<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0" xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" xmlns:spotify="http://www.spotify.com/ns/rss" xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/" xmlns:content="http://purl.org/rss/1.0/modules/content/" xmlns:georss="http://www.georss.org/georss" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">
 <channel>
  <title>የዓለም ዜና</title>
  <link>https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%9C%E1%8A%93/program-17365945?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
  <description>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</description>
  <language>am</language>
  <copyright>2026 DW</copyright>
  <pubDate>Tue, 1 Sep 2026 18:55:08 GMT</pubDate>
  <lastBuildDate>Tue, 1 Sep 2026 18:55:08 GMT</lastBuildDate>
  <atom:link href="https://rss.dw.com/xml/podcast_amh_nachrichten" rel="self"/>
  <image>
   <url>https://static.dw.com/image/67741521_7.jpg</url>
   <title>የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%9C%E1%8A%93/program-17365945?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
  </image>
  <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67741521_7.jpg"/>
  <itunes:block>no</itunes:block>
  <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
  <itunes:author>DW</itunes:author>
  <itunes:owner>
   <itunes:name>DW</itunes:name>
   <itunes:email>podcasts@dw.com</itunes:email>
  </itunes:owner>
  <itunes:subtitle>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</itunes:subtitle>
  <itunes:summary>ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል።       የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።</itunes:summary>
  <itunes:category text="News">
   <itunes:category text="Daily News"/>
  </itunes:category>
  <spotify:countryOfOrigin>et</spotify:countryOfOrigin>
  <ttl>10</ttl>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78654577</guid>
   <pubDate>Tue, 1 Sep 2026 17:08:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-26-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78654577?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርዕስተ ዜና 
የኬንያ የአቪዬሽን ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማቸውን ማቋረጣቸው ተገለፀ ። 

የዛምቢያው ፕሬዝዳንት ሀካይንዴ ሂቺሌማ ለሁለተኛ የስልጣን ዘመን ዛሬ ቃለ መሀላ ፈጸሙ ። 

የኢራን ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽክያን ሩሲያ በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ላይ ለያዘችው አቋም ፑቲንን አመሰገኑ። ፑቲንም ፔሽኬቭያንን ለተጋድሎአቸው አወደሱ</description>
   <category>ፖለቲካ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኬንያ, ዛምብያ, ኢራን, ሩስያ, ዩናይትድ ስቴትስ, ኔፓል, ኖርዌይ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E1CEF961_2-podcast-4347-78654577.mp3" type="audio/mpeg" length="12658139"/>
   <itunes:duration>11:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78608648_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78579750</guid>
   <pubDate>Mon, 31 Aug 2026 16:36:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የነሐሴ 25 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የነሐሴ-25-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78579750?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአንድ ሣምንት 2,463 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግሥት ከ6,000 በላይ ሰዎች በኢቦላ መያዛቸውን አረጋገጠ። በሱዳን የታቀደው ብሔራዊ ውይይት “የመጨረሻ ግብ በሕጋዊ ሲቪል ተቋማት የምትመራ፣ አንድ ወጥ ብሔራዊ የጸጥታ መዋቅር” ያላት “የተባበረች፣ ሉዓላዊ እና ሰላማዊ” አገር መፍጠር ሊሆን እንደሚገባ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን መከረ። ሕንድ ከፓኪስታን ጋር የተፈራረመችውን የውኃ መጋራት ሥምምነት እንድታከብር በፍርድ ቤት የተላለፈባትን ውሳኔ ውድቅ አደረገች። የአሜሪካና ኢራን ጦርነት ዳግም ሲያገረሽ በዓለም ገበያ የነዳጅ ዋጋ ጨመረ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሳዑዲ አረቢያ, ሱዳን, ኬንያ, አሜሪካ, ኢራን, ሕንድ, ፓኪስታን, ኮንጎ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B2A7878D_2-podcast-4347-78579750.mp3" type="audio/mpeg" length="12424538"/>
   <itunes:duration>11:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78575295_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78566101</guid>
   <pubDate>Sun, 30 Aug 2026 16:35:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 24 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-24-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78566101?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛምቢያ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በሐገር ክህደት ወንጀል እንደተከሰሱ የሐገሪቱ አቃቤ ሕግ አስታወቀ። በኒጀር ዋና ከተማ ኒያሚ በወታደሮች ተቀስቅሶ የነበረው ዓመጽ በኒጀር መንግስት ታማኝ ወታደሮችና በሐገሪቱ ያሉ የሩስያ የአፍሪካ ጓድ ጦር አባላት ድጋፍ መክሸፉን ተከትሎ ከተማዋ በዛሬው ዕለት አንጻራዊ ሰላም ማግኘቷን ተነገረ። እስራኤል በማዕከላዊ የጋዛ ሰርጥ ፈጸመችው በተባለ የአየር ጥቃት 2 ፍልስጤማውያን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የሕክምና ምንጮች አስታወቁ። ቱርክ፣ ሳውዲ ዓረቢያና ፓኪስታን በጋራ የመከላከያ ስምምነት ላይ ለመምከር ነገ በኢስታምቡል እንደሚገናኙ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F873736D_2-podcast-4347-78566101.mp3" type="audio/mpeg" length="9729044"/>
   <itunes:duration>08:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78559619_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78558913</guid>
   <pubDate>Sat, 29 Aug 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 23 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-23-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78558913?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ ወደ ኢትዮጵያ ሊያቀኑ ነው። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ይሱፍ በደቡብ ሱዳን ኢትዮጵያውያን ሰላም አስከባሪ ወታደሮች የተገደሉበትን ጥቃት አወገዙ። የአርባ ምንጭ ከተማ ፖሊስ “በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ” ያላቸውን 32 ኤርትራውያን በቁጥጥር ሥር እንዳዋለ አስታወቀ። ሩሲያ ከኪየቭ አቅራቢያ በሚገኝ መጋዘን ላይ በድሮን በፈጸመችው ጥቃት 37 ሰዎች መገደላቸውን የዩክሬን ባለሥልጣናት ገለጹ። ኔፓልና ቲቤት በሚዋሰኑበት ተራራማ አካባቢ በደረሰው የደራሽ ጎርፍ አደጋ መሞታቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 682 ደረሰ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አሜሪካ, ኤርትራ, ኒጀር, ዩክሬን, ሩሲያ, ቲቤት, ኔፓል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EF5D8508_2-podcast-4347-78558913.mp3" type="audio/mpeg" length="11905381"/>
   <itunes:duration>10:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78554778_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78551035</guid>
   <pubDate>Fri, 28 Aug 2026 17:00:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 22 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-22-ቀን-2018-ዓ-ም፤-የዓለም-ዜና/audio-78551035?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና ፤የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለስድስት ወራት ተቋርጦ የነበረውን የሮይተርስ ቋሚ የዜና ወኪል ዘጋቢዎች የሥራ ፈቃድ ማደሱን መግለፁን ፣በደቡብ ሱዳን 49 ሰዎች በታጣቂዎች መገደላቸውን ባለስልጣናት መግለፃቸውን፣ኤስዋቲኒ አወዛጋቢ በሆነ የሶስተኛ ሀገር ስምምነት መሰረት ሁለት ስደተኞችን ከአሜሪካ መቀበሏን፣በሟቹ የኖሮዌ ንጉስ ሀኖርድ አምስተኛ ምትክ ልጃቸው ንጉሥ ሃኮን ስምንተኛ ተብለው መሰየማቸውን ፣ኢራን ከአሜሪካ ጋር ለሚደረግ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሔ በሩ ጨርሶ አለመዘጋቱን መግለጿን እንዲሁም በኔፓል በደረሰው ከባድ የጎርፍ አደጋ ከ300 በላይ ህንዳውያን የደረሱበት አለመታወቁን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የኖሮዌ ንጉስ ሞት, ኢትዮጵያ, ኢራን, ደቡብ ሱዳን, የዓለም ዜና, የነሐሴ 22 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1145B7A1_2-podcast-4347-78551035.mp3" type="audio/mpeg" length="14344843"/>
   <itunes:duration>13:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78526328_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78537203</guid>
   <pubDate>Thu, 27 Aug 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ሐሙስ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ነሐሴ-21-ቀን-2018-ዓ-ም-ሐሙስ/audio-78537203?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤ -በያዝነዉ ነሐሴ ወር ብቻ ከ 60 በላይ ኢትዮጵያዉያን ፤ ከዕፅ ዝዉዉር ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን ከሳዉዲ አረብያ የሚወጡ ዘገባዎች አመላከቱ። -በኔፓል እና በቲቤት ድንበር አካባቢ በተከሰተው አውዳሚ ድንገተኛ የጎርፍ የሟቾች ቁጥር ከ 300 በላይ ደረሰ። ከ 1300 በላይ ሰዎች ደግሞ የደረሱበት አይታወቅም።-የአሜሪካው 9/11 ወይም የመስከረም 11 ዱ የሽብር ጥቃት ዋና አቀናባሪ ተጠርጣሪ ካሊድ ሼክ መሐመድ ከ20 ዓመት እስራት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ፍርድ ሊቀርብ መሆኑ ተሰማ።-የበቦስኒያ የጦር ወንጀለኛ ጄኔራል ራትኮ ምላዲች በ 84 ዓመታቸዉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/67046762_2-podcast-4347-78537203.mp3" type="audio/mpeg" length="13042115"/>
   <itunes:duration>12:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67581921_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78515971</guid>
   <pubDate>Wed, 26 Aug 2026 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-20-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78515971?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና የኦባሳንጆን የሰሞኑን የመቀሌ ጉብኝት በበጎ እንደሚመለከተው የአሜሪካ ኤምባሲ መግለፁን፣በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ሁኔታ በትኩረት እና በስጋት እየተመለከቱት መሆኑን መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የምዕራባዉያን ዲፕሎማቶች ማስታወቃቸውን፣የታንዛኒያ ምክትል ፕሬዝዳንት ከስልጣን መልቀቃቸውን፣አሜሪካ በኢራን ላይ አዲስ የጣለችው የኢኮኖሚ ማዕቀብ ምንም አይነት ግብ አያሳካም ሲሉ የኢራኑ ፕሬዝዳንት መናገራቸውን፣የአሜሪካ የስለላ ኃላፊ ከሩሲያ አቻዎቻቸው ጋር መወያየታቸው ን እንዲሁም በጀርመን አንድ የፍራንክፈርት አውሮፕላን ጣቢያ ሰራተኛ በወባ ህይወቱ ማለፉን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ትግራይ ክልል, ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ, የአሜሪካ ኤምባሲ, የዓለም ዜና, የነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/10EBB655_2-podcast-4347-78515971.mp3" type="audio/mpeg" length="11464997"/>
   <itunes:duration>10:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70770685_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78501032</guid>
   <pubDate>Tue, 25 Aug 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-19-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78501032?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ደቡብ ሱዳን ፤ ሁለት ኢትዮጵያዊ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም አስከባሪዎች ተገደሉ። የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦባሳንጆ የመቀሌ ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ። ኢትዮጵያ እ.ጎ.አ. በ2028 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ሰነዷን በይፋ አቀረበች። የግሪክ የባህር ዳርቻ ጠባቂዎች 79 ስደተኞችን ታደጉ። ዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማቶቿን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ልትመልስ ነው። 1501ኛው የመውሊድ በዓል ዛሬ ተከበረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የድሮን ጥቃት, ኢትዮጵያ, ካፍ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/9EB82DB2_2-podcast-4347-78501032.mp3" type="audio/mpeg" length="11696653"/>
   <itunes:duration>10:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75148970_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78489489</guid>
   <pubDate>Mon, 24 Aug 2026 17:21:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ነሐሴ-18-ቀን-2018-ዓ-ም-ሰኞ/audio-78489489?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤ በጫካ የሚገኙትና የፋኖ ንቅናቄ ተራ አባል ነኝ ሲሉ የገለፁልን አቶ እስክንድር ነጋ፤ ባለፉት አራት ዓመታት ከበርካታ የግድያ ሙከራ ማምለጣቸዉን ተናገሩ። እስክንድር ነጋ ጽምዶ የተባለዉን ጥምረት ን የኢትዮጵያ ጠላት ብለዉታል።-ዛሬ 35 ኛ ዓመት የነጻነት ቀንዋን ዛሬ ያከበረች ዩክሬይን መዲናዋ ላይ አዲሱ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር አንዲ በርንሃምን ጨምሮ የአዉሮጳ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተዋል።- በመካከለኛው ምስራቅ የቀጠለዉን ግጭት ተከትሎ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ፤ የአሜሪካን ከኢራን ጋር ስላለው ግጭት መፍትሄ ለማግኘት ከቴህራን ጋር በአክብሮት መነጋገር እንዳለባት አጽኖት ሰጡ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/9A9EFED8_2-podcast-4347-78489489.mp3" type="audio/mpeg" length="11441290"/>
   <itunes:duration>10:21</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78484645_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78478255</guid>
   <pubDate>Sun, 23 Aug 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-17-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78478255?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በደቡባዊ ቱኒዚያ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ ስደተኞችን አፍኖ ይዞ ሲጓዝ የነበረ ጀልባ ሰጥሞ የስምንት ሰዎች ሕይወት አለፈ።

•	በናይጄሪያ ኒጀር ግዛት ቦርጉ ግዛት ታጣቂ ጂሃዲስቶች ትክክለኛውን የእስልምና አስተምሮ አልተከተሉም ባሏቸው ምዕመናን ላይ በፈጸሙት ጥቃት በርካታ ሰዎች ተገደሉ። 

•	ዩክሬን የሩሲያን ወረራ ለመከላከል የሚያስፈልጋትን የ30 ቢሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ከአውሮጳ ህብረት እንደምትጠብቅ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ አስታወቁ።

•	አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ የዓለም የግማሽ ማራቶን ክብረ ወሰን ሰበረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B16BCDDB_2-podcast-4347-78478255.mp3" type="audio/mpeg" length="9374917"/>
   <itunes:duration>08:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78477531_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78471383</guid>
   <pubDate>Sat, 22 Aug 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-16-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78471383?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና ከአንድ ወር በላይ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዛሬ መጠናቀቁን ፣በናይጄሪያ በአክራሪ ቡድኖች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን እና መታፈናቸው መገለፁን፣የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆሃን ዋዴፉል ለጉብኝት ዛሬ ዩክሬን መግባታቸውን፣የስዊድን ፖሊስ በአሥራዎቹ ዕድሜ የምትገኝ ልጅ ትምህርት ቤት ውስጥ መገደሏን ተከትሎ የበይነመረብ ትስስር መድረኮችን እየመረመረ መሆኑን ፣እንዲሁም በምስራቅ ስፔን በተከሰተ የሰደድ እሳት ወደ 1,000 የሚጠጉ ሰዎች ከአካባቢያቸው መፈናቀላቸውን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የነሐሴ 16 ቀን 2018  የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ናይጄሪያ, ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/9E4ECAD9_2-podcast-4347-78471383.mp3" type="audio/mpeg" length="12214270"/>
   <itunes:duration>11:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78469931_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78464174</guid>
   <pubDate>Fri, 21 Aug 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-15-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78464174?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አንጎት፥ መንገድ ዳር የተጠመደ ፈንጂ ባለሦስት እግር ባጃጅ አጉኖ ጉዳት አደረሰ፤ ኦባሳንጆ ከአፍሪካ ኀብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ፤ አ.አ፥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ የማቅረቡ ምክንያት፤ ቡኒያ፥ ኢቦላ ዳግም ከተቀሰቀሰ 100ኛ ቀኑ ተቆጠረ፤ ፓሪስ፥ «ዩክሬንን ለመደገፍ የፈቃደኞች ጥምረት» የተባለው ቡድን ሰኞ ሊሰበሰብ ነው፤ ስቶኮህልም፥ ትምህርት ቤት በደረሰ የጎራዴ ጥቃት በርካቶች ቆሰሉ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C126D2CE_2-podcast-4347-78464174.mp3" type="audio/mpeg" length="13050171"/>
   <itunes:duration>12:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78463928_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78449809</guid>
   <pubDate>Thu, 20 Aug 2026 16:48:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-14-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78449809?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ዛሬ ከቀትር በፊት መቀሌ ከተማ ላይ በሰው አልባ አውሮፕላን በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ 13 ሰዎች መጎዳታቸውን የሆስፒታል ምንጮች አመለከቱ። ጥቃቱ የደረሰው በሲቪሎች መኖሪያ አካባቢ ነው ተብሏል።
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ታዬ ደንደዓ ላይ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠውን የ4 ዓመት እስር ፍርድ አጸና። 
ኬንያ ውስጥ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ አብራሪውን ጨምሮ 7 ሰዎች ሞቱ። ስድስቱ ሀገር ጎብኚዎች ናቸው።
ዶሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ውስጥ የሚንቀሳቀሰው M 23 የተሰኘው ታጣቂ ቡድን የኢቦላ ተሐዋሲ መዛመትን ለመቆጣጠር አዲስ የእንቅስቃሴ ገደብ ደነገገ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/870D3C1B_2-podcast-4347-78449809.mp3" type="audio/mpeg" length="13728944"/>
   <itunes:duration>12:44</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/55213789_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78436234</guid>
   <pubDate>Wed, 19 Aug 2026 16:50:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78436234?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተሳታፊዎች በስምንት አጀንዳዎች ላይ የመከሩባቸው ምክረ ሀሳቦች የተጠናቀረበት የመጨረሻ ሠነድ ነገ ለ 4 ሺህ ጉባኤተኞች እንደሚቀርብ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ።
በጎርጎሮሳዊው 2025 ዓ.ም. በዓለም ዙሪያ 350 የእርዳታ ሠራተኞች መገደላቸውን ያሳወቀው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ግድያዎች ተቀባይነት የሌላቸው ሲል ኮነነ

