp3" type="audio/mpeg" length="11205034"/>
   <itunes:duration>10:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/55102946_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77234536</guid>
   <pubDate>Wed, 20 May 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-12-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77234536?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ «አለአግባብ ከምርጫው ተሳትፎ አግልሎኛል» ያለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ላይ ክስ መሠረተ። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ የዕጩዎችን ምዝገባ አጠናቅቄ የድምፅ መስጫ ወረቀት ኅትመት ጀምሬያለሁ ይላል። 

የአውሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ከጎርጎሪዮሳዊው 2024 ዓ,ም ጀምሮ ኢትዮጵያ ላይ ጥሎት የቆየው የቪዛ ገደብ መነሳቱን አስታወቀ።

የዓለም የጤና ድርጅት በኤቦላ መሞታቸው የተጠረጠረ ሰዎች ቁጥር 139 መድረሱን ዛሬ አስታወቀ። በተሐዋሲው መያዛቸው የተጠረጠረም 600 ደርሰዋል። 

ሩሲያና ቻይና ለዩክሬን ጦርነት መንስኤ የሆኑ መሠረታዊ ነገሮች እንዲወገዱ ጥሪ አቀረቡ። በኢራን ላይ የሚደርሰውን ጥቃትም ኮነኑ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BD3BCA93_2-podcast-4347-77234536.mp3" type="audio/mpeg" length="12291130"/>
   <itunes:duration>11:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77226140_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77220747</guid>
   <pubDate>Tue, 19 May 2026 16:30:00 GMT</pubDate>
   <title>የማክሰኞ ግንቦት 11 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የማክሰኞ-ግንቦት-11-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77220747?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መቐለ፥ «የትግራይ የሰላምና ለውጥ ምክር ቤት» ምሥረታን ሕወሓት አጣጣለ፤ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዐቃቢያነ-ሕግጋት ከፊል የሥራ ማቆም አደረጉ፤ ኪንሻሳ፥ የኢቦላ ወረርሺኝ አኅጉራዊ የጤና ሥጋት መኾኑ ታወጀ፤ ቤርሊን፥ አሜሪካዊ የኮሮና ታማሚ ጀርመን ለልዩ ኅክምና ተወሰደ፤ ሞስኮ፦ ቤላሩስ ከሩስያ ጋር የኑክሊየር ጦር መሣሪያን የሚያካትት ወታደራዊ ልምምድ መጀመሯን ይፋ አደረገች፤ ካይሮ፥ የአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያ ድልድል ይፋ ኾነ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/880AF3D6_2-podcast-4347-77220747.mp3" type="audio/mpeg" length="11358065"/>
   <itunes:duration>10:15</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77210741_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77202951</guid>
   <pubDate>Mon, 18 May 2026 16:30:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ግንቦት-10-ቀን-2018-ዓ-ም-ሰኞ/audio-77202951?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፦ በኬንያ የነዳጅ ዋጋ ላይ ከፍተኛ የተባለ ጭማሪ በመደረጉ አገር አቀፍ የትራንስፖርት አድማ ተቀሰቀሰ። ናይሮቢን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ ተቃዉሞዉ ቀጥሏል። -ለአፍሪቃ ቀንድ ሰላም እንዲሰሩ በድጋሚ የተሾሙት የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ፣ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ያለውን ልዩነት በበለጠ ብልሃትና ስልታዊ አካሄድ መፍታት እንደሚገባቸው ተመለከተ።-የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ቴህራን ላይ ጫና በማሳረፍ ስምምነት ላይ ካልተደረሰ ኢራን ትወድማለች&quot; ሲሉ በድጋሚ ዛቱ።-በፈረንጆቹ 2025 ዓመት በዓለም ላይ ከፍተኛ ቁጥር የሞት ቅጣት መፈፀሙን፤ አምነስቲ አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D7E114C0_2-podcast-4347-77202951.mp3" type="audio/mpeg" length="11556376"/>
   <itunes:duration>10:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77201682_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77190329</guid>
   <pubDate>Sun, 17 May 2026 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic- የግንቦት 09 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የግንቦት-09-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77190329?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና የዓለም ጤና ድርጅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በt,ከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ምክንያት ዓለም አቀፍ የአስኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን፣በናይጄሪያ ወታደራዊ ትምህርት ቤት ላይ በተፈፀመ የአክራሪዎች ጥቃት 17 የፖሊስ ሰልጣኞች መገደላቸውን፣በዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ የኒኩሌር ማዕከል ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት በማዕከሉ ላይ ምንም ጉዳት አለመድረሱን፣ አሜሪካ ለኢራን የድርድር ሀሳብ በሰጠችው ምላሽ ላይ ምንም አይነት ተጨባጭ የስምምነት ሀሳብ የለውም ሲሉ የኢራን መገናኛ ዘዴዎች መግለፃቸውን እንዲሁም የሰሜን ኮሪያ የሴቶች የእግር ኳስ ቡድን በደቡብ ኮሪያ ጉብኝት ማድረጉን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የግንቦት 09 ቀን 2018 የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5CDD4084_2-podcast-4347-77190329.mp3" type="audio/mpeg" length="8915908"/>
   <itunes:duration>07:42</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/61569991_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77181913</guid>
   <pubDate>Sat, 16 May 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የግንቦት 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የግንቦት-08-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77181913?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ኤርትራ እና ግብጽ የባሕር ትራንስፖርት የትብብር ሥምምነት ዛሬ ቅዳሜ በአስመራ ተፈራረሙ። ሥምምነቱ የተፈረመው የኤርትራ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የግብጽ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ በተገኙበት ነው። በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኢቱሪ ግዛት በኢቦላ ወረርሽኝ ቢያንስ 80 ሰዎች ሞቱ። የቦኮ ሐራም አባላት ሳይሆኑ አይቀሩም የተባሉ ታጣቂዎች በሰሜን ምሥራቅ ናይጄሪያ ቦርኖ ግዛት ውስጥ በሚገኝ ትምህርት ቤት ከፈጸሙት ጥቃት በኋላ ቢያንስ 42 ልጆች ደብዛቸው መጥፋቱን የአካባቢው ተመራጭ ተናገሩ። የሐማስ ወታደራዊ ክንፍ አዛዥ ኢዚዲን አል-ሐዳድ ተገደሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ግብጽ, ኢቦላ, ናይጄሪያ, ኢራን, እስራኤል, ሐማስ, አሜሪካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/619B97C1_2-podcast-4347-77181913.mp3" type="audio/mpeg" length="10136008"/>
   <itunes:duration>08:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77180386_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77176792</guid>
   <pubDate>Fri, 15 May 2026 17:01:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-7-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77176792?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 
-በደቡብ አፍሪካ የመጤ ጠል እንቅስቃሴ ጋብ አያለ ቢመጣም «ሕገ ወጥ ግንባታ» በሚል ምክንያት ሱቆቻቸው እየፈረሱባቸው እንደሚገኙ ፍልሰተኛ ኢትዮጵያዊያውያን ለዶቼቬለ ተናገሩ ። 
-በኮንጎዋ ኢቱሪ ክፍለ ሀገር በተከሰተ አዲስ የኤቦላ ወረርሽኝ 65 ሰዎች መሞታቸውን መታወቁን የአፍሪቃ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል አስታወቀ። 
-የብሪክስ አባል ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለሁለት ቀናት ኒው ዴልሂ ህንድ ውስጥ ያካሄዱትን ጉባኤ የጋራ መግለጫ ሳያወጡ ዛሬ አበቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ደቡብ አፍሪቃ, ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች, የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/687F83FB_2-podcast-4347-77176792.mp3" type="audio/mpeg" length="12598532"/>
   <itunes:duration>11:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77165723_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77163465</guid>
   <pubDate>Thu, 14 May 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ግንቦት 6 ቀን 2018 ሐሙስ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ግንቦት-6-ቀን-2018-ሐሙስ/audio-77163465?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና -የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቻይና በፕሬዚዳንት ዢ ከፍተኛ አቀባበል ተደረገላቸዉ። ትራምፕ አስደናቂ መሪ ሲሉ ዢ ጂንፒንግን አሞካሽተዋቸዋል። የሁለቱ ሀገራት &quot;የተረጋጋ&quot; ግንኙነት ለዓለም ፋይዳ እንደሚሆን የተናገሩት ዢ ጂንፒንግ በበኩላቸዉ፤ የታይዋን ጉዳይ በአግባቡ ካልተያዘ ግን ግጭት ሊፈጠር ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።-ከሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ጋር በተያያዘ በዩናይትድ ስቴትስ ከ4 ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ ላይ ተጥሎ የቆየው የጦር መሣሪያ ማዕቀብ መነሳቱ ተገለፀ። ዩናይትድ ስቴትስ ኤርትራ ላይ የጣለችዉን ማእቀብ ለማንሳት እያሰበች እንደሆን ያስታወቀችዉ በዚሁ ሰሞን እንደሆን የሚታወስ ነዉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና News</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/434B0B09_2-podcast-4347-77163465.mp3" type="audio/mpeg" length="15800592"/>
   <itunes:duration>14:54</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77155938_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77153797</guid>
   <pubDate>Wed, 13 May 2026 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77153797?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ትናንት ከአሶሳ ወደ መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ ይጓዙ በነበሩ ተሽከርካሪዎች ላይ በተፈጸመ የታጣቂዎች ጥቃት የበርካቶች ሕይወት አለፈ። 
የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ማኑዌል ማክሮ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከፈረንሳዩ መሪ ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የሁለትዮሽ ውይይት ማካሄዳቸውን በማኅበራዊ መገናኛ ገጻቸው አመልክተዋል። 
ጋና ከደቡብ አፍሪቃ 300 ዜጎቿን ልታወጣ መሆኑን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። 
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ከቀትር በኋላ ቻይና ገብተዋል። የትራምፕ ጉዞ በ9 ዓመት በአሜሪካ ፕሬዝደንት ወደ ቻይና የተደረገ የመጀመሪያ ጉብኝት ነው።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BB33A7D5_2-podcast-4347-77153797.mp3" type="audio/mpeg" length="12373694"/>
   <itunes:duration>11:19</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/66017887_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77137925</guid>
   <pubDate>Tue, 12 May 2026 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 4 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-4-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77137925?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-አርዕስተ ዜና
-በጅቡቲ ወይም በሶማሊያ በኩል የአደን ባሕረ-ሠላጤን አቋርጠዉ ወደ አረብ ሐገራት ለመሰደድ የሚሞክሩ በርካታ ኢትዮጵያዉያን ቢሞቱም፣ ሌሎች መሰደዳቸዉን አለማቆማቸዉን ዓለም አቀፉ የፍልስተኞች ድርጅት አስታወቀ።-የዩናይትድ ስቴትስ ዉጪጉዳይ ሚንስትር ማርኮ ሩቢዮ ምሥራቅ አፍሪቃ ዉስጥ የሚደረጉ ግጭቶችን ለማስወገድ ኢትዮጵያ «ጠቃሚ» ያሉትን ሚና እየተወጣች ነዉ በማለት አደነቁ።--ፈረንሳይ ከአፍሪቃ ሐገራት ጋር ያላትን ወዳጅነት በአ,ዲስ መልክ እንደምታጠናክር አስታወቀች።ፈረንሳይ ከቀድሞ ቅኝ ግዛቶችዋ ከፈረንሳይኛ ተናጋሪ የምዕራብ አፍሪቃ ሐገራት ጋር ከተቃቃረች ወዲሕ ፊቷን ወደ እንግሊዝኛ ተናጋሪዎቹ አዙራለች</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዩናይትድ ስቴትስ, ፈረንሳይ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/660AC453_2-podcast-4347-77137925.mp3" type="audio/mpeg" length="11712735"/>
   <itunes:duration>10:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77115544_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77125438</guid>
   <pubDate>Mon, 11 May 2026 17:04:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-3-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77125438?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ የፀረ ሽብር እና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ችሎት ፣የክስ ሂደታቸው &quot;በኘላዝማ&quot; እንዲታይ ተወስኖባቸው የነበሩ በእነ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ መዝገብ ሥር ያሉ የሽብር ተከሳሾች ጉዳያቸውን በአካል እንዲከታተሉ ዛሬ ብይን ሰጠ። 
ሱዳን ውስጥ በተፈጸሙ የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮኖች) ጥቃቶች ከጥር እስከ ሚያዚያ ቢያንስ 880 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የተመድ አስታወቀ። 