የጀርመን አፍሪቃ ፋውንዴሽን የ35 ዓመቷን ወጣ ኬንያዊት ዋዊራ ንጂሩን ለዘንድሮው የጀርመን አፍሪቃ ሽልማት መረጠ። ንጂሩ የተመረጡት በመቶ ሺህዎች ለሚቆጠሩ ኬንያውያን ተማሪዎች ምገባ በማደራጀታቸው ነው።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ, ኂሩት ገ/ሥላሴ, ኢራን, የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች, ሱዳን, ጋዛ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BADE6263_2-podcast-4347-78436234.mp3" type="audio/mpeg" length="12234214"/>
   <itunes:duration>11:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78418513_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78419577</guid>
   <pubDate>Tue, 18 Aug 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 12 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-12-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78419577?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ የፈደራል መንግስት ጦር መቀሌ አጠገብ የሚገኝ ሥፍራን ዛሬ በሰዉ አልባ አዉሮፕላን ደብድቧል በማለት ህወሓት ወቀሰ።ህወሓት በድብደባዉ ሥለደረሰዉ ጉዳት አልገለፀም።አንድ የዓይን ምስክር ግን ቢያንስ አንድ ታጣቂ መገደሉንና ሌሎች ሁለት መቁሰላቸዉን አስታዉቀዋል።---የዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል ፍርድ ቤት ለኢትዮጵያዉያን የተሰጠዉ አሜሪካ የመኖርና የመሥራት ጊዚያዊ ፈቃድ እንዲሰረዝ ወሰነ።--የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረግም፣ ሊደረግ የታቀደም ድርድር የለም አሉ።የኢራን ባለሥልጣናት እንደሚሉት ግን ዩናይትድ ስቴትስ የገባችዉን ግዴታ ካላከበረች ሥልታዊዉ ወሽመጥ አይከፈትም።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ህወሓት, ትራምፕ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2FB0E8EA_2-podcast-4347-78419577.mp3" type="audio/mpeg" length="11876189"/>
   <itunes:duration>10:48</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77779380_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78404435</guid>
   <pubDate>Mon, 17 Aug 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ነሐሴ  11 ቀን 2018 ዓ.ም ሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ነሐሴ-11-ቀን-2018-ዓ-ም-ሰኞ/audio-78404435?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና
--የሞሮኮ የጸጥታ ኃይሎች ድንበር አቋርጠዉ የስፔን ራስ-ገዝ ወደ ሆነችዉ ሴዑታ በየብስ እና በባህር አቋርጠዉ ለመግባት የሞከሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን በቁጥጥር አዋሉ።-የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ኅልውና፣ ባለቤትነት እና የራስ-አስተዳደር መብት ዙሪያ &quot;የክህደት ተግባር&quot; ታይቷል ሲል እርምት ጠየቀ። የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በበኩሉ ባወጣዉ መግለጫ፤ የአብንን &quot;ድምዳሜ የማይጋራው መሆኑን&quot; ገልጿል።-የኢራን ጦር አንድ የአሜሪካ ወታደርን ለያዘ ወይም ለገደለ ሰው 30,000 ዶላር ሽልማት እንደሚሰጥ አስታወቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/7C84E6BE_2-podcast-4347-78404435.mp3" type="audio/mpeg" length="12384298"/>
   <itunes:duration>11:20</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78393255_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78389380</guid>
   <pubDate>Sun, 16 Aug 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የነሐሴ 10 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የነሐሴ-10-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78389380?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥትና የትግራይ ክልል “የፖለቲካ መሪዎች የሕዝቡን ድምጽ እንዲሰሙ፣ ሰዎችን እየጎዱ ያሉ ችግሮችን የጋራ መግባባት በመፍጠር ለመፍታት እንዲሞክሩ” የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጥሪ አቀረበ። የሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር አብደል ፋታኅ አል-ቡርኻን በሱዳን ሊካሔድ ለታቀደው ብሔራዊ ውይይት ተሳታፊዎች “ሕጋዊ፣ ፖለቲካዊና የጸጥታ ዋስትና” ለመስጠት ቃል ገቡ። ለሊቱን በሩሲያና በዩክሬን በተፈጸሙ ኃይለኛ የድሮንና የሚሳይል ጥቃቶች በሁለቱም ሀገራት 12 ሰዎች መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ትግራይ, የተባበሩት መንግሥታት, ሱዳን, ኢራን, አሜሪካ, ሐንጋሪ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B168D41D_2-podcast-4347-78389380.mp3" type="audio/mpeg" length="9938725"/>
   <itunes:duration>08:46</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78013818_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78384550</guid>
   <pubDate>Sat, 15 Aug 2026 16:32:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 9 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-9-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78384550?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የትግራይ እና አማራ ክልሎች በሚዋሰኑባቸው የቆቦ አካባቢዎች ዛሬ ማለዳ በኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት እና በሕወሃት ታጣቂዎች መካከል ግጭት መቀስቀሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ለዶቼ ቬለ ተናገሩ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ “ በመንግስት የፀጥታ አባላት ተፈጸመ “ የተባለውን ግድያ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት አወገዘ ፡፡ በኢትዮጵያ በግጭት በተጎዱ አካባቢዎች አሁንም &quot;ከባድ&quot; የሚባሉ ሥጋቶች መቀጠላቸውን የአውሮፓ ሕብረት ይፋ ባደረገው ኢትዮጵያን የተመለከተ የ2025 የሰብአዊ መብቶች እና የዲሞክራሲ ገጽታ ዓመታዊ ሪፖርት ላይ ይፋ ተደረገ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/FA3A707A_2-podcast-4347-78384550.mp3" type="audio/mpeg" length="12157181"/>
   <itunes:duration>11:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/60181009_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78376319</guid>
   <pubDate>Fri, 14 Aug 2026 17:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-8-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78376319?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ሲፒ ጄ በኢትዮጵያ በእስር ላይ የሚገኙ አምስት ጋዜጠኞች የሽብር ወንጀል ፈጽመናል ብለው አምነው ይቅርታ እንዲጠይቁ የሚደረግባቸውን ግፊት አወገዘ።
•	የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በብሄራዊ ጦሩ ላይ መጠነ ሰፊ የአየር እና የምድር ጥቃት መክፈቱን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘገበ። 
•	ዩጋንዳ በሶማሊያ የሚገኘውን የሰላም አስከባሪ ኃይሏን እዚያው እንደምታቆይ አስታወቀች።
•	የኢቦላ ወረርሽኝ ኮንጎ ውስጥ ተዋህሲው እስካሁን ባልደረሰበት ግዛት ውስጥ ተከሰተ
•	ፈረንሳይ የእስራኤል ሰፋሪዎች በኃይል በተያዘችው የዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ የሚፈጽሙትን ጥቃት በይፋ አወገዘች።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BE19CF61_2-podcast-4347-78376319.mp3" type="audio/mpeg" length="14237241"/>
   <itunes:duration>13:16</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/71538013_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78358566</guid>
   <pubDate>Thu, 13 Aug 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ነሐሴ 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ነሐሴ-7-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78358566?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች በምክክር ሂደቱ ላይ ሥጋት እንዳላቸው ገለጡ፣ አፋር፥ ብርቱ ድርቅ ባስከተለው የውኃ እጥረት የተነሳ የቤት እንስሳት እየሞቱ ነው፣ ሞቃዲሹ፥ ሶማሊያ ውስጥ ብርቱ የረሐብ አደጋ አንዣብቧል፣ ኪየቭ፥ ዩክሬን በጦርነቱ የሚሞቱ ሰላማዊ ሰዎች በከፍተኛ ኹኔታ ጨምሯል፣ ሞስኮ፥ ዩክሬን እና ሩስያ ድንበር ዘልቀው በድሮን እየተደባደቡ ነው፣ ቦጎታ፥ በኮሎምቢያ የደረሰው ብርቱ ርእደ መሬት የነፍስ አድን ፍለጋ የመጨረሻ ደረጃ ላይ እየደረሰ ነው</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም, ሩስያ, ዩክሬን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/70F89CB6_2-podcast-4347-78358566.mp3" type="audio/mpeg" length="12110959"/>
   <itunes:duration>11:03</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78319453_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78341909</guid>
   <pubDate>Wed, 12 Aug 2026 16:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-6-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78341909?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና 
በአማራ ክልል ለተፈጠረው ቀውስ ኃላፊነት ወስደው እንዲፈርሙና ከእሥር እንዲፈቱ ጥያቄ እንደቀረበላቸው የገለፁ 30 የሽብር ተከሳሾች አንፈርምም ማለታቸው ተነገረ። 
በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከፃግምና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው ሰቆጣ ከተማ የተጠጉ ወገኖች ለከፋ የምግብ እና የመጠለያ እጥረት ተዳርገናል እያሉ ነው። የአስተዳደር ዞኑ አደጋ ስጋትና ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ አዲስ ለመጡት ካልሆነ ድጋፍ እየተደረገ ነው ይላል። 
ደቡብ አፍሪቃ ዜጎቻቸውን ወደ የሃገራቸው የመለሰችላቸው የሌሎች የአፍሪቃ ሃገራት መንግሥታት ወጪውን እንዲከፍሏት መጠየቋ ተሰማ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1DD2FB08_2-podcast-4347-78341909.mp3" type="audio/mpeg" length="12715009"/>
   <itunes:duration>11:40</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76244093_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78327832</guid>
   <pubDate>Tue, 11 Aug 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 5 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-5-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78327832?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ መንግሥት ጦር አላማጣ ከተማ አጠገብ ትምሕርት ቤት ዉስጥ የሰፈረ የትግራይ ተዋጊ ኃይልን በሰዉ አልባ አዉሮፕላን መምታቱን የትግራይ ክልል ባለሥልጣናት አስታወቁ፤ አወገዙም።በጥቃቱ ተዋጊዎችም ሰላማዊ ሰዎችም መሞት መቁሰላቸዉ ተነግሯል።---በሱዳን መከላከያ ጦር የሚመራዉ የሐገሪቱ መንግሥት «ከኢትዮጵያ የተሻገሩ» ያላቸዉ የፈጥኖ ደራሽ ኃይላት አንዲት የድንበር ከተማ ማጥቃታቸዉን አስታወቀ።- የሆርሙዝ ወሽመጥን የወደፊት አጠቃቀም በተመለከተ ኢራንና ኦማን የሚያደርጉት ድርድር የመግባባት ፍንጭ ማሳየቱን ቀጠር አስታወቀች።የዩናይትድ ስቴትስና የኢራን የስማ በለዉ ድርድርም መዛዛት መወነጃጀሉም እንደቀጠለ ነዉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ሊቢያ, ኢትዮጵያ, ትግራይ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/22A5B4BF_2-podcast-4347-78327832.mp3" type="audio/mpeg" length="12130142"/>
   <itunes:duration>11:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78326680_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78312108</guid>
   <pubDate>Mon, 10 Aug 2026 16:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-4-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78312108?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕሰተ ዜና

-በምሥራቃዊ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ የተቀሰቀሰው በግንቦት የመጀመሪያ ሣምንት ከመታወጁ ሦስት ወራት ገደማ አስቀድሞ እንደነበር የዓለም የጤና ድርጅት ዛሬ አስታወቀ። 
-ዩክሬን በሩስያ ላይ በጣለችው የድሮን ጥቃት ህጻናትን ጨምሮ 13 ሰዎች መገደላቸውን 39 ደግሞ መቁሰላቸውን ባለሥልጣናት ዛሬ አስታወቁ። 
-ኮሎምብያና ጎረቤቶቿን የላቲን አሜሪካ ሀገራት በመታው ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ ቢያንስ 18 ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። የርዕደ መሬት ንዝረት እስከ ኢኳዶር፣ ፓናማ እና ቬንዙዌላ ድረስ ተሰምቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኤቦላ, ኮንጎ, ዩክሬን, ሩስያ, ጥቃት, ጀርመን, ድርቅ, ድሮን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/578326AA_2-podcast-4347-78312108.mp3" type="audio/mpeg" length="12672804"/>
   <itunes:duration>11:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78309506_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78297272</guid>
   <pubDate>Sun, 9 Aug 2026 16:44:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-3-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78297272?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስቱ እና የክልል መሪዎች እውነተኛ የፖለቲካ መፍትሔ እንዲሹ ጥሪ አቀረቡ ።
•	በኢራን የሚደገፉት የየመን ሁቲ አማፂያን በሳውዲ አረቢያ የቀይ ባሕር ዳርቻ በሚገኘው የነዳጅ ማጣሪያ ላይ በድሮን ጥቃት ማድረሳቸውን አስታወቁ።
•	የሮማ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ሱዳናዉያን የሰብአዊ ርዳታ የሚያልፍባቸው መስመሮች በአስቸኳይ እንዲከፈቱ ጥሪ አቀረቡ።
•	አሜሪካ ኦሬገን እያስተናገደች ባለው 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች ሶስተኛ ደረጃ ላይ ተቀመጡ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/9250552B_2-podcast-4347-78297272.mp3" type="audio/mpeg" length="9676103"/>
   <itunes:duration>08:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78104870_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78290468</guid>
   <pubDate>Sat, 8 Aug 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-2-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78290468?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና በአለታ ወንዶ ከተማ በመኪና አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ከ178,000 በላይ ስደተኞች ከደቡብ አፍሪቃ መልቀቃቸውን፣ኢራን እና ኦማን ስምምነት ላይ ለመድረስ ተቃርበናል ማለታቸውን፣ኢራን በኤምሬትስ መርከብ ላይ ጥቃት ፈፀመች መባሉን፣በጀርመን ወታደራዊ ጣቢያ ላይ ድሮኖች መታየታቸውን ፣እንዲሁምየአውሮፓ ህብረት የአውሮፓ ህብረት በሴውታ የተሳሳተ መረጃ ስርጭት ላይ ከትላልቅ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ጋር መምከሩን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የመኪና አደጋ, የኢራን ጦርነት, ስደተኞች በደቡብ አፍሪቃ, ኢራን, ኦማን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A53D8443_2-podcast-4347-78290468.mp3" type="audio/mpeg" length="12177049"/>
   <itunes:duration>11:07</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77749019_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78285553</guid>
   <pubDate>Fri, 7 Aug 2026 16:36:00 GMT</pubDate>
   <title>የነሐሴ 1 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የነሐሴ-1-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78285553?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ መንግሥት ሐገርና ሕዝብ ጎድተዋል፣ ገንዘብ አጭበርብረዋል፣ በሙስና ተዘፍቀዋል ያላቸዉን ከፍተኛ ባለሥልጣናቱን ማሰሩን አስታወቀ።----የዩጋንዳ ጦር የጋዛን ሠላም ለማስከበር ይሰፍራል ለተባለዉ ዓለም አቀፍ ሠራዊት ወታደሮች እንዲያዋጣ የሐገሪቱ ምክር ቤት ወሰነ።የጋዛን ሠላም ያስከብራል የተባለዉ ዓለም አቀፍ ሠራዊት የሚሰፍርበት ጊዜ በዉል እይታወቅም።--ሳዑዲ አረቢያ፣ ቱርክና ፓኪስታን የጦር ቃል ኪዳን ሥምምነት ተፈራረሙ።የሶስቱ ሐገራት መሪዎች ዛሬ መካ-ሳዑዲ አረቢያ ዉስጥ በተፈራረሙት ሥምምነት መሠረት አንዱ ሐገር ከተጠቃ ሶስቱም እንደተጠቁ ይቆጠራል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሙስና, ሳዑዲ አረቢያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/760D82CB_2-podcast-4347-78285553.mp3" type="audio/mpeg" length="13447800"/>
   <itunes:duration>12:26</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78279486_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78271035</guid>
   <pubDate>Thu, 6 Aug 2026 16:44:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም.  የዓለም  ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-30-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78271035?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
የኢትዮጵያ መንግሥት ጦርና ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ታጣቂዎች ለተጨማሪ ዉጊያ የሚያደርጉት ዝግጅት መቀጠሉን የተለያዩ ወገኖች አስታወቁ። 

ከራያ አለማጣና አካባቢው በጦርነት ስጋት ከተፈናቀሉ ሴቶች መካከል በርካቶቹ ለአሰቃቂ የቡድን ጾታዊ ጥቃት፣ ለአካል ጉዳትና ለሕክምና እጦት ችግር መዳረጋቸውን አስታወቁ። የህክምና ባለሞያ ለጥቃት ተጋላጭ ለሆኑት ሴቶች ከለላ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል።

የአዲስ ስታንዳርድ ባለቤት Jakenn Publishing Plc እንዳስታወቀዉ ዋና አዘጋጅ ዮናስ ከድር በመንግሥት የሥለላ ኃይላት ከመታገቱ በተጨማሪ ተደብድቧል፤ ተንገላትቷል፤ ታስሯልም።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>አዲስ ስታንዳርድ, የትግራይ ተዋጊዎች, የመንግሥት ጦር, ጀርመን, ስለላ, ካሜሩን, ስደተኞች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/02E7C93B_2-podcast-4347-78271035.mp3" type="audio/mpeg" length="12034054"/>
   <itunes:duration>10:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/72320849_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78257737</guid>
   <pubDate>Wed, 5 Aug 2026 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-29-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78257737?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በጋምቤላ ክልል ኑዌር ብሔረሰብ ዞን በሚገኙ አምስት ወረዳዎች የተከሰተው የዝናብ እጥረት የተለያዩ ሰብሎችና አትክልቶችን ለጉዳት መዳረጉን ነዋሪዎች እና የዞኑ አስተዳደር ለዶቼቬለ ተናገሩ። 
በዴሞክራቲክ ኮንጎ ምሥራቃዊ ግዛት የተቀሰቀሰው የኢቦላ ተሐዋሲ ስርጭት መባባሱ ተገለጸ። የሟቾች ቁጥር ከ1,700 በልጧል። 
በኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማጽያን በአንድ ተጨማሪ የሳዑዲ አረብያ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት መፈጸመቸው ተዘገበ።

ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭና አካባቢው ላይ በሚሳኤል እና በሰው አልባ አውሮፕላኖች ባደረሰችው ጥቃት ቢያንስ 17 ሰዎች ተገደሉ፤ ከ40 በላይም ቆሰሉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/86C97A34_2-podcast-4347-78257737.mp3" type="audio/mpeg" length="10652266"/>
   <itunes:duration>09:31</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78238795_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78237672</guid>
   <pubDate>Tue, 4 Aug 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 28 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-28-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78237672?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነዉ የሴቲት ወንዝ ዉስጥ 15 የትግራይ ተዋጊዎች አስከሬን መገኘቱን የሱዳን የሕክምና ባለሙያዎች አስታወቁ።የኢትዮጵያ መንግሥት ጦርና የህወሓት ተዋጊዎች አዲስ የገጠሙት ዉጊያና የዉጊያ ዝግጅት ሰላማዊ ሰዎችን ለከፋ አደጋ እንደሚያጋልጥ አምንስቲ ኢንተርናሽናል አስጠነቀቀ።-ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን የሚያደርጉት ድርድር አግባቢ ዉጤት እያሳየ መሆኑን አደራዳሪዎችና የአሜሪካ ባለሥልጣናት አስታወቁ።-የእስራኤል ጦር የዛሬ ሶስት ዓመት ግድም ጋዛ ከተማ ዉስጥ በጅምላ የገደላቸዉ 112 ፍልስጤማዉያን ዛሬ በጅምላ ተቀበሩ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ትግራይ, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C8986271_2-podcast-4347-78237672.mp3" type="audio/mpeg" length="12236802"/>
   <itunes:duration>11:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78169626_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78223406</guid>
   <pubDate>Mon, 3 Aug 2026 17:01:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-27-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78223406?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ-ዜና 
በራያ አላማጣ ግንባር ወታደራዊ ፍጥጫ እና የጦርነት ዝግጅት ማየሉን ነዋሪዎች ገለጹ። በአካባቢው ፣ ቤት ለቤት ዝርፊያ መስፋፋቱን የትራንስፖርትና የባንክ አገልግሎት በመስተጓጐሉ ደንበኞች ለተጨማሪ ክፍያ መዳረጋቸውንም ተናግረዋል

በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ጦርነት ሸሽተው ከትግራይ ክልል ወደ ሱዳን እየገቡ ነው ሲል ኤ ኤፍ ፒ ዘገበ። ከመካከላቸው ቁስለኛ ተዋጊዎች ይገኙበታል

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚካሄደውን ጦርነት ከፍጻሜ ለማድረስ ዛሬ ሰኞ ድርድር ይጀመራል ሲሉ ቴህራን ደግሞ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ድርድር እያካሄድኩ አይደለም ብላለች</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ራያ አላማጣ, ህወሓት, የፌደራል መንግሥት, ሱዳን, የትግራይ ተዋጊዎች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A877BEA5_2-podcast-4347-78223406.mp3" type="audio/mpeg" length="13103238"/>
   <itunes:duration>12:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77942609_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78208953</guid>
   <pubDate>Sun, 2 Aug 2026 16:20:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-26-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78208953?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በመከላከያ ሠራዊትና በትግራይ የጸጥታ ኃይሎች መካከል ሸረሪና በተባለ ቦታ የተጀመረው ውጊያ መቆሙን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘገበ። እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ፈጸመችው በተባለ የአየር ጥቃት 15 ፍልስጤማውያን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የጋዛ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማስቆም በአፋጣኝ ስምምነት ላይ ከተደረሰ ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ላለመሰንዘር መስማማታቸውን ገለጹ። በኢንዶኔዥያ በአንዲት ጀልባ በደረሰ የእሳት አደጋ 5 ተሳፋሪዎች ሞተው 41 የደረሱበት አለመታወቁን የሐገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A84279A9_2-podcast-4347-78208953.mp3" type="audio/mpeg" length="9978392"/>
   <itunes:duration>08:49</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78202440_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78206894</guid>
   <pubDate>Sun, 2 Aug 2026 10:23:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-25-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78206894?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤በትግራይ አዲስ ጦርነት መከፈቱን የትግራይ ቴሌቪዥን መዘገቡን፣በሲውታ፤ ስፔን እና ሞሮኮ የድንበር በተከሰተው የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር 67መድረሱን፣በስፔኗ ሲኡታ ግዛት የሚፈልሱ ስደተኞችን በተመለከተ ውይይት እንዲደረግ የአውሮፓ ህብረት ሀገራት ጥሪ ማቅረባቸውን፣ሁቲዎች የሳውዲ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች የጉዞ መስመር እንዲቀይሩ ማድረጋቸውን፣እስራኤል በፈፀመችው ጥቃት በጋዛ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ የመድኃኒት ማከማቻ መጋዘኖችን መውደማቸው መገለፁን እንዲሁም ኢራን አሜሪካን እንዳያግዙ የአካባቢውን መንግስታትን ማስጠንቀቋን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/192AE9CA_2-podcast-4347-78206894.mp3" type="audio/mpeg" length="11619662"/>
   <itunes:duration>10:32</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68908918_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78203426</guid>
   <pubDate>Sat, 1 Aug 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-25-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78203426?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤በትግራይ አዲስ ጦርነት መከፈቱን የትግራይ ቴሌቪዥን መዘገቡን፣በሲውታ፤ ስፔን እና ሞሮኮ የድንበር በተከሰተው የስደተኞች ቀውስ የሟቾች ቁጥር 67መድረሱን፣በስፔኗ ሲኡታ ግዛት የሚፈልሱ ስደተኞችን በተመለከተ ውይይት እንዲደረግ የአውሮፓ ህብረት ሀገራት ጥሪ ማቅረባቸውን፣ሁቲዎች የሳውዲ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች የጉዞ መስመር እንዲቀይሩ ማድረጋቸውን፣እስራኤል በፈፀመችው ጥቃት በጋዛ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ የመድኃኒት ማከማቻ መጋዘኖችን መውደማቸው መገለፁን እንዲሁም ኢራን አሜሪካን እንዳያግዙ የአካባቢውን መንግስታትን ማስጠንቀቋን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና, የዓለም ዜና, ስፔን, ትግራይ ቲቪ, የትግራይ አዲስ ጦርነት, ህወሓት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/192AE9CA_2-podcast-4347-78203426.mp3" type="audio/mpeg" length="11619670"/>
   <itunes:duration>10:32</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/68908918_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78196740</guid>
   <pubDate>Fri, 31 Jul 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 24 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-24-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78196740?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሐን ባለሥልጣን «የይዘት ግዴታዎችን ተላልፈዋል» ላላቸዉ ለሁለት የሐገር ዉስጥ ማሰራጪያ ጣቢያዎች «የመጨረሻ« ያለዉን የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ማስጠንቀቂያዉ የተሰጣቸዉ አሐዱ ኤፍ ኤም 94.3ና አርትስ ቴሌቪዥን ጣቢዎችን ባለሥልጣኑ «ያልተረጋገጠ፣ ሚዛናዊ ያልሆነና የሕዝብ ጥቅም የሚጎዱ» ያላቸዉን መረጃዎች አሰራጭተዋል በማለት ወቅሷልም።-ሶማሊያ ዉስጥ ለሰፈረዉ የአፍሪቃ ሕብረት ሠራዊት ወታደሮች ያዋጡ ሐገራት መሪዎች ዛሬ ሲነጋገሩ ዋሉ።--ከ60 ሺሕ የሚበልጡ ስደተኞች ባጭር ጊዜ ዉስጥ የስጳኝን ግዛት ሴኡታን ማጥለቅለቃቸዉ ለስጳኝና ለሞሮኮ አስደንጭ፣ ለተቀሩት የአዉሮጳ ሐገራት አሳሳቢ ሆኗል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ስጳኝ, አፍሪቃ, የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/B6FFC905_2-podcast-4347-78196740.mp3" type="audio/mpeg" length="12064260"/>
   <itunes:duration>11:00</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78194673_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78181402</guid>
   <pubDate>Thu, 30 Jul 2026 16:31:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-23-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78181402?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የኢትዮጵያ የፌደራል ፖሊስ ከማላዊ ፖሊስና ከኢንተርፖል ጋር በመተባበር በኢትዮጵያዉን ወጣቶች ላይ «ከባድ ኢሰብአዊ ድርጊት ሲፈጽም ነበር» ያለዉን ተጠርጣሪ መያዙን አስታወቀ።

•	በሱዳን ሰሜን ኮርዶፋን ግዛት በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ዘጠኝ ሰቪሎች መገደላቸውን የሕክምና ምንጮች ገለጹ። 

•	በግብፅ ዳሚየታ ወደብ ላይ የደረሰው ቃጠሎ የድሮን ጥቃትን ተከትሎ የተነሳ መሆኑን የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዐስታወቀ። 

•	ሩሲያ በዩክሬን ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ የ ሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት ሕፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ስምንት ሰዎች ተገደሉ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/44D553D6_2-podcast-4347-78181402.mp3" type="audio/mpeg" length="11771452"/>
   <itunes:duration>10:41</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/67870325_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78165488</guid>
   <pubDate>Wed, 29 Jul 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 22 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-22-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78165488?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ሳዑዲ አረቢያ «ሐሺሽ ይዘዉ ተገኝተዋል» በሚል የወነጀለቻቸዉን አምስት ኢትዮጵያዉያን ሥደተኞችን በሞት ቀጣች።ሑዩማን ራይትስ ዋች እንዳስታወቀዉ ሳዑዲ አረቢያ የግሪጎሪያኑ 2026 ከባተ ካለፈዉ ጥር ወዲሕ በተመሳሳይ ወንጀል ተሳትፈዋል ያለቻቸዉን 17 ኢትዮጵያዉያንን ያለ ተገቢ የፍርድ ሒደት በሞት ቀጥታለች።----የተለያዩ የወንጀል መረቦች «ሥራ ታገኛላችሁ» በሚል ከየሐገሩ እያስኮበለሉ በየማጭበርበሪያ ማዕከላቱ የሚሰቃዩና የሚያሰሯቸዉ ሰዎች ብዛት በመቶ ሺሕ ሊቆጠር እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።---ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር በገጠመችዉ ጦርነት ሳዑዲ አረቢያም ቀስ በቀስ እየተዘፈቀችበት ነዉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ሳዑዲ አረቢያ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E6B14056_2-podcast-4347-78165488.mp3" type="audio/mpeg" length="12424131"/>
   <itunes:duration>11:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78149234_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78150744</guid>
   <pubDate>Tue, 28 Jul 2026 17:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሐምሌ-21-ቀን-2018-ዓ-ም-ማክሰኞ/audio-78150744?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤
አዲስ አበባ ላይ ለሁለት ቀናት የሚዘልቀው 49ኛው የአፍሪቃ ኀብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባዔ፣ አህጉሪቱን ለገጠሟት የፀጥታ ችግሮች ትኩረት መስጠት እንዳለበት ተነገረ። -መቀመጫቸዉን ቤንጋዚ የያደረጉ የሊቢያ ባለሥልጣናት፣ የተለያዩ ዜግነት ያላቸውን ቢያንስ 117,350 ሕገ-ወጥ ያሏቸውን ስደተኞች ከአገር ማባረራቸዉን ገለፁ። በሌላ በኩል ከ100,000 የሚበልጡ ፈቃደኛ ሱዳናውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ተመዝግበዋል።-ጠ/ሚቤንያሚን ኔታንያሁና የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ በሟቹ የአሜሪካ የምክር ቤት አባል የሐዘን ሥነ ሥርዓት ላይ ለመገኘት ዋሽንግተን ገቡ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5D8B15B1_2-podcast-4347-78150744.mp3" type="audio/mpeg" length="13138653"/>
   <itunes:duration>12:07</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78150999_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78136162</guid>
   <pubDate>Mon, 27 Jul 2026 16:39:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 20 ቀን፤ 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-20-ቀን፤-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78136162?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ አርሲ ከ450 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመጉ ይፋ ማድረጉን፣የናይጄሪያ ጦር በታጣቂ ቡድን የተጠለፉ 48 ሰላማዊ ሰዎችን በዘመቻ ማስለቀቁን፣በኢራን የሚደገፉት የየመን የሁቲ አማፂያን በሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ መሠረተ ልማት ላይ የድሮን ጥቃቶች መጀመራቸውን፣የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬድሪሽ ሜርዝ ቅዳሜ በበርሊን በተፈፀመው ጥቃት ምላሽ እንዲሰጥ ጥሪ ማቅረባቸውን ፣ኢራን ከአሜሪካ ጋር ምንም አይነት ድርድር ውስጥ እንዳልሆነች መግለጿን እንዲሁም በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደ የምግብ ፌስቲቫል በተኩስ ልውውጥ ቢያንስ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም  የዓለም ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F8695A9E_2-podcast-4347-78136162.mp3" type="audio/mpeg" length="11173945"/>
   <itunes:duration>10:04</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78125043_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78121644</guid>
   <pubDate>Sun, 26 Jul 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-19-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78121644?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤ከባድ የአየር ንብረት መዛባት የሚያስከትለው «ሱፐር ኤል ኒኖ» በአፍሪካ ሃገራት ላይ ከ10 እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን የኢኮኖሚ ጉዳት ያደርሳል መባሉን፣በበርሊን የተፈፀመው ጥቃት ከሽብር ጋር የሚይያያዝ ነው ሲል የጀርመን ፖሊስ መግለፁን፣በፈረንሳይ ሰደድ እሳት 250,000 በላይ ሰዎችን ማፈናቀሉን እንዲሁም ብራዚል ከምርጫ በፊት የአሜሪካ ባለስልጣናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ መከልከሏን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሐምሌ 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C140462D_2-podcast-4347-78121644.mp3" type="audio/mpeg" length="9615811"/>
   <itunes:duration>08:26</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78119810_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78114886</guid>
   <pubDate>Sat, 25 Jul 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-18-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78114886?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በኮንጎ በኤቦላ ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ከ3000 ማለፉ በተሰማበት በዛሬው ዕለት (ቅዳሜ) የጤና ባለሞያዎች የስራ ማቆም አድማ አደረጉ ። 