በተመድ የአፍሪቃ ውክልና እንዲጨምር የተሀድሶ እርምጃ መውሰድ አለበት ሲሉ የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶንዮ ጉተሬሽ አሳሰቡ ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት, ሱዳን, ኬንያ, አሜሪካ, ኢራን, ሩስያ, ዩክሬን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/80E328B5_2-podcast-4347-77125438.mp3" type="audio/mpeg" length="13162414"/>
   <itunes:duration>12:08</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77115544_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77111602</guid>
   <pubDate>Sun, 10 May 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-2-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77111602?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በሰሜናዊ ምስራቋ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግዛት ኢቱሪ 69 ሰዎች በሚሊሺያዎች መገደላቸውን የአካባቢው ምንጮች እና የጸጥታ አካላት ተናገሩ።

•	በማዕከላዊ ማሊ በተመሳሳይ ጂሃዲስቶች አደረሱ በተባለ መጠነ, ሰፊ ጥቃት በ,ርካታ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው የጸጥታ ምንጮች ትናንት ቅዳሜ አስታወቁ።

•	ኢራን አሜሪካ ላቀረበችላት የሰላም ስምምነት መልስ መስጠቷን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙኃን ዘገቡ ። 

•	ሩስያ በዩክሬን የምታደርገው ጦርነት በፍጥነት እንዲያበቃ ፍላጎት እንዳላት አስታወቀች። 

•	በሃንታ ቫይረስ በተመታች የመዝናኛ መርከብ ላይ ያሉ ተጓዦችን የማስወጣት ስራ በይፋ ተጀመረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1BB8EF5F_2-podcast-4347-77111602.mp3" type="audio/mpeg" length="9322469"/>
   <itunes:duration>08:08</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77110260_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77106332</guid>
   <pubDate>Sat, 9 May 2026 16:49:00 GMT</pubDate>
   <title>የቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የቅዳሜ-ግንቦት-1-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77106332?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና በአዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አከባቢ ባለፈው ሓሙስ «በአንድ የፖሊስ አባል የተገደለ» ወጣት ትናንት ዓርብ ስርዓተ ቀብሩ መፈጸሙን ፤የናይጄሪያ ጦር በሰሜን ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል 50 ፅንፈኛ ያላቸውን ታጣቂዎች መግደሉን ማስታወቁን፤የዓለም ጤና ድርጅት ሀላፊ የሃንታ ቫይረስ የተከሰተበት መርከብ ከመድረሱ በፊት ስፔን መግባታቸው መገለፁን፤ ሂዝቦላህ በሰሜን የሀገሪቱ ክፍል በሚገኙ የእስራኤል ወታደሮች ላይ ያነጣጠረ የድሮን ጥቃት ማድረጉን መግለፁ፣ሞስኮ በጠንካራ ጥበቃ ስር ዛሬ የድል ቀን በዓልን ማክበሯን፣ኢራን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እንደምትሳተፍ ማስታወቋን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A09AFB07_2-podcast-4347-77106332.mp3" type="audio/mpeg" length="12816087"/>
   <itunes:duration>11:47</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77090107_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77100161</guid>
   <pubDate>Fri, 8 May 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓርብ ሚያዝያ 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓርብ-ሚያዝያ-30-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77100161?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መቐለ፥ሕወሓት ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤልን የክልሉ ፕሬዝዳንት አድርጎ ከመረጠ በኋላ ዛሬበይፋ ሥራ መጀመሩን ዐሳወቀ፤ ናይሮቢ፥ የፈረንሣይ ፕሬዚደንት ሦስት የአፍሪቃ አገራትን ሊጎበኙ ነው፤ ሞቃዲሾ፥ ሶማሊያ ውስጥ ብርቱ የረሐብ አደጋ እልቂት እንዳይፈጥር አስግቷል፤ ሪያድ፥ በኢራን ፍኖተ-ሆርሙዝ ዘመቻዋ ዩናይትድ ስቴትስ የዓየር ክልሏን እንዳትጠቀም ሣዑዲ ዓረቢያ አገደች፤ ቴህራን፥ ኢራን መርከቦቼ ላይ ጥቃት አደረሰችብን ያለቻት ዩናይትድ ስቴትስን አስጠነቀቀች፤ ዋሽንግተን፥ ዩናይትድ ስቴትስ የኢራን መርከቦች ላይ ተኩስ ከፈተች</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F1653E9E_2-podcast-4347-77100161.mp3" type="audio/mpeg" length="11941143"/>
   <itunes:duration>10:52</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77095768_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77085677</guid>
   <pubDate>Thu, 7 May 2026 16:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ሚያዚያ-29-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77085677?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሐሙስ ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
-ደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ላይ የሚፈፀመው ጥቃት ተባብሶ መቀጠሉ ይበልጥ እንዳሰጋቸው በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ለዶቼቬለ ተናገሩ። 
-የናፍጣ እጥረት ባናረው የጭነት መጓጋዣ ዋጋ ምክንያት፣ የሙዝ ምርታቸውን ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ መቸገራቸውንና ለኪሳራ እየተዳረጉ መሆኑንም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋሞ ዞን ሙዝ አምራች አርሶ አደሮች ዐሳወቁ። 
-ዩናይትድ ስቴትስ በቅርቡ የኢራኑን ጦርነት ለማስቆም ያቀረበችውን የሰላም እቅድ እየገመገመች መሆኑን ኢራን አሳወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/9A4986B3_2-podcast-4347-77085677.mp3" type="audio/mpeg" length="11864674"/>
   <itunes:duration>10:47</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77083024_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77071215</guid>
   <pubDate>Wed, 6 May 2026 17:09:00 GMT</pubDate>
   <title>ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/ሚያዚያ-28-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77071215?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በሱዳን አውሮፕላን ማረፊያ በደረሰው የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን ጥቃት) እጄ የለበትም ስትል አስተባበለች ።

•	የቦኮ ሃራም ታጣቂዎች በቻድ ሐይቅ ዳርቻ በሚገኝ ወታደራዊ የጦር ሰፈር ላይ ባደረሱት ጥቃት በትንሹ 23 ወታደሮች ተገደሉ ፤ ሌሎች 26 ቆሰሉ ። 