•	የየመኑ ሁቲ አማፅያን በሳዑዲ አረቢያ ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ተቋማት ላይ የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃት መፈጸማቸውን አስታወቁ። 

•	ሩስያ እና ዩክሬን አንዳቸው በሌላው ላይ በደረሷቸው የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃቶች ከበርካታ ሰዎች ተገደሉ። 

•	በደቡባዊ ምዕራብ ፈረንሳይ የተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱን ተከትሎ ባለስልጣናት ነዋሪዎችን ከአካባቢው ማስለቀቅ ጀመሩ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/AD13FAE0_2-podcast-4347-78114886.mp3" type="audio/mpeg" length="12034990"/>
   <itunes:duration>10:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77934519_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78105849</guid>
   <pubDate>Fri, 24 Jul 2026 16:55:00 GMT</pubDate>
   <title>የዕለተ ዐርብ ሐምሌ 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዕለተ-ዐርብ-ሐምሌ-17-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78105849?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የአፍሪቃ ኅብረት በቀይ ባሕር የተፈፀመውን የመርከቦች ጥቃት አወገዘ፤ ጋሮዌ፥ የአደን ባሕረ ሠላጤ የየመን ክልል ላይ የታገተችው የንግድ መርከብ በሶማሌ የባሕር ላይ ወሮበሎች ቁጥጥር ስር ናት፤ ኪንሻሳ፥ የዘንድሮው የኢቦላ ወረርሺኝ ከከዚህ ቀደሙ በሦስት እጥፍ የተፋጠነ ነው፤ ቤርሊን፥ የጀርመን መንግሥት የካቢኔ አባላት ለውጥ አደረ፤ ማድሪድ፦ በዐሥር ሺህዎች የሰደድ እሳት ፍራቻ ተፈናቅለዋል፤ ቤርሊን፥ ዬርገን ክሎፕ የጀርመን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ኾኑ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A8F31439_2-podcast-4347-78105849.mp3" type="audio/mpeg" length="13113683"/>
   <itunes:duration>12:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78103796_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78090978</guid>
   <pubDate>Thu, 23 Jul 2026 16:58:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-16-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78090978?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ በሚገኘው አባይ ገዳመ አስቄጤስ አቡነ አረጋዊ እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈፀመ በተባለ የድሮን ጥቃት የ2 መነኮሳት ህይወት ማለፉን የገዳሙ አበምኔትና የወረዳዉ ቤተክህነት ኃላፊ ተናገሩ። 

 በኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማጽያን ዛሬ ቀይ ባህር ላይ በነበሩ ሁለት የሳዑዲ አረብያ ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተናግረዋል። 
 ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን ትናንት የተፈራረሙት ስምምነት ሳዑዲ አረብያ ከእስራኤል ጋር መደበኛ ግንኙነት እንዲኖራት የሚጠይቅ መሆኑን ትራምፕ አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>አባይ ገዳመ አስቄጤስ  አቡነ አረጋዊ እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም, የድሮን ጥቃት</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5ED0BE69_2-podcast-4347-78090978.mp3" type="audio/mpeg" length="12936019"/>
   <itunes:duration>11:54</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78062675_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78076485</guid>
   <pubDate>Wed, 22 Jul 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 15 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-15-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78076485?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የኢትዮጵያ የፌደራል ፖሊስ «አደገኛ የሰዉ አዘዋዋሪ ወንጀለኛ» ያለዉን 17 አባላት ያሉት መረብን መበጣጠሱን አስታወቀ።---የዓለም የረሐብተኞች ቁጥር አምና ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት መቀነሱን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።የረሐብተኛዉ ቁጥር ቢቀንስም የዓየር ንብረት መዛባትና የንግድ መደናቀፍ የረሐብተኛዉን ቁጥር እንደገና ሊያንረዉ ይችላል።-ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን የገጠሙት ጦርነት የባብ ኤል መንደብን መስመርም አዘግቷል።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ተፋላሚዎች የሲቢል ተቋማትን እንዳይመቱ ተማፅነዋል።የአሜሪካ ፕሬዝደንት ግን የኢራንን ድልድዮችና የነዳጅ ተቋማት ለማዉደም እየዛቱ ነዉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ኢትዮጵያ ፖሊስ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/83A7A9F2_2-podcast-4347-78076485.mp3" type="audio/mpeg" length="12257736"/>
   <itunes:duration>11:12</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78069179_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78058834</guid>
   <pubDate>Tue, 21 Jul 2026 17:07:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሐምሌ-14-ቀን-2018-ዓ-ም-ማክሰኞ/audio-78058834?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤ ኢሕአፓ በትግራይ አዲስ የጦርነት ሥጋት ማንዣበቡን በመግለፅ ጥሪ አቀረበ። ፓርቲው መንግሥት በሚያስተዳድራቸው መገናኛ ብዙኃን የሚካሄድ ያለው &quot;የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ እና የሕዝብን ሥነ-ልቦና ለጦርነት የማዘጋጀት ሙከራ&quot; ከአራት ዓመታት በፊት በትግራይ ጦርነት ዋዜማ ከታየው ሂደት ጋር አንድ አይነት ነው&quot;ብሏል።- የአራት ቀናት አፍሪቃ ሃገራት ጉብኝታቸዉን ከሞሪታንያ የጀመሩት የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዮሃን ቫዴፉል የሞሪታንያ ጉብኝታቸዉን አጠናቀዉ ናይጀርያ ገብተዋል። ሚኒስትሩ አገራቸዉ እና ሞሪታኒያ በንግድ፣ በኃይል ቀርቦትና በደኅንነት ዘርፎች ላይ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠነክሩ ገልፀዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F682D0B8_2-podcast-4347-78058834.mp3" type="audio/mpeg" length="11844519"/>
   <itunes:duration>10:46</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69869719_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78041254</guid>
   <pubDate>Mon, 20 Jul 2026 17:49:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78041254?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
ከሱዳኑ ፈጥኖ ደራሹ ኃይል ጋር በምታካሂደው ጦርነት ኬሚካዊ የጦር መሣሪያዎችን ጥቅም ላይ አውላለች ባለቻት በሱዳን ላይ ዩናይትድ ስቴትስ ዛሬ አዲስ ማዕቀብ ጣለች።ለክሱ ያቀረበችው ማስረጃ ግን የለም ተብሏል። 

ዛሬ የተመረጡት አዲሱ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዲ በርንሀም መንግሥት እንዲመሰርቱ በንጉሥ ቻርልስ ሣልሳዊ ተጠየቁ። የቀድሞ የግሬተር ማንቼስተር ከንቲባ የ56 ዓመቱ በርንሀም ጠቅላይ ሚኒስትር የሆኑት የሌበር ፓርቲ መሪነት ከተመረጡ ከ3 ቀናት በኋላ ነው።

የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ አሸናፊ የስፔን ቡድን ዛሬ ወደ ሀገሩ ሲመለስ የጀግና አቀባበል ተደርገለት።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ሱዳን, ኬሚካዊ ጦር መሣሪያዎች, ዩናይትድ ስቴትስ, ፊፋ, ስፔይን, አርጀንቲና, ኢራን፤</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/EB6EC481_2-podcast-4347-78041254.mp3" type="audio/mpeg" length="12263815"/>
   <itunes:duration>11:12</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78035830_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78026746</guid>
   <pubDate>Sun, 19 Jul 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሐምሌ 12 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሐምሌ-12-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-78026746?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በሶማሌ ክልል ቀብሪ በያሕ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት አለፈ። ለ2019 የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት 704 ቢሊዮን ብር በጀት አጸደቀ። በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ምዕራባዊ ክፍሎች፤ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልልና በጋምቤላ ክልል በተወሰኑ አካባቢዎች በሚጥል ከባድ ዝናብ ምክንያት የጎርፍ መጥለቅለቅ ሊከሰት እንደሚችል የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስጠነቀቀ። የታንዛኒያ ሰንደቅ የሚያውለበልብ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ከየመን የባሕር ዳርቻ በሶማሊያ የባሕር ላይ ወንበዴዎች ታገተ። አሜሪካ ሁለት ወታደሮቿ በዮርዳኖስ ከተገደሉ በኋላ ኢራንን “ለመቅጣት” አዲስ ዙር የለሊት የአየር ላይ ድብደባ ፈጸመች።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ታንዛኒያ, አሜሪካ, ኢራን, እስራኤል</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2831CC76_2-podcast-4347-78026746.mp3" type="audio/mpeg" length="9125272"/>
   <itunes:duration>07:55</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78019228_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78020616</guid>
   <pubDate>Sat, 18 Jul 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ-ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78020616?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፤በአዲስ አበባ ከተማ ህወሓትን የሚቃወም ሰልፍ መካሄዱን፤ኢራን &#039;የአሜሪካ ጥቃቶች ከቀጠሉ ምንም አይነት የፖለቲካ ድንበር ደህንነቱ የተጠበቀ አይሆንም&#039; ስትል ማስጠንቀቋን፣የሊባኖስ ፕሬዝዳንት ትራምፕን ለማግኘት ወደ ዋሽንግተን ማቅናታቸውን፤በጀርመን ከፍተኛ የሽብር ስጋት መኖሩን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር መግለፁን፣ዩክሬይን በሁለት የሩስያ ግዛቶች ሌሊቱን ለዛሬ አጥቢያ ፈጸመችው በተባለ የድሮን ጥቃቶች 9 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የሩስያ ባለስላጣናት ማስታወቃቸውን እንዲሁም ህንድ የመጀመሪያውን የግል ሮኬት ወደ ህዋ ማምጠቋን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ-ም የዓለም ዜና, የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6E13EF5A_2-podcast-4347-78020616.mp3" type="audio/mpeg" length="11879048"/>
   <itunes:duration>10:48</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/78018523_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">78013698</guid>
   <pubDate>Fri, 17 Jul 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 10 ቀን 2018  ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-10-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-78013698?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና፤ የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂና የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር አብደል ፋታኅ አል ቡርኻን በአስመራ መገናኘታቸውን፣ሶማሊያ በየኮቪድ-19 ሰበብ የ250 ሚሊዮን ዶላር ማጭበርበር የተከሰሰ ቁልፍ ተጠርጣሪን ለአሜሪካ አሳልፋ መስጠቷን፣የኢራን አብዮታዊ ዘብ በዮርዳኖስ የአሜሪካን አውሮፕላኖችን በሚሳኤልና በድሮን መምታቱን፣ አንዲ ቡርንኻም በብሪታኒያ በሥልጣን ላይ የሚገኘው ሊበር ፓርቲ መሪ ሆነው መመረጣቸውን እና ቻይና አሜሪካ በጋዜጠኞች የቆይታ ጊዜ ላይ በጣለችው ገደብ ላይ &#039;የአፀፋ እርምጃዎችን&#039; እንደምትወስድ ማስጠንቀቋን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, የሀምሌ 10 ቀን 2018  ዓ.ም የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/D9EE2776_2-podcast-4347-78013698.mp3" type="audio/mpeg" length="12418239"/>
   <itunes:duration>11:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77992189_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77995597</guid>
   <pubDate>Thu, 16 Jul 2026 16:33:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ሐምሌ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ሐምሌ-9-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77995597?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ ስለተጀመረው አገራዊ ምክክር የፓርቲዎች ትችት እና ድጋፍ፤ ሙዋንጋ ፥ ዛምቤዚ ባህር ሰጥመዋል የተባሉ ኢትዮጵያዉያን በሕይወት ተገኙ፤ ዋሽንግቶን፥ ዩናይትድ ስቴትስ በኢቦላ ከተጠቃችው ኮንጎ የሚመጡ ዜጎቿን ወደ አገር መግባት ከለከለች፤ ኪዬቭ፥ አዲስ ጠቅላይ ሚንሥትት ተሾሙ፥ መከላከያ ሚንሥትሩ ተሻሩ፤ቴሕራን፥ ኢራን ዩናይትድ ስቴትስ ስትደበድባት የባህረ ሠላጤው አገራት ላይ ጥቃቷን አጠናከረች፤ ሣንዓ፥ የሑቲ ዓማጺያን የሣዑዲ ዓረቢያን እንደሚደበድቡ ዛቱ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/35C1B949_2-podcast-4347-77995597.mp3" type="audio/mpeg" length="10323693"/>
   <itunes:duration>09:11</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77992189_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77973698</guid>
   <pubDate>Wed, 15 Jul 2026 17:12:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-8-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77973698?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሯል። ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ « ለእኔ ሳይሆን ለእኛ፣ ለኢትዮጵያ ማለት ከቻልን ምክክሩ ፍሬያማ ይሆናል በማለት ለጉባኤተኞቹ ጥሪ አቅርበዋል።

ወደቦትስዋና ለመሻገር የሞከሩ 10 ኢትዮጵያውያን የተሳፈሩባት ታንኳ ተገልብጣ ሳይሰጥሙ እንዳልቀረ የዛምብያ ባለሥልጣናት ዛሬ አስታወቁ። በታንኳዋ ተሳፍረው ከነበሩት 15 ኢትዮጵያውያን አስሩ ሰጥመዋል ተብሎ እንደሚታመን የተናገረው ፖሊስ ሦስት ደግሞ የደረሱበት እንዳልታወቀ ገልጿል። ከመካከላቸው በህይወት የተረፉትን ሁለቱን ፖሊስ አስሯቸዋል።

የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢራን ጥቃትና የአጸፋ ጥቃት ዛሬም ቀጥሏል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢትዮጵያውያን, ዛምብያ, ዛምቤዚ ወንዝ, ሰጠሙ, ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ, ኤቦላ, የምክክር ኮሚሽን ጉባኤ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/07A57D76_2-podcast-4347-77973698.mp3" type="audio/mpeg" length="11323265"/>
   <itunes:duration>10:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77968346_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77958969</guid>
   <pubDate>Tue, 14 Jul 2026 16:54:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሐምሌ 7 ቀን 2028 ዓ.ም ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሐምሌ-7-ቀን-2028-ዓ-ም-ማክሰኞ/audio-77958969?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና-የአሜሪካ ጦር ለሦስተኛ ተከታታይ ምሽት በኢራን ኢላማዎች ላይ ጥቃቶችን ማካሄዱን አስታወቀ። የኢራን አብዮታዊ ዘብ በበኩሉ ፤ በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ሁለት ከፍተኛ ነዳጅ መርከቦችን መምታቱን እና ከጉዞ ማሰናከሉን አስታውቋል።-ከስድስት ዓመት በላይ ከኦሮሚያ ክልልና ሌሎች አካባቢዎች ተፈናቅለው በአማራ ክልል ሰሜንና ደቡብ ወሎ ዞን በመጠለያ ጣቢያና ከማህበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው የሚኖሩ ከ60 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ለከፍተኛ የምግብ ዋስትና ሥጋት መጋለጣቸውን ተናገሩ።-አውሮጳ ህብረት በሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት ላይ የሚዉለዉን የገንዘብ ድጋፍ ለመቀነስ በሱዳን የወርቅ ንግድ ላይ አዲስ ማዕቀብ ጣለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/9D6C2ACD_2-podcast-4347-77958969.mp3" type="audio/mpeg" length="13254400"/>
   <itunes:duration>12:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77955196_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77941301</guid>
   <pubDate>Mon, 13 Jul 2026 16:23:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-6-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77941301?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ በማስቆም ሕገ መንግስታዊ ግዴታውን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) አሳሰበ። የየመን ሑቲ ታጣቂዎች ሳውዲ ዓረብያ በሰነዓ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ«ፈጸመችው» ላሉት ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጡ አስጠነቀቁ። አሜሪካ የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ በሆርሙዝ ሰርጥ «እየፈጸመው ነው» ላለችው ማስተጓጎል ያስታገሰ ያለችውን ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች። ኢራን በበኩሏ በዮርዳኖስ፣ ባሕረይና ኩዌት የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮችን ደብድባለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/9F46EDB4_2-podcast-4347-77941301.mp3" type="audio/mpeg" length="13616940"/>
   <itunes:duration>12:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77922743_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77925353</guid>
   <pubDate>Sun, 12 Jul 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77925353?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የሱዳን ፍርድ ቤት መሐመድ ሐምዳን ዳግሎን ጨምሮ 16 የፈጥኖ ደራሹ ኃይል RSF አመራር በሌሉበት የሞት ቅጣት ፈረደ።

•	ደቡብ አፍሪካ ሶስት የቤተሰቡን አባላት በመግደል ሸሽቶ ወደ ሐገሯ ገብቶ የነበረውን ብሪታንያዊ አሳልፋ ልትሰጥ ነው።
•	የኢራን አብዮታዊ ዘብ የሆርሙዝ ሰርጥ መዝጋቱን አስታወቀ። 
•	የእስራኤል ጦር ኃይል በጋዛ ሰርጥ ባደረሳቸው ጥቃቶች አንዲት የ9 ዓመት ሴት ልጅን ጨምሮ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን የፍልስጤም የጤና ባለስልጣናት አስታወቁ።

•	የቀድሞው የቃጣር መሪ ሼክ ሐማድ ቢን ኻሊፋ አል ታኒ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ። 74 ዓመታቸው ነበር ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/122019F1_2-podcast-4347-77925353.mp3" type="audio/mpeg" length="9712747"/>
   <itunes:duration>08:32</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/69559013_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77918257</guid>
   <pubDate>Sat, 11 Jul 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሐምሌ 04 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሐምሌ-04-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77918257?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አሜሪካ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ለስድስት አገራት ዜጎች የተሰጠውን በአገሪቱ የመቆየትና የመሥራት ጊዜያዊ ከለላ ለተጨማሪ ቀናት አራዘመች። የሱዳን ብሔራዊ ጦር አሜሪካ ያዘጋጀችውን ምክረ-ሐሳብ የሚቀበለው ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ከተቆጣጠራቸው ከተሞች ለቅቆ ሲወጣ እንደሆነ ቅድመ-ሁኔታ አስቀመጠ። የናይጄሪያ ጦር በዛምፋራ ከ300 በላይ ታጣቂዎች ገደለ ተባለ። የኢራን መንፈሳዊ መሪ ሞሽታባ ኻሜኒ አገራቸው የአባታቸውን ገዳዮች መበቀሏ “አይቀሬ” እንደሆነ ዛቱ። የአሜሪካው ፕሬዝደንት በኢራን ላይ ያነጣጠሩ 1,000 ሚሳይሎች መጠመዳቸውን አስጠንቅቀዋል። ሩሲያ በዩክሬን ላይ በፈጸመቻቸው ጥቃቶች ስድስት ሰዎች ሲገደሉ 29 ቆሰሉ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ዩናይትድ ስቴትስ, ሱዳን, ኢራን, ጀርመን, ናይጄሪያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1E08BB0C_2-podcast-4347-77918257.mp3" type="audio/mpeg" length="11718587"/>
   <itunes:duration>10:38</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77899758_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77911419</guid>
   <pubDate>Fri, 10 Jul 2026 17:07:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐምሌ-3-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77911419?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና 

ከዩናይትድ ስቴትስ ወደ ኢኩዋቶርያል ጊኒ የተጠረዙ ከኢትጵዮያ፣ከአንጎላ እና ከሞሪቴንያ መሆናቸው የተገለፀ 17 ስደተኞች በተያዙበት ሆቴል ውስጥ በኤቦላ እንደተያዘ የሚጠረጠር ቢያንስ አንድ ሰው ተገልሎ እንደሚገኝ የተጠራዦቹ ጠበቆች ተናገሩ። 

ማላዊ 38 ሺህ ዜጎቿን በአንድ ወር ውስጥ ከደቡብ አፍሪቃ ወደ ሀገራቸው መመለሷን ዛሬ አስታውቃለች። ስድስት የማላዊ ዜጎች መንገድ ላይ ታመው ሞተዋል። 

የጀርመን የእግር ኳስ ፌደሬሽን በምህጻሩ DFB ፕሬዝዳንት እና ምክትላቸው ለጀርመን ብሔራዊ ቡድን አስልጣኝነት ከታጩት ከዩርገን ክሎፕ ጋር ለመነጋገር ዛሬ ወደ ኒውዮርክ ተጓዙ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያውያን, ማላዊ, ደቡብ አፍሪቃ, ዩርገን ክሎፕ, የዓለም ዋንጫ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A1EDA445_2-podcast-4347-77911419.mp3" type="audio/mpeg" length="11619548"/>
   <itunes:duration>10:32</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77727535_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77895020</guid>
   <pubDate>Thu, 9 Jul 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ሐምሌ 2 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ሐምሌ-2-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77895020?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ናሜይ፥ ሩስያ እና የሣኅል ቀጠና አገራት ወታደራዊ ግንኙነታቸውን ሊያጠናክሩ ነው ፤ አንካራ፥ የኔቶ ጉባኤ በተሳታፊዎች ስምምነት ተጠናቀቀ፤ቤርሊን፥ ራኄ መንግሥት ፍሪደሪሽ ሜርስ ትናንት የተጠናቀቀው ኔቶ ጉባኤ ከጠበቁት በላይ መኾኑን ተናገሩ፤ ቴሕራን፥ ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በመካከለኛው ምሥራቅ ጥቃት እየተሰናዘሩ ነው፤ ማሽሐድ፥የቀድሞዉ የኢራን ላዕላይ መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ ተቀበሩ፤ ሞሮኮ እና ፈረንሣይ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ፍልሚያ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/7BADF4C1_2-podcast-4347-77895020.mp3" type="audio/mpeg" length="11069092"/>
   <itunes:duration>09:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77882840_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77881696</guid>
   <pubDate>Wed, 8 Jul 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሐምሌ 01 ቀን 2018 ዓም ረቡዕ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሐምሌ-01-ቀን-2018-ዓም-ረቡዕ/audio-77881696?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና፤ የደቡብ አፍሪቃ ፖሊስና ወታደራዊ ኃይል በጆሃንስበርግ አቅራቢያ በሕገ-ወጥ የማዕድን ቁፋሮ ሥራዎች ላይ ባደረጉት ከፍተኛ ዘመቻ ከ200 በላይ ሰዎችን አሰሩ። በደቡብ አፍሪቃ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን መካከል ህጋዊ ወረቅት የሌላቸዉ ስለመያዝ አለመያዛቸዉ እስካሁን የወጣ ግልፅ መረጃ የለም።-የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኔቶ ስብሰባ አንካራ ተገኝተዋል። ትራምፕ ድርጅቱ ባሳየዉን ወታደራዊ ኤግዚቢሽን የተደሰቱ አይመስልም። የአውሮጳ ህብረት ሀገራት ኔቶን ለማጠናከር የሚያደርጉትን ጥረትና የኢራን ጦርነት ለመቀላቀል ፈቃደኛ አለመሆናቸውን ትራምፕ በተደጋጋሚ ተችተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/0E89CBD6_2-podcast-4347-77881696.mp3" type="audio/mpeg" length="11979595"/>
   <itunes:duration>10:54</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77869167_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77868135</guid>
   <pubDate>Tue, 7 Jul 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የማክሰኞ ሰኔ 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የማክሰኞ-ሰኔ-30-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77868135?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ ጠ/ሚ ዐቢይ ስለ ሕገ መንግሥቱ ተናገሩ፤ ናይሮቢ፥ የኬንያ ፖሊስ የመታሰቢያ ሰልፍ ከለከለ፤ ​​​​​​​ኪንሻሳ፥ የኢቦላ ወረርሺኝ በኮንጎ መዛመቱን እንደቀጠለ ነው፤ ደማስቆስ፥ ሶሪያ ውስጥ በፈረንሣይ ፕሬዚደንት ጉብኝት ወቅት በደረሰ ፍንዳታ 18 ሰዎች ቆሰሉ፤ ፓሪስ፥ ፈረንሣይ እና ሶሪያ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ፤ አትላንታ፥ ወደ ሩብ ፍጻሜ ለመግባት የመጨረሺያ ግጥሚያዎች</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A06B5940_2-podcast-4347-77868135.mp3" type="audio/mpeg" length="12424071"/>
   <itunes:duration>11:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77867800_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77856468</guid>
   <pubDate>Mon, 6 Jul 2026 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሰኔ 29 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሰኔ-29-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77856468?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የትግራይ ክልል ባለሥልጣናት የ15 ዓመት አዳጊዎችን ጨምሮ ሲቪል ሰዎችን እያፈኑ በግዳጅ ለውትድርና በመመልመል ላይ እንደሚገኙ ሒውማን ራይት ዎች ወነጀለ። 
በሱዳን እየተካሔደ በሚገኘው ጦርነት በስድስት ወራት ብቻ 330 ሕጻናት መገደላቸውን የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት አስታወቀ። ሐማስ የጋዛን መንግሥታዊ መዋቅር መፍረሱን አስታወቀ። የዩክሬን ጦር ኦምስክ በተባለ ግዙፉ የሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ ጥቃት ፈጸመ። ለጀርመን ለሚቀጥለው ዓመት የ555.4 ቢሊዮን ዩሮ ረቂቅ በጀት ጸደቀ። ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ከኢራን ጋር ከሥምምነት ላይ ካልደረሰች አገራቸው የጀመረችውን ጦርነት &quot;እንጨርሰዋለን&quot; ሲሉ ዛቱ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ትግራይ, ሱዳን, ጀርመን, ሐማስ, ጋዛ, አሜሪካ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/834A3F9F_2-podcast-4347-77856468.mp3" type="audio/mpeg" length="13246485"/>
   <itunes:duration>12:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/58830793_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77839984</guid>
   <pubDate>Sun, 5 Jul 2026 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic-የሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሰኔ-28-ቀን-2018-ዓ-ም፤-የዓለም-ዜና/audio-77839984?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና በቀይ ባሕር ትቀዝፍ የነበረች አንዲት ዕቃ ጫኝ መርከብ በየመን ሁዴይዳ የባሕር ክልል አካባቢ ጥቃት ተፈፀመባት መባሉን፣ እስራኤል በደቡብ ሊባኖስ በሂዝቦላህ ላይ የምታካሂደውን ዘመቻ አጠናክራ እንደምትቀጥል መግለጿን፣በእስራኤል እስር ቤት ውስጥ የሚገኙት የጋዛ ሆስፒታል ዳይሬክተር ህይወታቸው አደጋ ላይ ወድቋል መባሉን፣ ሁለተኛ ቀኑን በያዘው የአያቶላህ አሊ ካማኔይ የሀዘን ሥነ ሥርዓት ላይ ልጆቻቸው እና ከፍተኛ የኢራን ባለስልጣናት መገኘታቸውን እንዲሁም ትራምፕ በአሜሪካ 250ኛ ዓመት የነፃነት በዓል ባደረጉት ንግግር የሀገር ፍቅርን ከፓርቲ ፖለቲካ ጋር ቀላቅለዋል በሚል መተቸታቸውን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/E024EEC1_2-podcast-4347-77839984.mp3" type="audio/mpeg" length="8949268"/>
   <itunes:duration>07:44</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/70158577_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77833604</guid>
   <pubDate>Sat, 4 Jul 2026 16:46:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 27  ቀን  2018 ዓ.ም፤  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-27-ቀን-2018-ዓ-ም፤-የዓለም-ዜና/audio-77833604?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና ፤ የትግራይ ክልል አሁን ያለበት ሁኔታ አሳስቦኛል ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን መግለፁን፣የአውሮፓ እና የአሜሪካ መሪዎች ስደተኞችን ለመጠበቅ እና ለማዋሃድ የበለጠ እንዲሰሩ የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳሥ ማሳሰባቸውን፣ኢራን ለሟቹ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊካሜኒ ብሄራዊ የሽኝት ሥነ ስርዓት ዛሬ በይፋ መጀመሯን፣ጀርመን፤ ቤጂንግ የሩሲያ ወታደሮችን ማሰልጠኗን የሚያሳዩ ዘገባዎች መውጣታቸውን ተከትሎ ቻይናን ማስጠንቀቋን፣አማራጭ ለጀርመን የተባለው መጤ ጠል ፓርቲ ዛሬ መሪዎቹን መምረጡን እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕ ለ11 ተከሳሾች ይቅርታ ማድረጋቸውን የሚያስቃኙ ዜናዎች ተካተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሰኔ 27  ቀን  2018 ዓ.ም፤  የዓለም ዜና, የዓለም ዜና, ኢራቅ, አሜሪካ, ስደተኞች</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A3FC3314_2-podcast-4347-77833604.mp3" type="audio/mpeg" length="11384123"/>
   <itunes:duration>10:17</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77829008_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77825445</guid>
   <pubDate>Fri, 3 Jul 2026 16:37:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 26 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-26-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77825445?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዘይሴ ወረዳ የመንግሥት ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት 10 ሰዎች መገደላቸዉን የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) አስታወቀ።---የቀድሞዉ የኢራን ላዕላይ መሪ አ,ያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ አስከሬን የሽኝት ሥርዓት ዛሬ ቴሕራን ዉስጥ ተጀመረ።ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል ኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ የተገደሉት ኻምኔይ ኢራንን ለ37 ዓመት መርተዋል።86 ዓመታቸዉ ነበር።--ሐሙስ ይቀበራሉ።-የጀርመን የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዩሊያን ናግልስ ማን በከፍተኛ ግፊት ሥልጣኑን ለቀቀ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ኢራን, ጀመርን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BFCFC2F4_2-podcast-4347-77825445.mp3" type="audio/mpeg" length="12894413"/>
   <itunes:duration>11:52</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77813809_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77808445</guid>
   <pubDate>Thu, 2 Jul 2026 16:36:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-25-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77808445?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ኮሬ ዞን ተማሪዎች እስካሁን የዓመቱን የማጠቃለያ ፈተና እንዳልተፈተኑ ወላጆች ገለጹ። መምህራኑ «መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለመደጎም ያደረገው ውዝፍ የደመወዝ ጭማሪ በተሟላ ሁኔታ አልተከፈለንም» በሚል ወደ ትምህርት ቤት አልሄዱም ተብሏል። 

በሰሜናዊ ናይጀሪያ ማለቂያ ባጣው ግጭት ምክንያት ታይቶ የማይታወቅ ረሀብ መከሰቱን ዛሬ የተመድ አስታወቀ።

የኬንያ ፍርድ ቤት በስምንት ተማሪዎች ላይ የግድያ ክስ መሰረተ። 

ዛሬ ማለዳ ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ ላይ ባደረሰችው ጥቃት ቢያንስ 21 ሰዎች መገደላቸውን የከተማዋ ከንቲባ አመለከቱ። 86 ሰዎችም ተጎድተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/33A9B858_2-podcast-4347-77808445.mp3" type="audio/mpeg" length="12723104"/>
   <itunes:duration>11:41</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77800188_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77792133</guid>
   <pubDate>Wed, 1 Jul 2026 17:02:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-24-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77792133?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም. አርእስተ ዜና

አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የሱዳኑን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በምህጻሩ RSFን በሰብዓዊነት ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎችና በዘር ማጥፋት ወንጀል ከሰሰ ። 

ትውልደ-ኢትዮጵያዊቷ ሶሻል ዴሞክራት ሜላት ኪሮስ ትናንት ማክሰኞ በአሜሪካ በዴንቨር አካባቢ የተካሄደውን ምርጫ አሸነፉ። ሜላት ኪሮስ ለ15 ጊዜ የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑትን ዲያና ደጌትን ነew ያሸነፉት

ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን በቀጠር ዋና ከተማ ዶሀ ዛሬ ቀጥተኛ ያልሆነ ንግግር መጀመራቸው ተሰምቷል ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ደቡብ ሱዳን, ሱዳን, RSF, አምነስቲ ኢንተርናሽናል, ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ, ሜላት ኪሮስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/15849FAC_2-podcast-4347-77792133.mp3" type="audio/mpeg" length="10940542"/>
   <itunes:duration>09:49</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77784552_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77776661</guid>
   <pubDate>Tue, 30 Jun 2026 16:47:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-23-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77776661?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የተመድ የኢቦላ ወረርሽኝ አፍሪቃን እስከ 3,6 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ያስወጣታል አለ። 
የኬንያ ፖሊስ በዛሬው ዕለት እገታን በመቃወም አደባባይ የወጡ ናቸው በተባሉ ሰዎች ላይ ጥይት ተኩሶ አንድ ሰው መግለደሉን እማኞች አመለከቱ። ሁለት ሰዎችም በጥይት ተጎድተዋል።
የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በሱዳን አል ኦቢድ ጉዳይ አስቸኳይ ክርክር ሊያካሂድ መሆኑ ተገለጸ። በተጠቀሰችው ከተማ ዙሪያ የፈጥኖ ደራሹና ደጋፊዎቹ ኃይሎች መከማቸታቸው ስጋት አስከትሏል።
ኢራን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በመጪዎቹ ቀናት የመገናኘት እቅድ የለኝም አለች። ሁለት የአሜሪካ ልዑካን በኢራን ጉዳይ ለመነጋገር ዛሬ ቀጠር መግባታቸው ተዘግቧል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/1F62B002_2-podcast-4347-77776661.mp3" type="audio/mpeg" length="12507958"/>
   <itunes:duration>11:27</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77771859_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77759066</guid>
   <pubDate>Mon, 29 Jun 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሰኔ 22 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሰኔ-22-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77759066?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊያ ፕሬዝደንት ሐሰን ሼክ ማሕሙድ ተገናኙ። ለ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚቀመጡ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ፣ ቅንጡ የእጅ ሰዓቶችና ማዳመጫዎች ወደ መፈተኛ ክፍል ይዘው መግባት ተከለከሉ። ኢትዮጵያ አንድ ቢሊዮን ዶላር የተበደረችበት ቦንድ ባለቤቶችን ከሚወክል ጊዜያዊ ኮሚቴ ጋር የዕዳ አከፋፈል ሽግሽግ ለማድረግ በመርኅ ደረጃ ከሥምምነት መደረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኬንያ መንግሥት ከአሜሪካ ጋር ሊፈራረም ነው የተባለው የውድ ማዕድናት ፍለጋ “ግልጽነት ይጎድለዋል” የሚል ክስ በፍርድ ቤት ቀረበበት። በጀርመን ኒደር ዛክሰን ግዛት ሽታደ ከተማ በተከፈተ ተኩስ 5 ሰዎች ተገደሉ</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሶማሊያ, አሜሪካ, ኢራን, ፓኪስታን, አፍጋኒስታን, ኬንያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/21356873_2-podcast-4347-77759066.mp3" type="audio/mpeg" length="10791606"/>
   <itunes:duration>09:40</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/75110798_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77745044</guid>
   <pubDate>Sun, 28 Jun 2026 16:56:00 GMT</pubDate>
   <title>የዕሁድ  ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ. ም ፤ የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዕሁድ-ሰኔ-21-ቀን-2018-ዓ-ም-፤-የዓለም-ዜና/audio-77745044?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና በሳውዲ አረቢያ እና በፈረንሳይ በደረሰ የሄሊኮፕተር እና የአውሮፕላን አደጋ 25 ሰዎች መሞታቸውን፣ በአውሮጳ በተከሰተው ከፍተኛ የሙቀት ማዕበል በአንድ ሳምንት ብቻ ከ1,300 በላይ ሞት መመዝገቡን፣ ቢያንስ 191 ሚሊዮን ሰዎች ለ35 ዲግሪ ሴልሺየስ ሙቀት ይጋለጣሉ መባሉን፣ ኢራን የአሜሪካን ጥቃት ተከትሎ በባህሬን እና ኩዌት ላይ ጥቃት ማድረሷን እንዲሁም የዩክሬንን ጥቃት ተከትሎ የሩሲያው መሪ የሀገራቸውን ደህንነት ለማረጋገጥ ቃል መግባታቸውን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዕሁድ ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ. ም ፤ የዓለም ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/0F1F42C0_2-podcast-4347-77745044.mp3" type="audio/mpeg" length="9829425"/>
   <itunes:duration>08:40</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77741109_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77735851</guid>
   <pubDate>Sat, 27 Jun 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-20-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77735851?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በኢትዮጵያ የሚገኘው የአውሮጳ ኅብረት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) እያካሔደ ነው የተባለው አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ የፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ስምምነት በግልጽ የጣሰ ነው ሲል ነቀፈ። 

•	በሱዳን ኤል-ኦቤይድ ከተማ የሚካሄደው ውጊያ ወደ ከፋ ደረጃ ላይ ሊደርስ ይችላል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስጠነቀቀ። 

•	የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግሥት በጎረቤት ሩዋንዳ ላይ በዓለም አቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት (ICJ) ክስ መሰረተች።

•	ኢራን አሜሪካን &quot;ጦርነቱን ለማቆም የተደረገውን ስምምነት ጥሳለች&quot; ስትል ከሰሰች።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C0E2570E_2-podcast-4347-77735851.mp3" type="audio/mpeg" length="12555823"/>
   <itunes:duration>11:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76378103_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77728867</guid>
   <pubDate>Fri, 26 Jun 2026 16:26:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓርብ ሰኔ 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓርብ-ሰኔ-19-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77728867?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መቐለ፥ ሕወሓት ለሒውማን ራይትስ ዎች ምላሽ ሰጠ፤ ካርቱም፥ በሱዳን ኤል ኦቤይድ ከተማ ላይ ሌላ ፍጅት እንዳይከሰት አሥግቷል፤ ቱኒስ፥ ኃዋቂዋ ቱኒዚያዊት የ75 ዓመት የመብት ተሟጋች 25 ዓመት እስር ተፈረደባቸው፤ ዋሽንግተን፥ የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሔይቲ እና ሶሪያ ዜጎች በገፍ ከአገር እንዲባረሩ የሚያስችል መንገድ ጠረገ፤ ፓሪስ፥ አውሮጳን የመታው የሙቀት ማእበል እንደበረታ ነው፤ ካራካስ፥ ከብርቱው ርእደ መሬት የተረፉትን ለማዳን ርብርቡ ቀጥሏል፤ ኒው ጄርዚ፥ የዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ እየተገባደደ ነው</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ዓለም</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/CEBB7705_2-podcast-4347-77728867.mp3" type="audio/mpeg" length="11558750"/>
   <itunes:duration>10:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77728701_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77713367</guid>
   <pubDate>Thu, 25 Jun 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-18-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77713367?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኬንያ ፖሊስ በዛሬው ዕለት ናይሮቢ በሚገኘው ዋና የፖሊስ ጣቢያ አቅራቢያ የተሰበሰቡ ሰልፈኞችን በአስለቃሽ ጭስ በተነ። 
ቬንዝዌላን ባናወጠው የመሬት መንቀጥቀጥ ቢያንስ የ164 ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን 971 ሰዎች መጎዳታቸውን የሀገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዝደንት አስታወቁ። በርካታ ሃገራት ለእርዳታ እጃቸውን ዘርግተዋል። 
የኢራን አብዮታዊ ዘብ አዛዥ እስራኤል ከመላ ሊባኖስ መውጣት እንደሚኖርባት አመለከቱ። እስራኤል ሂዝቦላህ ትጥቁን ሳይፈታ ኃይሌን አላወጣም ብላለች። 