•	አሜሪካ እና ኢራን የባሕረ ሰላጤውን ጦርነት ለማቆም ከስምምነት ለመድረስ መቃረባቸው ተሰማ። 
•	በገዳዩ የሀንታ ተሐዋሲ የተጠረጠሩ ሦስት ተጓዦች ከመንገደኞች መርከብ ተለይተው ወደ ኔዘርላንድስ መወሰዳቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F118D205_2-podcast-4347-77071215.mp3" type="audio/mpeg" length="10202672"/>
   <itunes:duration>09:03</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77061353_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77058121</guid>
   <pubDate>Tue, 5 May 2026 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የማክሰኞ ሚያዝያ 27 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የማክሰኞ-ሚያዝያ-27-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77058121?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መቀለ፥ ሕወሓት ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤልን የትግራይ ክልል ፕረዚደንት አድርጎ መረጠ፤ ናይሮቢ፥ ኢትዮጵያና ሱዳን አንዱ ሌላኛውን በማጥቃት እየተካሰሱ ነው፤ አስመራ፥ ዩናይትድ ስቴትስ ኤርትራ ላይ የጣለችውን ማእቀብ ልታነሳ ነው መባሉ፤ ዋሽንግተን፥ ዩናይትድ ስቴትስ በሆርሙዝ ሠርጥ መርከቦችን ብታስተናብርም የተኩስ አቁሙ ግን እንደተጠበቀ ነው አለች፤ ዬርቬና፥ የአውሮጳ ኅብረት የትራምፕ የቀረጥ ዛቻ ለሚያስከትለው ማንኛውም ነገር ዝግጁ መሆኑን ዐሳወቀ፤ ለንደን፥ ዩክሬንን ለማጥቃት ለሩስያ ተዋጊዎችን የሚመለምሉ ላይ ብሪታንያ ማእቀብ ጣለች፤ ላይፕትሲሽ፥ በተሽከርካሪ ግድያ የፈጸመው ግለሰብ ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነው</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዓለም, ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A9F37DDF_2-podcast-4347-77058121.mp3" type="audio/mpeg" length="11240890"/>
   <itunes:duration>10:08</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76320117_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77044259</guid>
   <pubDate>Mon, 4 May 2026 16:30:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሚያዝያ-26-ቀን-2018-ዓ-ም-ሰኞ/audio-77044259?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና--የጀርመን መራሄ መንግሥት ፍሬድሪክ መርስ ፤ ዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ 5,000 የአሜሪካ ወታደሮች ከጀርመን ጦር ሰፈር ለማዉጣት ማቀዳቸዉ የሚያስደንቅ እንዳልሆነ ተናገሩ። ኔቶ በበኩሉ አውሮጳውያን፤ የአሜሪካኑን ፕሬዝዳንት የብስጭት መልእክትን «ሰምተው» ቁርጠኝነታቸዉን እያጠናከሩ ነዉ ሲል መልስ ሰጥቷል።-የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (ኢሶዴፓ) ለ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያቀረባቸውን 309 ዕጩዎች ከውድድሩ ውጪ ማድረጉን አስታወቀ። -በእስር ላይ የሚገኙ ከአርቲስት ቴዎድሮስ ካሣሁን ጋር ቅርበት ያላቸው ሰባት ሰዎች መካከል እስካሁን ፍርድ ቤት በቀረቡት ሁለቱ ላይ ፖሊስ የ14 ቀን ቀጠሮ ጠይቋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/64CFCFDA_2-podcast-4347-77044259.mp3" type="audio/mpeg" length="12982522"/>
   <itunes:duration>11:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77030591_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77024785</guid>
   <pubDate>Sun, 3 May 2026 17:03:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 25 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-25-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77024785?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በመዲናዪቱ ካርቱም (RSF) ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት አምስት ንጹሐን ዜጎች መገደላቸውን የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድኖች አስታወቁ።
•	በኤደን ባሕረ ሰላጤ ላይ ሌላ የነዳጅ መርከብ በባሕር ላይ ወንበዴዎች ተጠለፈች
•	ኢራን በ30 ቀናት ውስጥ ግጭቱ እንዲቆምና የአሜሪካ ማዕቀቦች እንዲነሱ የሚጠይቅ የ14 ነጥብ የሰላም ዕቅድ አቀረበች።
•	ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሃኑ ወንድሙ ዛሬ የተካሄደውን 31ኛው የፕራግ ዓለም አቀፍ ማራቶን አሸነፈ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4CA54539_2-podcast-4347-77024785.mp3" type="audio/mpeg" length="9455745"/>
   <itunes:duration>08:16</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77014920_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77021194</guid>
   <pubDate>Sat, 2 May 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-24-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77021194?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በኬንያ ሰሞኑን በጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፋና የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 10 ሰዎች ሞቱ። ታይዋን ፕሬዝዳንት ከአፍሪቃ ብቸኛዋ ዲፕሎማሲያዊ አጋር ሀገር ኤስዋቲኒ ገቡ።3,000 የሚጠጉ የየመን ስደተኞች ከዩናይትድ ስቴትስ እንዳይባረሩ አንድ የፌዴራል ዳኛ ከለከሉ። የነዳጅ ዘይት የጫነ አንድ መርከብ ከየመን የባህር ዳርቻ ተጠለፈ። ዩናይትድ ስቴትስ 5000 የሚጠጉ ወታደሮቿን ከጀርመን ልታስወጣ ነው። የአውሮፓ ህብረት እና የጀርመን ኢንዱስትሪዎች የትራምፕን አዲስ የታሪፍ ዕቅዶች ተቹ።የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የአየር ክልሉ ሙሉ በሙሉ ለመደበኛ በረራዎች ክፍት እንደሚሆን አስታወቁ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/75847FA8_2-podcast-4347-77021194.mp3" type="audio/mpeg" length="10454608"/>
   <itunes:duration>09:19</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77017747_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77014821</guid>
   <pubDate>Fri, 1 May 2026 16:39:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-23-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77014821?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የአውሮጳ ሕብረት ትግራይ ክልል ውስጥ ሌላ አውዳሚ ጦርነት ከሚያስከትል እርምጃ ሁሉም ወገኖች እንዲታቀቡ አሳሰበ።

ኢትዮጵያዊን ጨምሮ ዘጠኝ አፍሪቃውያን ስደተኞችን የአሜሪካ መንግሥት ወደ ካሜሮን ማባረሩን ጠበቃቸው ተናገሩ።

የተመድ ዴሞክራቲክ ኮንጎ ኢቱሪ ክፍለ ሀገር ጁጉ ግዛት በደረሰ ጥቃት ምክንያት ወደ 200 ገደማ ነዋሪዎች ተፈናቅለው መጠለያ እንደሚያስፈልጋቸው አመለከተ።

የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ደቡብ ሱዳን ውስጥ ያሰማራውን የሰላም አስከባሪ ኃይል ቁጥር ለመቀነስ ወሰነ። የሰላም አስከባሪውን የቆይታ ጊዜም እስከ መጪው ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት 2027 ሚያዝያ 30 ቀን ድረስ አራዝሟል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2A63E18F_2-podcast-4347-77014821.mp3" type="audio/mpeg" length="12650959"/>
   <itunes:duration>11:36</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77003787_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77004966</guid>
   <pubDate>Thu, 30 Apr 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የዕለተ ሐሙስ ሚያዝያ 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዕለተ-ሐሙስ-ሚያዝያ-22-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77004966?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መስቃን፥ በምሥራቅ ጉራጌ ዞን አምስት ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ፤ ናይሮቢ፥ በለንደን ማራቶን ኢትዮጵያዊውን ለጥቂት ቀድሞ ክብረወሰን ያስመዘገበው ኬኒያዊው አትሌት የጀግና አቀባበል ተደረገለት፤ ብራስልስ፥ በዩናይትድ ስቴትስ እና ሩስያ ፕሬዚደንቶች መካከል የተደረገው የስልክክ ንግግር አውሮጳን ግራ አጋብቷል፤ ቴሕራን፥ የአሜሪካ የፍኖተ ሆርሙዝ የመርከቦች ፍሰት ክልከላ በአካባቢው አደገኛ አለመረጋጋት ይፈጥራል አለች፤ ቤርሊን፥ የኢራን ጦርነት ዓለምን ቢያስጨንቅም ጀርመን ያልተጠበቀ የኤኮኖሚ እድገት ዐሳይታለች፤ ለንደን፥ ብሪታንያ አይሁዶችን ከጥቃት ለመከላከል ተጨማሪ 25 ሚሊዮን ፓውንድ ለመመደብ ቃል ገባች</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6C32A1A9_2-podcast-4347-77004966.mp3" type="audio/mpeg" length="10550141"/>
   <itunes:duration>09:25</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76990554_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76986696</guid>
   <pubDate>Wed, 29 Apr 2026 17:09:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-21-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76986696?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ሳውድ አረቢያ ውስጥ ቢያንስ 65 ኢትዮጵያውያን ከአደንዛዥ ዕጽ ጋር በተገናኘ ወንጀል የሞት ቅጣት እንደሚያሰጋቸው ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቋም ሂውማን ራይትስ ዎች ዐሳወቀ። 
ለሁለት ሳምንታት የደረሰበት ያልታወቀው የአዲስ ስታንዳርድ አርታኢ ሚሊዮን በየነ ትናንት ወደ ቤቱ መመለሱን አሠሪው ድርጅት ገለጸ። 

የዩጋንዳ ባለሥልጣናት ከሕገወጥ የሰዎች ሽግግር እና በበይነ መረብ ማጭበርበር ጋር በተያያዘ በርካታ የውጭ ዜጎች ማሰራቸውን አስታወቁ። 