ፈረንሳይ ከሩሲያ ጋር ግንኙነት ያለው ነዳጅ ጫኝ መርከብን በሲሲሊ የባሕር ዳርቻ ላይ መያዟን አስታወቀች። ሩሲያ ድርጊቱን አውግዛ የባሕር ላይ ውንብድና ብላዋለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/51A153A1_2-podcast-4347-77713367.mp3" type="audio/mpeg" length="13558385"/>
   <itunes:duration>12:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77708727_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77697834</guid>
   <pubDate>Wed, 24 Jun 2026 16:39:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 17 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-17-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77697834?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ራሱን የሊቢያ «የመረጋጋት መንግሥት» ብሎ የሚጠራዉ የምሥራቅ ሊቢያ ስብስብ የኢትዮጵያ፣ የሶማሊያ፣ የኤርትራና የሱዳን ዜጎች ሊቢያ እንዳይገቡ አገደ።---አዉሮጳን የገለበዉ የሙቀት ማዕበል የሰዎች ሕይወት እያጠፋ፣የትምሕርት ሒደት፣ሥራና እንቅስቃሴንም እያስተጓጎለ ነዉ።አለቅጥ የናረዉ ሙቀት ያንገበገባቸዉ አንዳድ ሰዎች ዘለዉ ወንዝ፣ኩሬና ገንዳ ዉስጥ እየገቡ ሞተዋል።--የዓለም የአዉቶሚክ ተቆጣጣሪ ድርጅት (IAEA) የኢራንን የኑክሌር ተቋማትና ንጥረ ነገር በቅርቡ እንደሚፈትሽ አስታወቀ።ኢራን ግን የኑክሌር ጉዳይ የሚነሳዉ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያደረገችዉ ሥምምነት ገቢራዊነት ሲረጋገጥ ብቻ ነዉ ትላለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/0F779096_2-podcast-4347-77697834.mp3" type="audio/mpeg" length="13005826"/>
   <itunes:duration>11:59</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77635842_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77680883</guid>
   <pubDate>Tue, 23 Jun 2026 16:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-16-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77680883?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ግብፅ ከህገ-ወጥ የወርቅ ማዕድን ጋር በተያያዘ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር አዋለች።ዩጋንዳ ውስጥ አንድ አዲስ ሰው ላይ ኤቦላ ተረጋገጠ፤ በጠቅላላው 20 ሰዎች ተይዘዋል
እስራኤል ወደፊት የጦር መሣሪያ አቅርቦትን በተመለከተ የዩናይትድ ስቴትስ ጥገኛ መሆን እንደማትፈልግ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ አስታወቁ። 
አምስት ልዑካንን ያቀፈ የታሊባን ቡድን ዛሬ ከአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ተወካዮች ጋር ለመምከር ብራስልስ ገባ።
ዶይቸ ቬለ DW በየዓመቱ የሚያካሂደው ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን መድረክ ዛሬ ማክሰኞ በቦን ከተማ መካሄድ ጀመረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/004B4579_2-podcast-4347-77680883.mp3" type="audio/mpeg" length="11079657"/>
   <itunes:duration>09:58</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77670169_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77664029</guid>
   <pubDate>Mon, 22 Jun 2026 16:22:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-15-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77664029?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኬንያ የሰራተኛ ጉዳይ ሚኒስትር፤ ወጣቶችን ለሩስያ በወታደርነት በመመልመል እንደሚጠረጠሩ ተገለጸ። በቀጠር በአንድ የተፈጥሮ ጋዝ ማምረቻ በደረሰ ፍንዳታ 13 ሰዎች ሲሞቱ በ 54 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የቀጠር የሐገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። በዮናይትድ ስቴትስና ኢራን መካከል በስዊዘርላንድ ሲካሄድ የነበረ ንግግር በጥሩ መንፈስ መጠናቀቁን የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር አስታወቁ።የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ኬር ስታርመር ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ስልጣናቸውንና ከሌበር ፓርቲ መሪነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው እንደሚለቁ አስታወቁ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና, ኢራን, አሜሪካ, ሩስያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/AC1EA5C0_2-podcast-4347-77664029.mp3" type="audio/mpeg" length="10599241"/>
   <itunes:duration>09:28</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73936260_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77648426</guid>
   <pubDate>Sun, 21 Jun 2026 17:06:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-14-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77648426?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ገዡ ፓርቲ ብልፅግና 90 በመቶ ድምፅ ማግኘቱን ምርጫ ቦርድ መግለጹን፣በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነፃ እና ገለልተኛ ተቋም ሆኖ መስራቱን የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ መናገራቸውን፣በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ያለስጋት እንዲሳተፉ ሁሉን አቀፍ ርምጃ ተወስዷል ሲል የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ማለቱን እና በምርጫ ወቅት ጥቃቶች መፈፀማቸውን መጠቆሙን እንዲሁም ገዥው ፓርቲ ብልፅግና በቀጣይ አምስት የስልጣን አመታት የነበሩ ችግሮችን እንዲቀርፍ ነዋሪዎች መጠየቃቸውን አካቷል። # ምርጫ2018 #EthiopiaElection2026</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, የዓለም ዜና, ምርጫ 2018</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/F2022641_2-podcast-4347-77648426.mp3" type="audio/mpeg" length="8020062"/>
   <itunes:duration>06:46</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77646024_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77639221</guid>
   <pubDate>Sat, 20 Jun 2026 16:27:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-13-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77639221?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤርትራ ጉዳይ ልዩ መርማሪ በሀገሪቱ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተባባሰ መምጣቱን አስታወቁ። 
•	በእስር ላይ የነበረችው ጋዜጠኛ ሳልሳዊት ባይነሳኝ መፈታቷን ቤተሰቦቿ ለዶቼ ተናገሩ።
•	በምስራቃዊ ሊቢያ የባህር ዳርቻ የአንድ ህጻን ሴት ልጅን ጨምሮ በትንሹ የ15 ፍልሰተኞች አስከሬን ተገኘ። 
•	አፍሪካ እና የካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ጥቁሮችን ለባርነት የዳረጉ ያሏቸውን ሃገራት ካሳ እንዲከፍሉ ጠየቁ ።
•	ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥን በድጋሚ ዘጋች። 
•	አውሮጳን እያናወጠ የሚገኘው አስከፊ የሙቀት ማዕበል በጀርመን ፣ፈረንሳይ እና ጣልያን ብርቱ ተጽዕኖ ማሳደሩ ተነገረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/42D4455D_2-podcast-4347-77639221.mp3" type="audio/mpeg" length="11457102"/>
   <itunes:duration>10:22</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77252310_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77631351</guid>
   <pubDate>Fri, 19 Jun 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 12፣ ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-12፣-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77631351?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	በትግራይ ክልል ለወታደራዊ ስልጠና የሚደረገው የአፈሳ ዘመቻ ብርቱ ትችት እና ተቃዉሞ መቀስቀሱ ተዘገበ ። 
•	በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ዛሬ ዓርብ አስጠነቀቀ። 
•	እስራኤል እና የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ ቀደም ሲል አድርገው የነበረውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለማደስ መስማማታቸው ተገለጸ። 
•	የአውሮጳ ኅብረት መሪዎች በሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ዙሪያ የኅብረቱን ጥቅሞች ለማስከበር ከሩስያ ጋር ቀጥተኛ ያልሆነ ግንኙነት ለመጀመር ያቀረቡት ሐሳብ ሳይሳካ ቀረ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/14ADCA19_2-podcast-4347-77631351.mp3" type="audio/mpeg" length="12145501"/>
   <itunes:duration>11:05</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77129236_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77618122</guid>
   <pubDate>Thu, 18 Jun 2026 17:45:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም  ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-11-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77618122?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርዕስተ ዜና
-ዩናይትድ ስቴትስ «አክራሪ» ባለቻቸዉ የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አባላትና በቤተሰቦቻቸዉ ላይ ያነጣጠረ የቪዛ እገዳ ጣለች። ዩናይትድ ስቴትስ የቪዛ እገዳዉን የጣለችዉ / በትግራይ ክልል ሠላም ለማስፈን የተደረገዉን ስምምነት በሚጥሱና ከሚጥሱ ወገኖች ጋር በሚተባበሩ ሰዎች ላይመሆኑን አስታውቃለች። -የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባለፈዉ ግንቦት በተደረገዉ ምርጫ ሒደት ቅሬታ ከቀረበባቸዉ 128 የምርጫ ክልሎች ለ85ቱ ዉሳኔ መስጠቱን ዐሳወቀ። 
-በኤልኒኞ ምክንያት ኢትዮጵያውያን ጨምሮ 22 ሀገራት ለከፍተኛ አደጋ መጋለጣቸውን FAO እና የWFP ዛሬ በጋራ አሰሳቡ።</description>
   <category>ፖለቲካ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ህወሓት, የቪዛ እገዳ, ኢትዮጵያ, ዩክሬን, ሩስያ, ትራምፕ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/AE93E19B_2-podcast-4347-77618122.mp3" type="audio/mpeg" length="11642234"/>
   <itunes:duration>10:33</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77602502_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77594093</guid>
   <pubDate>Wed, 17 Jun 2026 16:31:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 10 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-10-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77594093?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ ያስገነባችዉ ግድብ ግብፅን ለብዙ ችግሮች አጋልጧል አሉ።ትራምፕ የግብፅ አቻቸዉን ዛሬ ሲያነጋግሩ እንዳሉት መስተዳድራቸዉ ሁለቱን ሐገራት ለማግባባት እንደሚጥር አስታዉቀዋልም።---በ13 ሐገራት ወይም ግዛቶች የሚኖር በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ አስቸኳይ ርዳታ ካላገኘ ለአስከፊ ረሐብ እንደሚጋለጥ የተባበሩት መንግሥታት ሁለት ድርጅቶች አስታወቁ።ድርጅቶቹ እንደሚሉት ሱዳን፣ ሶማሊያና ጋዛን ጨምሮ ለችግር የተጋለጡ 266 ሚሊዮን ሰዎች በቂ ርዳታ አያገኙም።---የቡድን 7 አባል ሐገራት መሪዎች በማደግ ላይ ባሉ ሐገራት ላይ ያለዉን ዕዳ ለማቃለል ቃል ገቡ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, አባይ, ግብፅ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/3C63EF2E_2-podcast-4347-77594093.mp3" type="audio/mpeg" length="11834916"/>
   <itunes:duration>10:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77583542_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77581598</guid>
   <pubDate>Tue, 16 Jun 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 9 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-9-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77581598?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዚምባብዌ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ከባቡር ጋር በመላተሙ ቢያንስ 9 ሰዎች ሲሞቱ 25 መቁሰላቸውን የሐገሪቱ የሐገሪቱ ባለስልጣናት አሳወቁ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐገራቸው ከአሜሪካ ጋር የመጨረሻው የሰላም ስምምነት በመጨው አርብ በስዊትዘርላንድ እንደሚፈረም አረጋገጡ።ዩክሬን በሞስኮ አቅራቢያ የሚገኘውን የሩስያ የነዳጅ ማጣሪያ ማጋየቷ ተሰማ። ጀርመን ወደ 30 የሚሆኑ የአፍጋኒስታን ዜጎች ከሐገር ማባረሯን አሳወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/2642D1DB_2-podcast-4347-77581598.mp3" type="audio/mpeg" length="13669049"/>
   <itunes:duration>12:40</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77562786_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77566244</guid>
   <pubDate>Mon, 15 Jun 2026 19:09:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የሰኔ 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የሰኔ-08-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77566244?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ከደሴ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ የነበረ የሕዝብ ማጓጓዣ አውቶቡስ 170 ሜትር ርዝመት ያለው ገደል ውስጥ በመውደቁ የ31 ሰዎች ሲሞቱ 30 ሰዎች ከባድና ቀላል ጉዳት ደረሰባቸው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቢሾፍቱ አቅራቢያ እየተገነባ በሚገኘው አውሮፕላን ማረፊያ ምክንያት “የሚጎዳ አርሶ አደር” እንደማይኖር ቃል ገቡ። የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር ፎልከር ቱርክ በሱዳን ጦርነት የድሮን አጠቃቀም ላይ የታየውን “ከፍተኛ ጭማሪ” አወገዙ። ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን የገጠሙትን ጦርነት ለማብቃት ከሥምምነት መድረሳቸውን አሳወቁ። ሩሲያ በዩክሬን ከተሞች ላይ በሚሳይሎች በፈጸመችው ጥቃት11 ሰዎች ተገደሉ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ሱዳን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/4B270757_2-podcast-4347-77566244.mp3" type="audio/mpeg" length="13048410"/>
   <itunes:duration>12:01</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77552652_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77546957</guid>
   <pubDate>Sun, 14 Jun 2026 16:49:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-7-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77546957?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት አብዲራሕማን ሞሐመድ አብዱላሒ &quot;ታሪካዊ&quot; የተባለለትን ጉብኝት እውቅና በሰጠቻቸው ሀገር እስራኤል እያደረጉ ነው። 
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ብቻ ከ 700 በላይ ሰዎች በኢቦላ ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ። 
የእስራኤል ጦር ዛሬ የሂዝቦላህ ቡድንን ለማጥቃት የሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ደቡባዊ ክፍልን ከአየር ደበደበ። ቡድኑ አስቀድሞ ዛሬ ጠዋት በሰሜናዊ እስራኤል የድሮን ጥቃት ፈፅሟል።
የኢራን ዋና ተደራዳሪ ሞሐመድ ባግኸር ጋሊባፍ በዚህ አይነት ሁኔታ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የሰላም ድርድሩን መቀጠል ፋይዳ እንደማይኖረው ተናገሩ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/06F3F927_2-podcast-4347-77546957.mp3" type="audio/mpeg" length="8999647"/>
   <itunes:duration>07:48</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77545255_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77538384</guid>
   <pubDate>Sat, 13 Jun 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-6-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77538384?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>•	የኤርትራው የማስታወቂያ ሚንስትር የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ብልጽግና ፓርቲ በተዛባ መረጃ ላይ የተመሰረተ ፕሮፖጋንዳ ያሰራጫል ሲሉ ከሰሱ ። 
•	በኢራን እየተካሄደ ያለው ጦርነት የአውሮፕላን ነዳጅ ዋጋን በመናርና የአቅርቦት እጥረትን በመፍጠር በአፍሪካ አየር መንገዶች ላይ ከፍተኛ ቀውስ እየደቀነ መሆኑን የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር (AFRAA) አስጠነቀቀ።
•	ዩጋንዳ በኤቦላ ወረርሽኝ ምክንያት በአሜሪካ እና በሌሎች ሀገራት የተጣለባትን የአየር ጉዞ እገዳ «ኢ-ፍትሐዊ» ስትል ኮነነች።

•	የኒጀር ወታደራዊ ሁንታ ግብረ-ሰዶማዊነትን በወንጀል የሚቀጣ አዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ማውጣቱን አስታወቀ።</description>
   <category>አዲስ ድምፅ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ፖለቲካ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/5AC94A9F_2-podcast-4347-77538384.mp3" type="audio/mpeg" length="11708559"/>
   <itunes:duration>10:37</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77535206_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77529777</guid>
   <pubDate>Fri, 12 Jun 2026 16:43:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-5-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77529777?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በአፍሪቃ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ የተመራ የልዑካን ቡድን ወደ መቀለ መጓዙ ተሰማ። የቡድኑ መሪ የጉዟቸው ዓላማ ሁኔታዎች እንዳይባባሱ አስቀድሞ ለማርገብ ነው ብለዋል። 
የትግራይ ክልል ባለሥልጣናት ለዳግም ጦርነት እየተዘጋጁ ነው መባሉን ውድቅ ማድረጋቸው ተዘገበ። 
«ላ ክሯ» ለተሰኘ ጋዜጣ የምትዘግብ ፈረንሳዊት ጋዜጠኛ ከኢትዮጵያ መባረሯን ድርጅቱ አመለከተ። 
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን አሾልካ አወጣች ያሉት የስምምነት በጽሑፍ ያለውን ውል የሚወክል አይደለም አሉ። የኢራን ባለሥልጣናት በበኩላቸው ጣላቶቻችን ያሏቸው አሜሪካን እና እስራኤል ከኃይል በቀር የድርድር ቋንቋ አይገባቸውም ብለዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/18AFAC8C_2-podcast-4347-77529777.mp3" type="audio/mpeg" length="12542986"/>
   <itunes:duration>11:30</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/63628996_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77511250</guid>
   <pubDate>Thu, 11 Jun 2026 16:29:00 GMT</pubDate>
   <title>የሐሙስ ሰኔ 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሐሙስ-ሰኔ-4-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77511250?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መቐለ፥ ደብረፅዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ኦሉሴጉን ኦባሳንጆን ዛሬ መቐለ ከተማ ዉስጥ ተቀብለው አነጋገሩ፤ አ.አ፥ ለ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከ2.3 ትሪሊዮን ብር በላይ ለፕላን-በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመራ፤ ጂዳ፥ ሣዑዲ ዓረቢያ ታስረው የነበሩ 1,655 ኢትዮጵያውያን ምሕረት አገኙ፤ የአሜሪካ ጦር በሁለተኛው ቀን ኢራን ውስጥ በርካታ ኢላማዎችን እየመታ መሆኑን ዐሳወቀ፤ ኬፕታውን፥ የኬፕ ታውን ማራቶን ከዓለማችን ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ ኾነ፤ ሜክሲኮ ሲቲ፥ የዓለም እግር ኳስ ጨዋታ በደቡብ አፍሪቃ እና በሜክሲኮ መካከል ዛሬ ማታ ይከፈታል</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/A07E57CC_2-podcast-4347-77511250.mp3" type="audio/mpeg" length="12212143"/>
   <itunes:duration>11:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77510107_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77495984</guid>
   <pubDate>Wed, 10 Jun 2026 16:38:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኔ 3 ቀን፣ 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኔ-3-ቀን፣-2018-የዓለም-ዜና/audio-77495984?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክና ዩጋንዳ ዉስጥ የተሰራጨዉ የኢቦላ ተሕዋሲ የያዛቸዉ ሰዎች ቁጥር 620 ደረሰ።ተሕዋሲዉ 120 ያክል ሰዎች መግደሉ ተረጋግጧል።ሶስት የኮንጎ ቤተ-ምርመራዎች ተሕዋሲዉን መመርመሪያ መሳሪያና ንጥረ-ነገር አልቆባቸዋል።---ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን እንዳዲስ መደባደብና መዛዛት ይዘዋል።የዩናይትድ ስቴትስ ጦር የኢራን ወታደራዊ ተቋማት ያላቸዉን ሥፍራዎች ሲደበድብ፣ ኢራን ባፀፋዉ ከባሕሬን እስከ ዮርዳኖስ የሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ሠፈሮችን ደብድባለች።----ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገባ የተከለከለዉ ሶማሊያዊ ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ግጥሚያ ዳኛ ሞቃዲሾ ሲመለስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, ሶማሊያ, ኢራን, ዩናይትድ ስቴትስ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/125A5F16_2-podcast-4347-77495984.mp3" type="audio/mpeg" length="11323243"/>
   <itunes:duration>10:13</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77494160_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77480398</guid>
   <pubDate>Tue, 9 Jun 2026 16:52:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ሰኔ-2-ቀን-2018-ዓ-ም-ማክሰኞ/audio-77480398?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና--በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የተፈናቃዮች ልዩ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በአማራ ክልል ዛሬ ተከናወነ። ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ወለጋ እንዲሁም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በነበሩ የፀጥታ ችግር ተፈናቃዮች ወደ ቤታቸዉ እንዲመለሱ ጠይቀዋል።-በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ተባብሶ እንደቀጠለ የተገለፀውን ውጥረት በተመለከተ፣ የፕሪቶሪያውን ግጭት በዘላቂነት የማቆም የሰላሞ ስምምነት በዋነኛነት ከመራው የአፍሪቃ ኅብረት በኩል እስካሁን የወጣ መግለጫም ይሁን የተሰጠ አስተያያት የለም።-የዓለም ዋንጫ ጨዋታን ለመምራት ለሀገሩ የመጀመሪያው ለመሆን የተዘጋጀው ሶማሊያዊ ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ተከለከለ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6531E276_2-podcast-4347-77480398.mp3" type="audio/mpeg" length="13180172"/>
   <itunes:duration>12:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/63737865_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77465780</guid>
   <pubDate>Mon, 8 Jun 2026 17:51:00 GMT</pubDate>
   <title>የሰኞ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የሰኞ-ሰኔ-1-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77465780?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ደቡብ አፍሪቃ በሚገኙ ስደተኞች ላይ ከሕግ በላይ ሆነው እርምጃ የሚወስዱትንሰዎች ባለሥልጣናቶቻቸውእንደማይታገሱ አሳሰቡ ። 

ኢራን እስራኤልን ትናንትናና ዛሬ ስትደበድ እሥራኤልም በአጸፋው ኢራንን ዛሬ መታለች ። ትናንት ወደ እሥራኤል ሮኬቶችን በተመተኮስ ማጥቃት የጀመረችው ኢራን 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የመከላከል ዘመቻውን እንደምታቆም አስታውቃለች። ከእሁዱ የኢራን ጥቃት በኋላ የእሥራኤል ጦር ዛሬ (መጠነ ሰፊ) ያለውን ጥቃት በኢራን ላይ መፈጸሙን ገልጿል።