ሥር ለሰደደ የምግብ እጥረት የተጋለጠችው ሶማሊያ በማያባራው ግጭት እና የገንዘብ እጥረት ምክንያት ከፍተኛ የሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልጋት የተመድ አመለከተ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5118A522_2-podcast-4347-76986696.mp3" type="audio/mpeg" length="12470001"/>
   <itunes:duration>11:25</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/4851457_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76972588</guid>
   <pubDate>Tue, 28 Apr 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-20-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76972588?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዋግ ህምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ20 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ በ62 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱ ተገለጸ። በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ ሦስት ኢትዮጵያዊያን በጥይት ተደብድበው መገደላቸውን ታውቋል። ኢትዮጵያዊያኑ ትናንት የተገደሉት በአንድ ምግቤት ውስጥ በመመገብ ላይ እንዳሉ ነው ፡፡ባሕሬይን አስፈላጊ ተቋሞቿን ፎቶ በማንሳት ለኢራን አስተላልፏል ያለቻቸውን 5 ሰዎች የዕድሜ ይፍታህ እስር ውሳኔ አስተላለፈች። አሜሪካ፤ ኢራን ያቀረበችው የመደራደሪያ ሐሳብ እያጤነችው መሆኗን አስታወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/44EC9226_2-podcast-4347-76972588.mp3" type="audio/mpeg" length="13833503"/>
   <itunes:duration>12:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76875809_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76957251</guid>
   <pubDate>Mon, 27 Apr 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-19-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76957251?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚሳተፉና በልዩ ሁኔታ የሚመዘገቡ መራጮች ምዝገባ ማከናወን ዛሬ መጀመሩ አስታወቀ። በደቡብ ሱዳን አንድ አውሮፕላን ተከስክሶ በውስጡ የነበሩ 14 ተሳፋሪዎችና የበረራ ሰራተኞች በሙሉ አለቁ። የሶማሊያ የባሕር ወንበዴዎች በሶማሊያ የባሕር ክልል ስትጓዝ የነበረችው ስሚንቶ የጫነች መርከብ አገቱ። ሒዝቦላህ፤ ሊባኖስ ከእስራኤል ጋር የምታካሂደውን ቀጥታዊ ውይይት ውድቅ አደረገ።የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን ሐገራቸው የኢራንና በቀጠናው ያሉ ሐገራትን ጥቅምን ለማስጠበቅ የሚቻላትን ሁሉ ታደርጋለች» አሉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/11C2BA6D_2-podcast-4347-76957251.mp3" type="audio/mpeg" length="12329402"/>
   <itunes:duration>11:16</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76955846_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76946013</guid>
   <pubDate>Sun, 26 Apr 2026 16:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 18  ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-18-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76946013?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ በጂሃዲስቶች ጥቃት ተገደሉ። በማዕከላዊ አፍሪቃዊቷ ሀገር ቻድ ሰላማዊ ሰልፍ የጠሩ ዘጠኝ የተቃዋሚ ንቅናቄ ቡድን ኃላፊዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተገኙበት የእራት ግብዣ ስነ ሥርዓት ላይ ተኩስ መከፈቱ እንዳስደነገጣቸው በመግለጽ በርካታ የዓለም ሀገራት መሪዎች ዛሬ ድርጊቱን ኮንነዋል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ዛሬ እሁድ ዩናይትድ ስቴትስን እና ኢራንን ወደ ምታደራድረው ፓኪስታን መዲና ኢስላማባድ ተመለሱ። ኬንያዊው ሴባስቲያን ሳዌ በማራቶን ታሪክ ከሁለት ሰዓት በታች የሮጠ የመጀመሪያው አትሌት ሆነ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D49E29F0_2-podcast-4347-76946013.mp3" type="audio/mpeg" length="10495494"/>
   <itunes:duration>09:21</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76943193_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76935800</guid>
   <pubDate>Sat, 25 Apr 2026 16:31:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-17-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76935800?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዎላይታ ዞን ዳሞት ጋሌ ወረዳ ትናንት በደረሰ የመሬት ናዳ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ ።
•	የሶማሊያ የባህር ላይ ወንበዴዎች በሰሜን ምስራቅ ሶማሊያ የባህር ዳርቻ ላይ አንድ የነዳጅ ጫኝ መርከብ ጠለፉ።
•	በማሊ መዲናዪቱ ባማኮን ጨምሮ ታጣቂዎች በቅንጅት ጥቃት መፈጸማቸውን ነዋሪዎችና ባለስልጣናት ተናገሩ።
•	በጋዛ እና የዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ ፍልስጤም ግዛቶች ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ የአከባቢ አስተዳደር ምርጫ እየተካሄደ ነው።
•	አሜሪካ እና ኢራን ለተኩስ አቁም ድርድር ባለስልጣናቶቻቸውን ወደ ፓኪስታን መላካቸውን አስታወቁ ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/8A73F511_2-podcast-4347-76935800.mp3" type="audio/mpeg" length="11086353"/>
   <itunes:duration>09:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69979395_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76928586</guid>
   <pubDate>Fri, 24 Apr 2026 16:25:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-16-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76928586?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሣሁን ስቱዲዮ መዘረፉን የአርቲስቱ የቅርብ ሰው ለዶቼ ቬለ አረጋገጡ። በሶማሊያ በተከሰተው ድርቅ በ 5 ወረዳዎች ብቻ ወደ 62,000 የሚጠጉ ሶማሊያውያን መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አስታወቀ። እስራኤልና ሊባኖስ ከዚህ ቀደም የደረሱት የተኩስ አቁም ስምምነት ለሦስት ሳምንታት ማራዘማቸውን የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ። የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ማምሻውን ወደ ኢዝላማባድ እንደሚገቡ ኢራን አረጋገጠች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/CB4B0436_2-podcast-4347-76928586.mp3" type="audio/mpeg" length="12270936"/>
   <itunes:duration>11:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76927258_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76916991</guid>
   <pubDate>Thu, 23 Apr 2026 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 15 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-15-ቀን-2018-ዓም-የዓለም-ዜና/audio-76916991?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሱዳን ወታደራዊ ኃይል ደቡብ ኮርዶፋን ላይ የአየር ጥቃት መጀመሩ ተነገረ። 
የኢራን ጦርነት መዘዝ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ወደድህነት ሊመልስ እንደሚችል የተመድ አመለከተ። 
የአሜሪካ ጦር በዛሬው ዕለት የኢራንን ነዳጅ ዘይት በሕገወጥ መንገድ ጭኗል ያለውን ሌላ መርከብ መያዙን አስታወቀ። 
በኢራን፤ አሜሪካ እና እስራኤል መካከል በመካከለኛው ምሥራቅ የቀጠለው ውዝግብ እንዲያበቃ ፓኪስታን የጀመረችውን ጥረት ቀጥላለች። የዋና ከተማ ኢዝላማባድ መንገዶች መዘጋጋት ሀገሬውን አማርሯል። 
የዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ችሎት ዳኞች የቀድሞው የፊሊፒንስ ፕሬዝደንት በሰብአዊነት ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ክስ እንደሚቀርብባቸው አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BF413D29_2-podcast-4347-76916991.mp3" type="audio/mpeg" length="12214813"/>
   <itunes:duration>11:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76912510_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76902065</guid>
   <pubDate>Wed, 22 Apr 2026 17:10:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-14-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76902065?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአማራ ክልል የዋግ ህምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አበርገሌ ወረዳ፣ ከትናንት በስቲያ ሰኞ ጠዋት ጀምሮ በተቀሰቀሰ ጦርነት የአካባቢው አስተዳደር ሰራተኞች መታገታቸው እና ንጹሃን ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለዶይቸ ቬለ ገለጹ። የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ዴኤታ እና የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት (ጨፌ ኦሮሚያ) አባል የአቶ ታዬ ደንደዓ አዲሱ ክስ ተቋረጠ።የኒጀር መንግሥት  2900 የሀገር ውስጥ እና የውጭ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እንቅስቃሴን አገደ።ኢራን በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ መርከቦች ላይ መተኮሷን ቀጥላለች።ሉፍታንዛ 20,000 የአጭር ርቀት በረራዎችን እንደሚሰርዝ አስታወቀ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2609BAD9_2-podcast-4347-76902065.mp3" type="audio/mpeg" length="11710168"/>
   <itunes:duration>10:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76899656_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76888327</guid>
   <pubDate>Tue, 21 Apr 2026 16:57:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76888327?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና የህወሐት ውሳኔ የፕሪቶሪያ ውልን ውድቅ ያደርጋል»ሲል የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር መግለፁ፤ተቃዋሚው የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ኮንግሬስ ወደ ትጥቅ ትግል መሸጋገሩን ማስታወቁን፤ናይጄሪያ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራን አከሸፍኩ ማለቷን፤ በሁለተኛው ዙር የአሜሪካ-ኢራን ውይይት ቫንስ እና ቃሊባፍ እንደሚገኙ መገለጹን በ2025 8000 የሚጠጉ ሰደተኞች ጎዞ ላይ ሞተዋል ወይም ጠፍተዋል ሲል የተመድ መግለፁን ፤ ኢራን ፤ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ከ3,600 በላይ ሰዎችን በቁጥጥር ስር አውላለች መባሉን እንዲሁምየአውሮፓ ህብረት የኃይል እጥረትን ለመፍታት የኑክሌር ማብላያዎች እንዳይዘጉ ሊያስጠነቅቅ ነው መባሉን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የሚያዚያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, ህወሐት, የፕሪቶሪያ ሥምምነት, ኢራን, ናይጄሪያ, አሜሪካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DCEB5398_2-podcast-4347-76888327.mp3" type="audio/mpeg" length="12623058"/>
   <itunes:duration>11:35</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72178954_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76872213</guid>
   <pubDate>Mon, 20 Apr 2026 17:09:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሚያዝያ 12 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሚያዝያ-12-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76872213?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ህወሓት ከስድስት ዓመታት ገደማ በፊት በተካሔደ ምርጫ የተመሠረተው የትግራይ ክልል ምክር ቤት “ወደ ሥራ እንዲመለስ” ወሰነ። ፓኪስታን ለሱዳን የጦር መሣሪያዎች እና ተዋጊ ጀቶች ለማቅረብ የገባችውን የ1.5 ቢሊዮን ዶላር ሥምምነት በይደር ማቆየቷን የሀገሪቱ የደሕንነት የመረጃ ምንጮች ተናገሩ። የናይጄሪያ የጸጥታ ኃይሎች በአቡጃ እና በኒጀር ግዛቶች እስላማዊ ታጣቂዎች በመንግሥት መሠረተ-ልማቶች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ዐቅደዋል በሚል ሥጋት በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ ናቸው ተባለ። አሜሪካ የኢራንን መርከብ ከሖርሙዝ የባሕር ወሽመጥ አቅራቢያ መያዟ ዓለም አቀፍ ሕግ እና ሁለቱ ሀገሮች የተስማሙበትን የተኩስ አቁም እንደሚጥስ ኢራን አሳወቀች።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሱዳን, ናይጄሪያ, ሊባኖስ, እስራኤል, አሜሪካ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C5C4435A_2-podcast-4347-76872213.mp3" type="audio/mpeg" length="13249829"/>
   <itunes:duration>12:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74351363_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76849580</guid>
   <pubDate>Sun, 19 Apr 2026 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ11  ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76849580?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ለመነጋገር የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ነገ ሰኞ ፓኪስታን እንደሚገቡ መግለፃቸው፤የኢራን አጋር የሆኑት የየመን ሁቲ ሚሊሻዎች ቁልፉን የንግድ መስመር ባብ ኤል ማንዳብን እንደሚዘጉ በድጋሚ ማስጠንቀቁ፤ሶሪያ በሂዝቦላህ እና በቀድሞው መሪ አሳድ ቅሪቶች ሊፈፀም ነበር ያለችውን ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት ማክሸፏን መግለጿ እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት እና ሃንጋሪ በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለመልቀቅ የሚያስችል &#039;ቴክኒካዊ&#039; ውይይት ማድረጋቸው መግለፃቸውን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሚያዚያ11  ቀን 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና, ኢራን, አሜሪካ, ሶሪያ, የመን, ሁቲዎች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A48ED323_2-podcast-4347-76849580.mp3" type="audio/mpeg" length="8111808"/>
   <itunes:duration>06:52</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76167582_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76844568</guid>
   <pubDate>Sat, 18 Apr 2026 17:02:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 10 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-10-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76844568?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ስምንት ክልላዊ የፖለቲካ ድርጅቶችን ያሰባሰበው &quot;ሠላም ለኢትዮጵያ&quot; የተባለው ጥምረት፣ በጥምረቱ ላይ ደረሱ ያላቸው ጥሰቶችና ችግሮች በአስቸኳይ መፍትሔ ካልተሰጣቸው ራሱን ከምርጫ ለማግለል እንደሚገደድ ገለፀ። አሜሪካ የኢራን ወደቦችን መዝጋቷን የምትቀጥል ከሆነ ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥን መልሳ እንደምትዘጋ ዛሬ አስጠነቀቀች። እስራኤል የደህንነት ስጋትን ተጨማሪ ቦታ ለማስፋፋት እየተጠቀመችበት ነው ሲሉ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከሰሱ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, ሩስያ, አሜሪካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D464B893_2-podcast-4347-76844568.mp3" type="audio/mpeg" length="13723700"/>
   <itunes:duration>12:44</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76837376_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76837910</guid>
   <pubDate>Fri, 17 Apr 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-9-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76837910?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ኮሬ፥ ደቡብ ኢትዮጵያ ታጣቂዎች የተኩስ እሩምታ ከፍተው ነዋሪዎችን ገደሉ፤ ኪንሻሳ፥ ከዩናይትድ ስቴትስ በግዳጅ የተሰናበቱ 15 ደቡብ አሜሪካውያን ኮንጎ ደረሱ፤ ቤሩት፥ እሥራኤል እና የሊባኖሱ ሒዝቦላህ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት አደረጉ፤ ዋሽንግተን፥ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ፍኖተ-ሆርሙዝ ከእንግዲህ «መቼም» አይዘጋም አሉ፤ ቴሕራን፥ የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ተኩስ አቁሙ ተጥሶ ጥቃት ቢደርስበት እንደሚበቀል አስጠነቀቀ፤ ናይፒይዳው፥ ምያንማር በዓመታዊ ልማዷ 4,000 እስረኞችን ነጻ ለቀቀች</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢራን, ዩናይትስ ስቴትስ, ፍኖተ ሆርሙዝ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5B4459EA_2-podcast-4347-76837910.mp3" type="audio/mpeg" length="11291028"/>
   <itunes:duration>10:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76836518_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76814747</guid>
   <pubDate>Thu, 16 Apr 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሚያዝያ 08 ቀን 2018 ዓ.ም</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሚያዝያ-08-ቀን-2018-ዓ-ም/audio-76814747?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ሚያዝያ 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. ረፋድ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ እና ሲቪል የለበሱ በተባሉ ሰዎች ከሥራ ቦታው የተወሰደው የአዲስ ስታንዳርድ ማኔጂንግ ኤዲተር ሚሊዮን በየነ እስካሁን ያለበት ቦታ እንዳልታወቀ ተገለፀ። -ትራምፕ «እስራኤል እና ሊባኖስ ለ10 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል»-የኬንያ ፍርድ ቤት አንድ ቻይናዊ ህገ-ወጥ የጉንዳን አዘዋዋሪ ላይ የአንድ ዓመት እስራት ፈረደ።-የአፍሪቃ ጉብኝታቸዉን የቀጠሉት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ አሥራ አራተኛ በካሜሩን የሚገኙ ባለስልጣናት ሕሊናቸውን እንዲመረምሩ እና &quot;የሙስና ሰንሰለትን&quot; እንዲሰብሩ ጥሪ አቀረቡ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/7113F895_2-podcast-4347-76814747.mp3" type="audio/mpeg" length="10520691"/>
   <itunes:duration>09:23</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76812240_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76798634</guid>
   <pubDate>Wed, 15 Apr 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-7-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76798634?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አራተኛ ዓመቱን በያዘው የሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት በረሐብ እየተሰቃዩ ያሉ ወገኖችን ለመርዳት ጀርመን 20 ሚልዩን ዩሮ እንደምትለግስ አስታወቀች። አሜሪካ ከኢራን ወደቦች የሚወጡና የሚገቡ መርከቦችን ማገዷን ከቀጠለች በቀይባሕር፣ የፐርሺያ ባሕረሰላጤና በኦማን የባሕር ሰርጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦችን እንቅስቃሴ እንደምታግድ ኢራን አስጠነቀቀች። እስራኤል በአለፉት 24 ሰዓታት በደቡብ ሊባኖስ በሚገኙ ከ200 በላይ «የሒዝቦላሕ ወታደራዊ ይዞታዎች» ባለቻቸው ቦታዎች ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታውቃለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, እስራኤል, አሜሪካ, ሩስያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/FBF1EA14_2-podcast-4347-76798634.mp3" type="audio/mpeg" length="11715510"/>
   <itunes:duration>10:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76753920_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76782418</guid>
   <pubDate>Tue, 14 Apr 2026 17:01:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 6 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-6-ቀን-2018-፤የዓለም-ዜና/audio-76782418?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤የናይጄሪያ ፖሊስ በምዕመናን እገታ የተሳተፉ 33 አባላት ያሉት የወሮበሎች ቡድንን በቁጥጥር ስር ማዋሉን መግለፁ፤የቤኔን የምርጫ ኮሚሽን የዘንድሮውን ሬዝዳንታዊ ምርጫ አሸናፊ ይፋ ማድረጉን፤ሊባኖስ እና እስራኤል ቀጥተኛ የዲፕሎማሲ ውይይት ዛሬ በዋሽንግተን ማካሄዳቸውን፣በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ሳቢያ የዓለም አቀፍ የእድገት ትንበያ መቀነሱን የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት መግለፁን፤ኢራን እና ዩናይትድ ስቴትስ ንግግራቸውን ዳግም እንዲቀጥሉ ፈረንሣይ ጥሪ ማቅረቧን እንዲሁም የጀርመን መራሄ መንግስት አውሮጳ በማንኛውም የዩክሬን የሰላም ስምምነት ውስጥ መሳተፍ እንዳለባት ማለታቸውን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሚያዚያ 6 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና, የኢራን ጦርነት, ሊባኖስ እና እስራኤል, ድርድር በዋሽግተን ዲሲ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B8D929AF_2-podcast-4347-76782418.mp3" type="audio/mpeg" length="12230639"/>
   <itunes:duration>11:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68842125_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76768300</guid>
   <pubDate>Mon, 13 Apr 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76768300?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በሱዳን እየተካሄደ ባለው ጦርነት ምክንያት ሱዳናውያን ሕይወታቸውን ለመታደግ ሲሉ ቅጠላ ቅጠልና የእንስሳት መኖ ጭምር ለመመገብ መገደዳቸውን 5 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስታወቁ። በናይጄርያ ሰሜን ምስራቅ በምትገኝ አንዲት መንደር የሐገሪቱ አየር ሃይል በገበያ ቦታ ፈጸመው በተባለው የአየር ድብደባ ቢያንስ 200 ሰላማዊ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተሰግቷል። የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን ወደቦች በሙሉ እንዲዘጉ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን ተከትሎ ኢራን ፈጣን የዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DDA50C68_2-podcast-4347-76768300.mp3" type="audio/mpeg" length="13199525"/>
   <itunes:duration>12:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76462205_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76756137</guid>
   <pubDate>Sun, 12 Apr 2026 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዚያ-4-ቀን-2018-ዓ-ም-፤የዓለም-ዜና/audio-76756137?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤ የትንሳኤ በዓል በኦርቶዶክስ ክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ በመላው ዓለም መከበሩን ፣በቤኒኒናውያን አዲስ ፕሬዚዳንት ለመምረጥ ዛሬ ድምፅ ሲሰጡ መዋላቸውን፣አሜሪካ እና ኢራን በፓኪስታን ባደረጉት ውይይት ስምምነት ላይ ሳይደርሱ መቅረታቸውን፣ኩዌት በሐገር ደሕንነት ላይ ያነጣጠረ የሽብር ሴራን አከሸፍኩ ማለቷን እና ሳውዲ አረቢያ በድሮንና በሚሳይል ጥቃቶች ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የሓይል መሰረተ ልማቶችን ጠግና ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጓን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ፤የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B38A2812_2-podcast-4347-76756137.mp3" type="audio/mpeg" length="8676384"/>
   <itunes:duration>07:27</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67664294_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76749636</guid>
   <pubDate>Sat, 11 Apr 2026 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 3 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-3-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76749636?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ኢትዮጵያ ውስጥ የከርቤ ዛፍ በድርቅ ምክንያት እየተመናመነ እንደሆነ አሶሺየትድ ፕረስ ዘገበ። የጅቡቲው ፕሬዝደንት ጉሌሕ 97.81% የመራጭ ድምፅ በማግኘት አሸነፉ።
የእስራኤል ጦር ባለፉት 24 ሰዓታት ሊባኖስ ውስጥ ከ200 በላይ የሂዝቦላ ኢላማዎች መደብደቡን አስታወቀ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኃላፊዎች በመካከለኛው ምስራቅ የሚደረግ የአለም አቀፍ ህግ ጥሰት እንዲቆም ጠይቁ። የኢራን እና የዩናይትድ ስቴትስ የፊት ለፊት ድርድር ዛሬ በፓኪስታን ዋና ከተማ ኢስላማባድ ከጥቂት ሰዓታት በፊት ጀምሯል።
ከ50 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ጨረቃ አቅራቢያ የነበሩት የጠፈር ተመራማሪዎች በሰላም ወደ ምድር ተመለሱ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EB65F232_2-podcast-4347-76749636.mp3" type="audio/mpeg" length="11504977"/>
   <itunes:duration>10:25</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76748667_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76743725</guid>
   <pubDate>Fri, 10 Apr 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሚያዝያ 02 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሚያዝያ-02-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76743725?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዎላይታ ዞን ከባድ ተሽከርካሪ ባደረሰው አደጋ 7 ሰዎች ሲሞቱ 6 ተጎዱ። ኢሕአፓ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ቅንጅትን ወክለው ለድሬደዋ ምክር ቤት በዕጩነት የቀረቡ አባሉን እስር አወገዘ። የጅቡቲ ዜጎች ኢስማኤል ዑመር ጉሌሕ ያሸንፉበታል ተብሎ በሚጠበቀው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ሲሰጡ ዋሉ። የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንት ጄድ ቫንስ በኢዝላማባድ ድርድር ኢራን ዩናይትድ ስቴትስን &quot;ለማታለል&quot; እንዳትሞክር አስጠነቀቁ። የኢራን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሞሐመድ ባግኸር ጋሊባፍ ድርድሩ ከመጀመሩ በፊት በሊባኖስ የተኩስ አቁም መደረግ እንዳለበት ቅድመ-ሁኔታ አስቀምጠዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ጅቡቲ, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4A3D1F7C_2-podcast-4347-76743725.mp3" type="audio/mpeg" length="12437425"/>
   <itunes:duration>11:23</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76741378_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76727446</guid>
   <pubDate>Thu, 9 Apr 2026 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>የሚያዝያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሚያዝያ-1-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76727446?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በደቡብ አፍሪካ የተለያዩ ከተሞች ባገረሸው የመጤ ጠል እንቅስቃሴ ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን ተሰማ። የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) በመጪዉ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በ10 የኢትዮጵያ ከተሞች የተቃዉሞ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያከናውን አስታወቀ።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶንዮ ጉተረዥ ኢራን በሊባኖስ ስቪል ዜጎችና መሰረተ ልማቶች ላይ የፈጸመችውን ጥቃት በጥብቅ አወገዙ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/241B56CE_2-podcast-4347-76727446.mp3" type="audio/mpeg" length="11951027"/>
   <itunes:duration>10:53</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76636394_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76713022</guid>
   <pubDate>Wed, 8 Apr 2026 16:58:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-30-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76713022?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ በሚገኙ አራት ቀበሌዎች በተከሰተ ድርቅ ከ4 ሺህ በላይ ሰዎች ቀዬያቸው ተፈናቀሉ።
የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ዑመር ጉሌሕ ዓርብ የሚካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚያሸንፉ እየተጠበቀ ነው።
እስራኤል በኢራን የሚደገፈውን የሄዝቦላህ ታጣቂ ቡድንን ለማጥቃት በሚል ሊባኖስን ደብድባለች። 
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት ዋና ፀሐፊ ማርክ ሩተ ዛሬ በዋይት ሀውስ ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በኢራን እና በአዘርባጃን የባህር ዳርቻዎች ዛሬ በሬክተር ስኬል መለኪያ 5.6 የነበረ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/CCF70EA2_2-podcast-4347-76713022.mp3" type="audio/mpeg" length="11632248"/>
   <itunes:duration>10:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76703830_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76698209</guid>
   <pubDate>Tue, 7 Apr 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 29 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-29-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76698209?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ከ80 የሚበልጡ ስደተኞች ሜድትራኒያን ባሕር ዉስጥ ሰምጠዉ ሳይሞቱ እንዳልቀረ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።ዓለም አቀፉ የፍልስተኞች ጉዳይ ድርጅት (IOM) እንደሚለለዉ 120 ስደተኞች አሳፍራ ከሊቢያ ወደ አዉሮጳ ትቀዝፍ የነበረች አነስተኛ ጀልባ ባለፈዉ ዕሁድ ሰጥማለች።32ቱ በሕይወት ተርፈዋል።-----የእስራኤል-ዩናይትድ ስቴትስና የኢራን ጦር ኃይላት አንዳቸዉ የሌላዉን ተቋማትና ይዞታዎች በደብደባቸዉን ዛሬም እንደቀጠሉ ነዉ።የቃላት ጦርነቱም እንደናረ ነዉ።---ጦርነቱ የእርዳታ ምግብ፣መድሐኒትና ቁሳቁስ እንዳይንቀሳቀስ ወይም እንዲዘገይ ማድረጉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅቶች አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢራን, እስራኤል, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EFC126FB_2-podcast-4347-76698209.mp3" type="audio/mpeg" length="13087143"/>
   <itunes:duration>12:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76317017_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76681447</guid>
   <pubDate>Mon, 6 Apr 2026 17:18:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-28-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76681447?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