ማልታ አቅራቢያ በሰጠመች ጀልባ ውስጥ የነበሩ ቢያንስ 11 ስደተኞች ሞቱ። ወደ 50 የሚሆኑ ደግሞ ተረፉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ደቡብ አፍሪቃ, ስደተኞች, ራማፎሳ, ኢራን, እሥራኤል, አውሮጳ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6F1BB945_2-podcast-4347-77465780.mp3" type="audio/mpeg" length="11331188"/>
   <itunes:duration>10:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77452909_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77451596</guid>
   <pubDate>Sun, 7 Jun 2026 16:20:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-30-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77451596?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የማዕከላይ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግስት ከአሜሪካ የሚጠረዙ ስደተኞችን ተቀብሎ ለማስተናገድ መስማማቱን ከሐገሪቱ የወጡ ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች አረጋገጡ። ዩናይትድስቴትስና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ዛሬ 100 ቀናትን ደፍኗል። ዩናይትድ ስቴትስ በተለያዩ ባንኮች ታግዶ የሚገኘውን የኢራን ሐብት፤ በኢራን የሚሳይልና የድሮን ጥቃት ለደረሰባቸው የባህረ ሰላጤ ሀገራት እንዲውል ማቀዷን አስታወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C9DF749E_2-podcast-4347-77451596.mp3" type="audio/mpeg" length="11069491"/>
   <itunes:duration>09:57</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77333705_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77446037</guid>
   <pubDate>Sat, 6 Jun 2026 16:42:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic-የቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የቅዳሜ-ግንቦት-29-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77446037?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና ፣የኢትዮጵያ አየር ሃይል በትግራይ ክልል ሸራሮ ከተማ አቅራቢያ አካሄደው በተባለው የድሮን ጥቃት ጉዳት ደረሰ መባሉን።ናይጄሪያ እና ጋና ዜጎቻቸው ደቡብ አፍሪካን ለቀው እንዲወጡ ሀሳብ ማቅረባቸውን፣ኩዌት፤ አዲሱ የኢራን ጥቃት &#039;አደጋ የሚያባብስ &#039; መሆኑን መግለጿን።በጀርመን በፖለቲካዊ መነሻ የሚፈጸም ወንጀል በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል መባሉን፣የሮማው ሊቃነ ጳጳስ በዓለም ላይ ዋልታረገጥነ አስተሳሰብ እንዲያበቃ ጥሪ ማቅረባቸውን እንዲሁም ኢራን ቅዳሜ ዕለት ቱርክን ለቀው ወደ ሜክሲኮ ከሚያመሩት ተጫዋቾቿ ጋር ለሚጓዙት የዓለም ዋንጫ ቡድን የድጋፍ ሰራተኞች ቪዛ በመከልከሏ አሜሪካን ክፉኛ መቸቷን አካቷe።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ, ትግራይ ክልል, አፍሪቃ, ኢራን, ጀርመን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/44C765D9_2-podcast-4347-77446037.mp3" type="audio/mpeg" length="9742871"/>
   <itunes:duration>08:34</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/73577357_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77441353</guid>
   <pubDate>Fri, 5 Jun 2026 16:59:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም አርብ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ግንቦት-28-ቀን-2018-ዓ-ም-አርብ/audio-77441353?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አርስተ ዜና-አሜሪካ በኩባ ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ አሳረፈች። --ቅድሚያ ለሰብአዊ መብት የተባለ አገር በቀል የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ በትግራይ እየተካሄደ ነው ባለው አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላን እንዲያወግዝ እና እንዲያስቆም ጥሪ አቀረበ።--በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቡርጂ እና ጌዴኦ ዞኖች ምርጫ ሲያጭበረብሩ የተገኙ ከስድስት እስከ አሥር ወር እሥራት ተቀጡ ፡፡--የቀድሞ የአዲስ አበባን ከንቲ አምባሳደር ዓሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።--የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ከአራት ዓመታት በላይ የዘለቀው ጦርነት እንዲያበቃ ስምምነት ላይ ለመድረስ ለፑቲን ግልፅ ደብዳቤ ፃፉ።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6094E50A_2-podcast-4347-77441353.mp3" type="audio/mpeg" length="11824084"/>
   <itunes:duration>10:45</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77399106_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77426121</guid>
   <pubDate>Thu, 4 Jun 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 27 ቀን 2018፤ ዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-27-ቀን-2018፤-ዓለም-ዜና/audio-77426121?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>በዛሬው የዓለም ዜና ተቃዋሚው የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በክልሉ ምርጫ«የማጭበርበር ተግባራት ተፈጽሟል» ሲል ቅሬታ ማቅረቡን።የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ)በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ የተከሰተዉ ሁከት በጥልቅ እንዳሳሰበው ማስታወቁ።በዓለም ላይ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ችላ ተብለዋል ሲል አንድ የእርዳታ ድርጅት መግለጹን።ሊባኖስ፤ የእስራኤል የድሮን ጥቃቶች መቀጠላቸውን መግለጿ።ኩዌት የኢራን ድሮን አውሮፕላን ማረፊያዋን መምታቱን ማስታወቋን።የአሜሪካ ሕግ አውጪዎች ሀገሪቱ በኢራን የምታደርገውን ወታደራዊ እርምጃ ለማስቆም የቀረበውን ውሳኔ መደገፋቸውን የሚያስቃኙ ዜናዎች የሚሉት ተካተዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የግንቦት 27 ቀን 2018 ዓለም ዜና, የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/347A2A16_2-podcast-4347-77426121.mp3" type="audio/mpeg" length="12295689"/>
   <itunes:duration>11:14</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77423644_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77412029</guid>
   <pubDate>Wed, 3 Jun 2026 16:48:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.  የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-26-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77412029?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን እየሰፋ መጣ ያሉትን ጥቃት የመንግሥት የፀጥታ አካላት ያላቸውን መዋቅር ተጠቅመው እንዲያስቆሙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ጠየቁ።
በኢትዮጵያ የአውሮጳ ኅብረት ልዑክ እና በአዲስ አበባ የሚገኙ የኅብረቱ አባል ሃገራት ኤምባሲዎች ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ምርጫ ያልተካሔደባቸው የምርጫ ክልሎች ድምፅ የመስጠት «ዕድል ይሰጣቸዋል» የሚል ተስፋ እንዳላቸው አስታወቁ።
ዴሞክራቲክ ኮንጎ ውስጥ በኢቦላ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 343 ደረሰ።
ኢራን በመካከለኛው ምሥራቅ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ ጥቃት ቀጥላለች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/57549295_2-podcast-4347-77412029.mp3" type="audio/mpeg" length="12307610"/>
   <itunes:duration>11:15</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/64529473_806.jpeg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77397203</guid>
   <pubDate>Tue, 2 Jun 2026 16:57:00 GMT</pubDate>
   <title>የዓለም ዜና፤ ግንቦት 25 ቀን 2018 ማክሰኞ</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የዓለም-ዜና፤-ግንቦት-25-ቀን-2018-ማክሰኞ/audio-77397203?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>-አርሰተ ዜናዎች--ሩሲያ በዩክሬን ላይ በድጋሚ በሰነዘረችዉ ከፍተኛ ጥቃት ቢያንስ አስር ሰዎች ተገደሉ ከ100 በላይ ሰዎች ደግሞ ቆሰሉ።-በኢትዮጵያ የተካሄደው የሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ የድምፅ ቆጠራ ውጤት፣ በምርጫ ጣቢያዎች እየተለጠፈ ይገኛል።--በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ሀገረ ስብከት በአስኮ ወረዳ በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች መገደላቸውን ሀገር ስብከቱ አመለከተ። የመቶ አንድ ዓመት እድሜ እንደነበረው የተገለጸው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንም ሙሉ በሙሉ በእሳት መጋየቱ ተነግሯል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/3D278D40_2-podcast-4347-77397203.mp3" type="audio/mpeg" length="12506595"/>
   <itunes:duration>11:27</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77383930_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77366889</guid>
   <pubDate>Sun, 31 May 2026 16:30:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የግንቦት 23 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የግንቦት-23-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77366889?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የጋምቤላ ክልል ፖሊስ “የተለየ የይለፍ ፈቃድ ካልተሰጠ በቀር” ማንኛውም ተሽከርካሪ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት መንቀሳቀስ እንደማይችል አስታወቀ። በምሥራቃዊ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አምስት ሕሙማን ከኢቦላ ማገገማቸውን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድኃኖም ተናገሩ። ኢራን ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው ድርድር የኑክሌር የጦር መሣሪያ ላለመስራት መስማማቷን የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጹ። የኢራን ዋና ተደራዳሪ ሞሐመድ ባግኸር ጋሊባፍ ግን “የኢራናውያን መብቶች መከበራቸውን ሳናረጋግጥ አንዳች ሥምምነት አናጸድቅም” ብለዋል።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, ኢቦላ, ኢራን, አሜሪካ, እስራኤል, ሊባኖስ, ዩክሬን, ሩሲያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/6EDADD93_2-podcast-4347-77366889.mp3" type="audio/mpeg" length="9627258"/>
   <itunes:duration>08:27</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77363388_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77358115</guid>
   <pubDate>Sat, 30 May 2026 16:40:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 22 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-22-ቀን-2018-፤የዓለም-ዜና/audio-77358115?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የዛሬው የዓለም ዜና፤የአማራ ፋኖ የጣለው የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ገደብ የምርጫ ሥራዉን ስለማስተጎጎሉ የደረሰው መረጃ እንደሌለ ምርጫ ቤርድ ማስታወቁ፣የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የኢቦላ ወረርሽን ወደተቀሰቀሰባት ዲሞክራቲክ ኮንጎ ማምራታቸውን፣ እስራኤል በደቡብ ሊባኖስ ነዋሪዎች አካባቢውን እንዲለቁ ትዕዛዝ መስጠቷን፣ በጀርመን የሙኒክ አውሮፕላን ማረፊያ አጠራጣሪ ድሮን መታየቱን ተከትሎ ለአጭር ጊዜ በረራ መቋረጡን አሜሪካ ስምምነት ላይ ካልደረሰ በኢራን ጦርነቱን እንደገና ለመጀመር ዝግጁ መሆኗን መግለጿን፣እንዲሁምሩሲያ፤ በአርሜኒያ የሚገኙ አምሳደሯን መጥራቷን አካቷል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የግንቦት 22 ቀን 2018 ፤የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/DBB96A14_2-podcast-4347-77358115.mp3" type="audio/mpeg" length="10941646"/>
   <itunes:duration>09:49</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77345419_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77351944</guid>
   <pubDate>Fri, 29 May 2026 16:34:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-21-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77351944?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>ከአማራ ክልል መንገደኞችን ጭኖ ትናንት ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ አውቶብስ ላይ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት በርካቶች መገደላቸው ተሰማ። 
ማዕከላዊ ኬንያ ውስጥ በሚገኘው የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት የተነሳውን እሳት በመለኮስ የተጠረጠሩ ስምንት ተማሪዎች መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ። 
የኬንያ ፍርድ ቤት በሀገሪቱ በኤቦላ ተሐዋሲ ለተያዙ የአሜሪካ ዜጎች አግልሎ ማቆያ የማዘጋጀት እቅድን በጊዜያዊነት አገደ። 
ኢራን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ለገባችበት ውዝግብ ለታሰበው የሰላም ስምምነት ከቃል ይልቅ ተግባር እንደምትፈልግ አስታወቀች።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/139087E1_2-podcast-4347-77351944.mp3" type="audio/mpeg" length="12446549"/>
   <itunes:duration>11:24</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77343174_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77337161</guid>
   <pubDate>Thu, 28 May 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>DW Amharic የግንቦት 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/dw-amharic-የግንቦት-20-ቀን-2018-የዓለም-ዜና/audio-77337161?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ በጥሞና ወቅት “ፕሮጀክት ማስጀመር እና ማስመረቅ” ከለከለ። ክልከላው የምርጫውን ተዓማኒነት ለማረጋገጥ ያግዛል በተባለው የጥሞና ጊዜ ከማይደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ የተካተተ ነው። ከኢትዮጵያ መንግሥት የሚዋጋው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ በአማራ ክልል “ለተከታታይ አምስት ቀናት ከአንቡላንሶች በስተቀር ሁሉም መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ መደረጋቸውን” አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግሥት አገሪቱ አንድ ቢሊዮን ዶላር የተበደረችበት ቦንድ ባለቤቶችን ከሚወክል ጊዜያዊ ኮሚቴ ጋር ያደረገው ውይይት ውጤታማ ሳይሆን መቅረቱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ኢትዮጵያ, #ምርጫ2018, አማራ ክልል, የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ, ኬንያ, ኢቦላ, አሜሪካ, እስራኤል, ሊባኖስ, ኢራን</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/C26DC27C_2-podcast-4347-77337161.mp3" type="audio/mpeg" length="11264029"/>
   <itunes:duration>10:09</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77323432_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77320260</guid>
   <pubDate>Wed, 27 May 2026 16:28:00 GMT</pubDate>
   <title>የረቡዕ ግንቦት 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የረቡዕ-ግንቦት-19-ቀን፣-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77320260?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>አ.አ፥ ለቀጣዩ ምርጫ ሥራ ዝግ እንደሚኾን ምርጫ ቦርድ ዐሳወቀ፤ አ.አ፥ 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ፤ ጆሐንስበርግ፥ የጋና መንግሥት ዜጎቹን መጤ ጠል ሥጋት ካጠላባት ደቡብ አፍሪቃ ወደ አገራቸው እየመለሰ ነው፤ ዋሽንግተን፥ ካናዳ እና ባሐማ ከኤቦላ ጋር የተገናኘ የጉዞ ክልከላ ተግባራዊ አደረጉ፤ ናይሮቢ፥ ካናዳ እና ባሐማ ከኤቦላ ጋር የተገናኘ የጉዞ ክልከላ ተግባራዊ አደረጉ፤ ጋዛ፥እሥራኤል አዲስ የተሾሙ የሐማስ ወታደራዊ ክንፍ አዛዥን መግደሏን ዐሳወቀች፤</description>
   <category>ይዘት</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>ዜና, የዓለም ዜና, ኢትዮጵያ</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/903E04DB_2-podcast-4347-77320260.mp3" type="audio/mpeg" length="10955508"/>
   <itunes:duration>09:50</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77316659_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77304116</guid>
   <pubDate>Tue, 26 May 2026 17:53:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 18 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-18-ቀን-2018-ዓም-የዓለም-ዜና/audio-77304116?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>የግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
በሱዳኑ ጦርነት ከፈጥኖ ደራሹ ኃይል በምህጻሩ RSF ጎን ተሰልፈው የሚዋጉ ኮሎምብያውያን የግል ቅጥረኛ ወታደሮችን የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ታሰለጥናለች ሲል ሂዩመን ራይትስ ዋች አስታወቀ ። 
በኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እጎ ዩጋንዳ ዉስጥ ተጨማሪ ሰዎች በኢቦላ ተሕዋሲ መያዛቸዉን የሁለቱ ሐገራት የጤና ባለሥልጣናት አስታወቁ። 

ኢራን፣ ዩናይትድ ስቴትስ ትናንት የፈጸመችባትን የአየር ድብደባ አወገዘች። ድብደባዎቹን የተኩስ አቁሙን የጣሰ ሲል ያወገዘው የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት፣ ጥቃቶቹ ለሚያስከትሉት መዘዞች ሁሉ ዋሽንግተን ሃላፊነቱን እንደምትወስድ አስጠንቅቋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/8521582C_2-podcast-4347-77304116.mp3" type="audio/mpeg" length="11265525"/>
   <itunes:duration>10:10</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/77291084_806.jpg"/>
  </item>
  <item>
   <guid isPermaLink="false">77289154</guid>
   <pubDate>Mon, 25 May 2026 16:41:00 GMT</pubDate>
   <title>የግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና</title>
   <link>https://www.dw.com/am/የግንቦት-17-ቀን-2018-ዓ-ም-የዓለም-ዜና/audio-77289154?maca=amh-podcast_amh_nachrichten-4347-xml-mrss</link>
   <description>መገናኛ ብዙኃን ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በመንግሥት ቁጥጥር ስር በሆነበት፤ አመጽና ዛቻን በመጋፈጥ፤ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በሚካሄደው ምርጫ እንደሚሳተፉ ተዘገበ። 
ዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልእኮ የወታደሮች ቁጥር በመቀሱ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አንድ ጥናት አመለከቱ። 
ኢራን በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቱን ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር የምታካሄደው ድርድር መሻሻሎች ቢኖሩትም ስምምነት ላይ ገና አልተደረሰም አለች። ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ከኢራን ጋር የሚደረገው ስምምነት ወይ ታላቅና ትርጉም ያለው ይሆናል ወይ ደግሞ ስምምነት አይኖርም ብለዋል።</description>
   <category>ራድዮ</category>
   <itunes:author>DW</itunes:author>
   <itunes:keywords>የዓለም ዜና</itunes:keywords>
   <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
   <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
   <enclosure url="https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/FEF9E142_2-podcast-4347-77289154.mp3" type="audio/mpeg" length="11483331"/>
   <itunes:duration>10:23</itunes:duration>
   <itunes:image href="https://static.dw.com/image/76901385_806.jpg"/>
  </item>
 </channel>
</rss>