እሥራኤልና አሜሪካ ዛሬ በኢራን ላይ በፈጸሙት ጥቃት ከ25 ሰዎች በላይ ተገደሉ። ከመካከላቸው የኢራን ፈጥኖ ደራሽ አብዮታዊ ዘብ የስለላ ክፍል ሃላፊ ሜጀር ጀነራል ማጃድ ክሀዴሚ ይገኙበታል። በሌላ በኩል ዛሬ በእሥራኤል ላይ ዛሬ ከኢራን ከሂዝቦላ እና ከየመን በተመሳሳይ ጊዜ ጥቃቶች ተፈጽመውባታል

ኢራንና ዩናይትድ ስቴትስ ለ45 ቀናት የተኩስ አቁም እንዲያደርጉና የሆርሙዝ ሰርጥም እንዲከፈት የቀረበውን ረቂቅ ምክረ ሃሳብ ኢራን እንደማትቀበለው አስታወቀች

የናይጀሪያ ጦር ት ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በተፈፀሙ ሦስት ጥቃቶች ቢያንስ 26 ሰዎች መገደላቸውን አስታወቁ ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ናይጄሪያ, ዩናይትድ ስቴትስ, እሥራኤል, ኢራን, የአውሮጳ ህብረት, የባህረ ሰላጤው አገራት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/71A9696F_2-podcast-4347-76681447.mp3" type="audio/mpeg" length="13086137"/>
   <itunes:duration>12:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76670546_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76674430</guid>
   <pubDate>Sun, 5 Apr 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-27-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76674430?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ከሊብያ ስደተኞችን አሳፍራ ወደ አውሮፓ ለማሻገር ትቀዝፍ የነበረች ጀልባ በሜዲትራንያን ባሕር በመስጠሟ ከ70 በላይ ስደተኞች እስከ አሁን ደብዛቸው አልተገኘም። ሰሜንናዊ ምስራቅ ናይጄሪያ ታጣቂዎች ትናንት ቅዳሜ በፈጸሙት ጥቃት አራት የፖሊስ መኮንኖች ተገደሉ ። ኢራን በዛሬው ዕለት በኬዌትና በባህሬን የሀይል መሰረተ ልማቶች ላይ ብርቱ ጥቃት መፈጸሟን የየሐገራቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/306BEB0F_2-podcast-4347-76674430.mp3" type="audio/mpeg" length="8004475"/>
   <itunes:duration>06:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76618052_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76663716</guid>
   <pubDate>Sat, 4 Apr 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-26-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76663716?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና፤ የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ከአንድ ሺ ለሚበልጡ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉ፤ሴኔጋል ከኢራን ጦርነት ጋር ተያይዞ የተከሰተውን የነዳጅ ወጭ ለመቀነስ የባለስልጣናትን የውጭ ጉዞ መገደቧን፣ የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃቶች ኢራን ውስጥ ዛሬም በርካታ ቦታዎችን ኢላማ ማድረጋቸውን፣ የተባበሩት መንግስታት የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥን ለማስከፈትን በተመለከተ ለዛሬ ታቅዶ የነበረው ድምጽ አሰጣጥ ለሌላ ጊዜ መገፋቱን ፤አሜሪካ በኢራን ተመቶ ከወደቀ አውሮፕላን አንድ አብራሪዋን መታደጓን ባለስልጣናት መግለፃቸውን እና ኔዘርላንድ በሚገኝ አንድ የእስራኤል ደጋፊ ማዕከል ላይ ፍንዳታ በመከሰቱን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የኢራን ጦርነት, የአሜሪካ የጦር ጀት, የመጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E45DB544_2-podcast-4347-76663716.mp3" type="audio/mpeg" length="12992089"/>
   <itunes:duration>11:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69759926_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76655882</guid>
   <pubDate>Fri, 3 Apr 2026 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-25-ቀን-2018-ዓ-ም-፤የዓለም-ዜና/audio-76655882?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና፤ በሀዋሳ ከተማ በመኪና አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፣ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በአንድ ሆስፒታል ላይ ባደረሰው የድሮን ጥቃት 10 ሰዎች መገደላቸውን፤የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት አሜሪካ በሀገራቸው ላይ የጣለችው ማዕቀብ «ለሩዋንዳ ስድብ» ሲሉ መግለፃቸውን፤በኢራን ጦርነት የነዳጅ ዋጋ በማሻቀቡ የምግብ ዋጋ እየጨመረ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት ማስታወቁን፤ኢራን እና እሥራኤል አንዳቸው በአንዳቸው ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት መቀጠሉን፤ ኢራን ዉስጥ አንድ የአሜሪካተዋጊ ጄት ተመትቶ ወደቀ መባሉን እንዲሁም ፈረንሳይ እና ደቡብ ኮሪያ የሆርሙዝ ሰርጥን ለማስከፈት በጋራ እንደሚሰሩ መግለፃቸውን ያስቃኛል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የመጋቢት 25 ቀን 2018 የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C5331E0B_2-podcast-4347-76655882.mp3" type="audio/mpeg" length="14025846"/>
   <itunes:duration>13:02</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76652200_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76648321</guid>
   <pubDate>Thu, 2 Apr 2026 16:44:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-24-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76648321?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የጣሊያን የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች የ19 ተሰዳጆችን አስከሬን ማግኘታቸው ተገለጸ። ሌሎች 58 ተሰዳጆችን በሕይወት አትርፈዋል። 
ከአሜሪካን የተባረሩ 12 ወደየትውልድ ሀገራቸው መመለስ የማይችሉ ስደተኞች ዩጋንዳ መግባታቸውን የዩጋንዳ የሕግ ማኅበረሰብ ዛሬ አስታወቀ።

ኢራን በዛሬው ዕለትም በእስራኤል እና በባሕረ ሰላጤው የአረብ ሃገራት ላይ የሚሳኤል ጥቃቷን አጠናክራ ቀጥላለች። ፕሬዝደንት ትራምፕ ኢራን ከእንግዲህ የሚያሰጋ ኃይል የላትም እያሉ ነው። ፈረንሳይ የሆርሙዝን መተላለፊያ ለማስከፈት ኃይል መጠቀሙ አዋጪ እንዳልሆነ አሳስባለች። 
ሩሲያ ቡሼር ከተሰኘው ከኢራኑ የኒኩሊየር የኃይል ተቋም ዜጎቿን ማስወጣት ጀምራለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1F0C9137_2-podcast-4347-76648321.mp3" type="audio/mpeg" length="13236044"/>
   <itunes:duration>12:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76636360_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76630693</guid>
   <pubDate>Wed, 1 Apr 2026 17:39:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-23-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76630693?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል &quot;አስቻይ ኹኔታ&quot; የለም በሚል አጀንዳ የማሰባሰብና የጉባኤ ተሳታፊ ልየታ ሥራ ዛሬ አዲስ አበባ ከሚኖሩና ከክልሉ መጡ ከተባሉ የትግራይ ተወላጆች ጋር ማካሄድ በጀመረበት በዛሬው መድረክ ሥራው በክልሉ ውስጥ እንዲደረግ ተጠየቀ ። 

ሁለተኛው ወሩን በያዘው የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት አሜሪካና እሥራኤል የኢራን የብረታ ብረት ማምረቻዎችን ደበደቡ። 


የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የሚካሄድ ምንም ዓይነት ድርድር የለም ሲሉ አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን, አዲስ አበባ, ልየታ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/97EFBF2F_2-podcast-4347-76630693.mp3" type="audio/mpeg" length="11215423"/>
   <itunes:duration>10:06</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76622274_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76613589</guid>
   <pubDate>Tue, 31 Mar 2026 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የመጋቢት 22 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የመጋቢት-22-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76613589?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን በገጠሙት ጦርነት ምክንያት ለኢትዮጵያ ነዳጅ የሚያቀርቡ ሀገራት በውላቸው መሠረት ማቅረብ እንደማይችሉ ማሳወቃቸውን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ተናገሩ። የሶማሊያ ጦር የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ግዛት ትልቅ ከተማ የሆነችው ባይዶዋን ተቆጣጠረ። እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነትና የኢራን አፀፋ የመካከለኛዉ ምሥራቅ ሐገራትን ማዉደሙን ለሁለተኛ ወር እንደቀጠለ ነዉ። ጦርነቱ እንዲቆም ፓኪስታን እና ቻይና ጠይቀዋል እስራኤል በጦር ፍርድ ቤቶች ጥፋተኛ የተባሉ ፍልስጤማውያን ሁሉ በስቅላት እንዲቀጡ ያጸደቀችው ሕግ እጅግ አሳሳቢ እንደሆነ የአውሮጳ ኅብረት ኮሚሽን ሥጋቱን ገለጸ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሶማሊያ, እስራኤል, ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/52C79CA5_2-podcast-4347-76613589.mp3" type="audio/mpeg" length="11216954"/>
   <itunes:duration>10:07</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76604524_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76598646</guid>
   <pubDate>Mon, 30 Mar 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-21-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76598646?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል, ሩስያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4288C308_2-podcast-4347-76598646.mp3" type="audio/mpeg" length="11062402"/>
   <itunes:duration>09:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76592857_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76586162</guid>
   <pubDate>Sun, 29 Mar 2026 16:30:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የመጋቢት 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የመጋቢት-20-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76586162?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሶማሊያ ፌድራል መንግሥት እና የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ግዛት በመካከላቸው የተፈጠረውን ውጥረት ከማባባስ እንዲቆጠቡ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ይሱፍ አሳሰቡ። አሜሪካና እስራኤል ከኢራን የሚያካሒዱት ውጊያ የሚቆምበት ሁኔታ ላይ ለመወያየት የቀጠናው ቁልፍ ሀገራት ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በፓኪስታን ተሰበሰቡ። ጦርነቱ ዓለም አቀፍ ሕግ እንደሚጥስ ቡንደስታግ ተብሎ የሚጠራው የጀርመን ምክር ቤት የምርምር አገልግሎት ይፋ ያደረገው ሪፖርት አሳየ። በአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕና ፖሊሲዎቻቸውን ለመቃወም በተለያዩ ከተሞች በተካሔዱ ሰልፎች ቢያንስ 8 ሚሊዮን ሰዎች ተሳትፈዋል ተብሎ እንደሚገመት አዘጋጆቹ አስታወቁ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሶማሊያ, የአፍሪካ ኅብረት, ኒጀር, ኢራን, እስራኤል, አሜሪካ, ጀርመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5E6AAAE0_2-podcast-4347-76586162.mp3" type="audio/mpeg" length="9260388"/>
   <itunes:duration>08:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76580080_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76579421</guid>
   <pubDate>Sat, 28 Mar 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 19፣ ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-19፣-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76579421?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ያስከተለው ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት በአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ለከፋ እንግልት እያጋለጠ ነው ተባለ። 
•	በዜጎች ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በተጠረጠሩ የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት ባለቤቶች ላይ ክስ ተመሰረተ።
•	በኢራን የሚደገፉ የየመኑ ሁቲ አማፂያን በእስራኤል ላይ የሚሳይል ጥቃት መፈጸማቸውን አስታውቁ። 
•	በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ገበሬዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ እንደሚገኝ ተዘገበ። 
•	በሜድትራንያን ባህር ላይ በአነስተኛ የፕላስቲክ ጀልባ ሲጓዙ ከነበሩ ስደተኞች መካከል 22ቱ በግሪክ የባሕር ጠረፍ መሞታቸው ተሰማ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BB3D6768_2-podcast-4347-76579421.mp3" type="audio/mpeg" length="10215246"/>
   <itunes:duration>09:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76569640_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76571210</guid>
   <pubDate>Fri, 27 Mar 2026 17:59:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-18-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76571210?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል &quot;አስቻይ ኹኔታ እስኪፈጠር&quot; የክልሉን አጀንዳ የማሰባሰብ እና የምክክር ጉባኤ ተሳታፊዎች ልየታን በአዲስ አበባ ለማካሄድ መገደዱን አስታወq።። ኮሚሽኑ እንዳለው ምክክሩ ከመጋቢት 23 እስከ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።

ለአፍሪቃ ሀገራት የተላኩ የኮሌራ መከላከያ መድኃኒቶችና ቁሳቁሶች በኢራን ጦርነት ምክንያት ወደሚፈለጉበት ሀገራት መድረስ አለመቻላቸው ተዘገበ። መድኃኒቶቹ ች ዱባይ በሚገኝ መጋዘን ተከማችተው እንደሚገኙተገልጿል ።

ዛሬ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ለማለፍ የሞከሩ ሁለት እቃ ጫኝ የቻይና መርከቦች በሰርጡ ሳያልፉ ተመልሰዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን, ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ, ትግራይ, አዲስ አበባ, ኢራን, እሥራኤል, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4B2DF01F_2-podcast-4347-76571210.mp3" type="audio/mpeg" length="11337834"/>
   <itunes:duration>10:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76560563_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76551079</guid>
   <pubDate>Thu, 26 Mar 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-17-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76551079?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በጅቡቲ የባሕር ጠረፍ አንድ የስደተኞች ጀልባ በመስጠሙ 9 ሲሞቱ 45ቱ እስከአሁን ደብዛቸውን ማግኘት እንዳልተቻል ፤ የኢራን እስላማዊ ዘብ የባሕር ሃይል አዛዥ በእስራኤል መገደላቸውን ተሰማ። የየመን ሁቲ አማጽያን ከኢራን ጎን እንደሚቆሙና አስፈላጊ ከሆነም በቀይባሕር ባብ አልመንደብ የሚተላለፉ መርከቦችን አደጋ ላይ እንደሚጥሉ አስታወቁ። ሩስያ በደቡባዊ የኦዴሳ ግዛት በምትገኘው አንዲት የወደብ ከተማ ላይ የድሮን ጥቃት በመፈጸም በሐይል መሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት አደረሰች ተባለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, እስራኤል, ኢራን, ሩስያ, የመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/89F15D73_2-podcast-4347-76551079.mp3" type="audio/mpeg" length="11137935"/>
   <itunes:duration>10:02</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76542807_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76531046</guid>
   <pubDate>Wed, 25 Mar 2026 16:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የረቡዕ መጋቢት 16 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የረቡዕ-መጋቢት-16-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76531046?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ ከምርጭ ራሳችንን እስከማግለል ርምጃ ልንወስድ እንችላለን&quot; - የ4 ፓርቲዎች ቅንጅት፤ ካርቱም፥ የሱዳን ድንበር ከተማ ኩርሙክ አስተዳዳሪ ከተማዪቱ በፈጥኖ ደራሽ ለመያዟ ኢትዮጵያ እጇ አለበት አሉ፤ አ.አ፥ 922 ባሕር ስደተኞች በበቀይ ባሕር ያለቁበት 2025 ዓመት ከምንጊዜውም በላይ ገዳዩ ተባለ፤ ራባት፥ ሞሮኮ የአይ ኤስ አሸባሪዎች የተባሉ ተጠርጣሪዎችን ከስፑን ጋር በመቀናጀት በቁጥጥር ስር ማዋሏን ገለጠች፤ ቴሕራን፥ ኢራን «ዩናይትድ ስቴትስ የምትደራደረው ከገዛ ራሷ ጋር ነው» አለች፤ ትሪፖሊ፥ የሊቢያ የባሕር በር ጠባቂዎች ጠባቂዎች ጉዳት የደረሰባት የሩስያ ነዳጅ ጫኝ መርከብን አሸሹ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዩናይትድ ስቴትስ, ኢራን, ሊቢያ, ሩስያ, ዩክሬን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/94CD85BB_2-podcast-4347-76531046.mp3" type="audio/mpeg" length="11399314"/>
   <itunes:duration>10:18</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76388345_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76513018</guid>
   <pubDate>Tue, 24 Mar 2026 16:22:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-15-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76513018?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የትግራይ ቴሌቪዥን የዜና ክፍል ባልደረባ የሆነው ጋዜጠኛ ዮሐንስ ብርሃነ ኢ- ሕገመንግሥታዊ &quot;አፈና እና እሥር&quot; እንደተፈፀመበት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ገለፀ። በለፉት 3 ወራት ግድም በሱዳን በተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች ከ500 በላይ ሱዳናውያን መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥ ካልከፈተች በሃይል መሰረተ ልማቶቿ ብርቱ ጥቃት እንደሚሰነዝሩ የሰጡትን የ2 ቀናት ቀነ ገደብ ወደ 5 ቀናት መራዘሙን ከገለጹ በሰአታት ጊዜ ውስጥ በኢራን ሁለት የሃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተሰማ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, እስራኤል, አሜሪካ, ጦርነት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/80A21E7B_2-podcast-4347-76513018.mp3" type="audio/mpeg" length="11423714"/>
   <itunes:duration>10:19</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76498849_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76494326</guid>
   <pubDate>Mon, 23 Mar 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-14-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76494326?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በህገ ወጥ መንገድ ወደ ኬኒያ ሲሻገሩ ደረስኩባቸው ያላቸውን 48 ኤርትራዊያንን በቁጥጥር ሥራ ማዋሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ፖሊስ አስታወቀ ፡፡

•	የናይጄሪያው ግዙፉ የዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ነዳጅ መላክ መጀመሩን አስታወቀ።

•	ማሊ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎቿ ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለማስቆም በደረሰችው ስምምነት በርካታ ጂሃዲስቶችን ከእስር ለቀቀች። 

•	የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ወሳኙን የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ለአለም አቀፍ የንግድ መርከቦች እንድትከፍት ያስቀመጡትን የጊዜ ገደብ ለአምስት ቀናት ማራዘማቸውን አስታወቁ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/66803113_2-podcast-4347-76494326.mp3" type="audio/mpeg" length="12083394"/>
   <itunes:duration>11:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76493366_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76476835</guid>
   <pubDate>Sun, 22 Mar 2026 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76476835?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በሱዳን ምዕራባዊ ዳርፉር ግዛት በሚገኝ አንድ ሆስፒታል ላይ በተፈጸመ ጥቃት፣ 13 ሕፃናትን ጨምሮ በትንሹ 64 ሰዎች መገደላቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። 

•	ኢራን በእስራኤል የበረሃ ከተሞች ላይ በፈጸመችው የሚሳኤል ጥቃት ከ100 በላይ ሰዎች ቆሰሉ ። 

•	በቃጣር በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉን የቃጣር እና የቱርክ ባለስልጣናት አስታወቁ። •	ቱርክ፣ እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ሰላማዊ ዕልባት እንዲያገኝ ጥረት እያደረገች መሆኑ ተሰማ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/255B95C5_2-podcast-4347-76476835.mp3" type="audio/mpeg" length="10358600"/>
   <itunes:duration>09:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76476280_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76469339</guid>
   <pubDate>Sat, 21 Mar 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 12 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-12-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76469339?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ እና የኬንያ መዲና ናይሮቢን ጨምሮ በአስራ ሁለት ከተሞች የአደጋ እና ሰብአዊ ድጋፍ ምላሽ ቀጠናዊ ማዕከላት ልታቋቁም ነው። ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል በኢራን ኢስፋሃን ግዛት የሚገኘው የናታንዝ የኒኩሊየር ማብለያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ ጥቃት መፈጸማቸውን የኢራን መገናኛ ብዙሃን አስታወቁ። እስራኤል በሶሪያ ጦር ካምፕ የፈጸመችው ጥቃት ሳውዲ አረቢያ «ወረራ» ስትል አወገዘችው።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D5398667_2-podcast-4347-76469339.mp3" type="audio/mpeg" length="11616573"/>
   <itunes:duration>10:32</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76469171_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76458647</guid>
   <pubDate>Fri, 20 Mar 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76458647?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>1447 ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል ፊጥር በዓል ዛሬ አዲስ አበን ጨምሮ በመላው ኢትዮጵያ በእስልምና ሐይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሯል። የእስራኤል ጦር ዛሬ ጠዋት በቴህራን ባካሄደው ድብደባ የኢራን እስላማዊ አብዮት ዘብ ቃል አቀባይ መግደሉን አስታወቀ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ታላቋ ብሪታንያን አስጠነቀቁ። የፈረንሳይ የባሕር ሐይል አባላት የሩስያ ድፍድፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን የሐገሪቱ ፕረዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን በኤክስ ገጻቸው ገልጸዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B308410C_2-podcast-4347-76458647.mp3" type="audio/mpeg" length="10236814"/>
   <itunes:duration>09:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/74781876_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76439628</guid>
   <pubDate>Thu, 19 Mar 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ መጋቢት 10 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-መጋቢት-10-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76439628?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አአ፥በሰው ሠራሽ አስተውሎት ወይም &#039;AI&#039; የተሠሩ ምስሎች ሚና በኢትዮ ኤርትራ ወታደራዊ ውጥረት፤ አ.አ፥ ኢትዮጵያ ውስጥ ወቅታዊው የነዳጅ እትረት ማጓጓዣ ስርዓቱ ላይ ተግዳሮት ፈጥሯል፤ ንጃሜና፥ ከሱዳን የተሰነዘረ የሰው አልባ ጥቃት ጎረቤት ቻድ ውስጥ 17 ሰው ገደለ፤ ላሙ፥ በኢራን ጦርነት የተነሳ በሺህዎች የሚቆጠሩ ፖርሼ ተሽከርካሪዎች ኬኒያ ተራገፉ፤ ብራስልስ፥ በአውሮጳ ኅብረት መሪዎች ስብሰባ ላይ የተገኙት የተመድ ዋና ጸሐፊ የኢራን ጦርነት እንዲያበቃ ጥሪ አስተላለፉ፤ ቴሕራን፥ ኢራን ፍኖተ-ሆርሙዝ ላይ መርከቦችን ለማስከፈል እያጤንኩ ነው አለች</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዜና, የዓለም ዜና, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A3E8382F_2-podcast-4347-76439628.mp3" type="audio/mpeg" length="13290060"/>
   <itunes:duration>12:16</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76429866_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76418753</guid>
   <pubDate>Wed, 18 Mar 2026 17:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት  9 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-9-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76418753?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የመጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዶ/ር ሲሳይ አውግቸው በዋስ እንዲለቀቁ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰጥቶት የነበረውን ውሳኔ ዛሬ ውድቅ አደረገው። የተከ

የእስራኤል ጦር ኃይል የኢራንን የስለላ ጉዳይ ሚንስትር ኢስማኢል ኻቲብን መግደሉን አስታወቀ። ኢራን ግድያዉን አላረጋገጠችም።

የጀርመን መራኄ መንግሥት ፍሪድሪሽ ሜርስ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና እሥራኤል በኢራን ላይ ስለከፈቱት ጦርነት፣ ዩናይትድ ስቴትስ ለጀርመን አማክራ ቢሆን ኖሮ፣ እርምጃው እንዳይወሰድ እንመክራቸው ነበር ሲሉ አስታወቁ። ሜርስ እንዳሉት ዋሽንግተን ስለጦርነቱ ጀርመንን አላማከረችም።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DCD2A0C8_2-podcast-4347-76418753.mp3" type="audio/mpeg" length="11409354"/>
   <itunes:duration>10:19</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76408741_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76400715</guid>
   <pubDate>Tue, 17 Mar 2026 16:32:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-8-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76400715?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የደቡብ ሱዳን ጦር እና በአማጽያን መካከል የተቀሰቀሰውን አዲስ ግጭት ሽሽት ከ100 ሺ በላይ የአኮቦ ከተማ ነዋሪዎች ድንበር አቋርጠው ኢትዮጵያ መግባታቸውን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ አስታወቀ። •	የሶማሊያዋ የጁባላንድ ግዛት አስተዳደር ከሞቃዲሾው ፌዴራላዊ መንግስት ጋር ያለውን ማንኛውንም ዓይነት ግንኙነት እና ትብብር ማቋረጡን አስታወቀ። •	በሰሜናዊ ምስራቅ ናይጄሪያ በደረሰ ተከታታይ የአጥፍቶ መጥፋት የቦምብ ጥቃት በትንሹ 23 ሰዎች ተገደሉ። •	እስራኤል ከፍተኛውን የኢራን የደህንነት ባለስልጣን አሊ ላሪጃኒን መግደሏን አስታወቀች።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E09D82DD_2-podcast-4347-76400715.mp3" type="audio/mpeg" length="12845241"/>
   <itunes:duration>11:49</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76393641_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76385311</guid>
   <pubDate>Mon, 16 Mar 2026 17:36:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-7-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76385311?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በኢትዮጵያ “ነዳጅን በቁጠባ እና ለመሰረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም” እንደሚያስፈልግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ።የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀዘናቸውን ለኢትዮጵያ ገለፁ። ኬንያ ፤ ሩሲያ የኬንያ ዜጎችን ለውትድርና መመልመሏን ለማቆም ተስማማች። ኢራን በኳታር እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ ጥቃት ሰነዘረች። ትራምፕ „የኔቶ አባል ሀገራት አሜሪካን ካላገዙ የኔቶ የወደፊት እጣ ፈንታ ጥሩ አይሆንም” አሉ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EB8A172F_2-podcast-4347-76385311.mp3" type="audio/mpeg" length="12054028"/>
   <itunes:duration>10:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76385093_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76367463</guid>
   <pubDate>Sun, 15 Mar 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 06 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-06-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-76367463?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ የመሸጫ ዋጋ ላይ ያደረገውን ጭማሪ ተከትሎ በአዲስ አበባ የሕዝብ መጓጓዣ ከ5 እስከ 20 ብር የታሪፍ ማሻሻያ ተደረገ። የሩሲያ ጦር በዩክሬን በመካሔድ ላይ ለሚገኘው ጦርነት ኬንያውያንን በግዳጅ ከመመልመል እንዲታቀብ ግፊት ለማድረግ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙሳሊያ ሙዳቫዲ ወደ ሞስኮ አቀኑ። በኮንጎ ሪፐብሊክ ዜጎች ድምጽ ሲሰጡ ዋሉ። አሜሪካና እስራኤል ከኢራን የገጠሙትን ጦርነት የቀሰቀሱ መሪዎች ውጊያውን እንዲያስቆሙ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ ጳጳሳት ሊዎ 14ኛ ጥሪ አቀረቡ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በባርሴሎና እና በሴዑል የተካሔዱ የማራቶን የሩጫ ውድድሮችን አሸነፉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, እስራኤል, አሜሪካ, ኢራን, ኬንያ, ሩሲያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A3572323_2-podcast-4347-76367463.mp3" type="audio/mpeg" length="11124356"/>
   <itunes:duration>10:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76366560_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">76362058</guid>
   <pubDate>Sat, 14 Mar 2026 16:53:00 GMT</pubDate>
   <title>የመጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የመጋቢት-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-76362058?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በታንዛኒያ ኃይቅ ላይ ጀልባቸው ተገልብጦ ሰባት የጤና ባለሙያዎች ህይወት አለፈ።የዩጋንዳ ተቃዋሚ መሪ ቦቢ ዋይን ከሀገር መውጣታቸውን አስታወቁ።አሸዋ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ በእስራኤል እና በጋዛ ሰርጥ እየነፈሰ ነው። ዩናይትድ ስቴትስ ኻመኔይና ከፍተኛ ባለስልጣናትን ለመያዝ 10 ሚሊዮን ወሮታ እከፍላለሁ አለች። በኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ጉዳት ደረሰበት።ሰሜን ኮሪያ አስር የሚጠጉ የባለስቲክ ሚሳኤሎችን አስወነጨፈች</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A93AE3BC_2-podcast-4347-76362058.mp3" type="audio/mpeg" length="12300487"/>
   <itunes:duration>11:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76359861_806.jpg"/>
  </item>
 </channel>
</rss>